Get Mystery Box with random crypto!

Ethio Enterance Preparation

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_entrance_preparation_exam — Ethio Enterance Preparation E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_entrance_preparation_exam — Ethio Enterance Preparation
የሰርጥ አድራሻ: @ethio_entrance_preparation_exam
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 398
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopia Enterance Preparation

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6

2023-04-03 12:07:05
#Advertisement
ማንኛውም Assignment እና Research እንሰራለን!

ከ Natural እስከ Social Sciences
ከ 8ኛ ክፍል እስከ University
ከ Management እስከ Plant Science
የቱንም Assignment አምጡ እንሰራለን!

አሳይመንቱን እሚሰሩት በተለያየ ፊልድ እሚገኙ መምህራን እና ጎበዝ የተባሉ ተማሪዋች ናቸዉ!

እንዲሰራሎት:
በመጀመሪያ ቻናላችንን
@smartethiopiaETH JOIN ማድረግ!
በመቀጠል
@smart_ethio በዚህ Account አሳይመንታችሁን መላክ ብቻ ነው እሚጠበቅባችሁ!



SEND YOUR ASSIGNMENT HERE
@smart_ethio

@smartethiopiaETH
@smartethiopiaETH
3.8K views09:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-02 22:52:24
በ18 ሺህ የትምህርት ማስረጃዎች ላይ የህጋዊነት ማረጋገጫ ተደርጎ 900 የሚሆኑት ሐሰተኛ ሆነው ተገኙ።

የትምህርት ማስረጃዎቹ ተመሳስለው የተሠሩ፣ ዕውቅና ከሌለው ተቋም የተሰጡ፣ ባልተፈቀደ የሙያ መስክ የሰለጠኑ እንዲሁም የመቁረጫ ነጥብና የብቃት ማረጋገጫ ሳይኖራቸው የሠለጠኑ መሆናቸውን የትምህርትና ስልጠና ባለሥስልጣን አሳውቋል።

የተወሰኑ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከባለሥልጣኑ ዕውቅና ውጪ ካምፓስ አስፋፍተውና ፍቃድ ባላገኙበት የትምህርት ዘርፍ ስልጠና ሲሰጡ መገኘታቸውንም ባለሥስልጣኑ አረጋግጧል።

ባልተፈቀደላቸው የትምህርት መርሃ ግብር እና ከተቀመጠላቸው ቁጥር በላይ ተማሪዎችን ተቀብለው ሲያስተምሩ የነበሩ ተቋማት መገኘታቸውንም የባለሥስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሽፈራው ሽጉጤ ገልጸዋል።
1.5K views19:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-02 22:29:56 መሳሳት ያለነው!!

ቶማስ ኤዲሰን ብዙ ተሳስቶ አምፖልን ፈጠረ። ስለስህተቶቹ ሲያወራ ግን እንዲህ ይላል 'እኔ ብዙ ስለሞከርኩ ደስተኛ ነኝ ምክንያቱም ሁሌም ስሞክር ወይ ልክ ነኝ ወይ ደግሞ ተምሬበታለው' ይለናል።

ያለፉ ስህተቶቻችንን ለከፍታችን መጠቀም አለብን፤ ሰሞኑን ካጋጠመኝ ችግር ምን ተማርኩበት እንበል። ሁለቴ መውደቅ የሚፈልግ የለም መቼም...አሸናፊ ማለት የማይወድቅ አይደለም፤ ቢወድቅም መልሶ የሚነሳ ነው። የሆነ ነገር አልሳካ ሲለን እስኪ ምንድነው ያጎደልኩት ብለን ጊዜ ወስደን ማሰብ አለብን።

ከስህተት በላይ ምን አስተማሪ ነገር አለ? እንደውም ምርጥ አድርጌ ደግሜ እንድሰራው እድል ተሰቶኛል ማለት አለብን!!!

መልካም ምሽት ቤተሰብ
1.7K views19:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-02 22:25:19 #የWFP_ማጠንቀቂያ

የተመድ ዓለም ምግብ ፕሮግራም ለረሃብ የተጋለጡ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ለመመገብ በቢሊዮኖች የሚቆጠር የገንዘብ ድጋፍ ማግኘት ካልተቻለ በሚቀጥሉት ከ12 እስከ 18 ወራት ውስጥ ዓለም፥ የጅምላ ስደትን፣ መረጋጋት የጎደላቸውን ሀገራት እና በረኀብ የተጠቁ ሕፃናትንና አዋቂዎችን ማየት እንደሚጀምር አስጠንቅቋል።

የድርጅቱ ዋና ኃላፊ ዴቪድ ቤስሊ ባለፈው ዐርብ  ቃለ ምልልስ ሰጥተው ነበር።

ቤስሊ ምን አሉ ?

- ለረሃብ የተጋለጡ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ለመመገብ #በቢሊዮኖች የሚቆጠር የገንዘብ ድጋፍ ማግኘት ካልተቻለ በሚቀጥሉት ከ12 እስከ 18 ወራት ውስጥ ዓለም፥ የጅምላ ስደትን፣ መረጋጋት የጎደላቸውን ሀገራት እና በረሃብ የተጠቁ ሕፃናትንና አዋቂዎችን ማየት ይጀምራል።

- ባለፈው ዓመት፣ ከአሜሪካና ከጀርመን የተገኘውን ተጨማሪ ድጋፍ ይደነቃል ፤ ቻይና፣ የባሕረ ሠላጤው ሀገራት፣ ቢሊየነር ባዕለ ጸጋዎች እና ሌሎችም ሀገራት፣ ከምንጊዜውም በላይ አሁን ድጋፋቸውን ሊያፋጥኑ ይገባል።

- በ49 ሀገራት ውስጥ አስቸኳይ የሆነ #የምግብ ርዳታ የሚያስፈልጋቸውን 350 ሚሊዮን ሰዎች ለመርዳት 23 ቢሊየን ዶላር ሲሆን ይህ ገንዘብ ላያገኝ ይችላል ፤ ይህ ደግሞ በከፍተኛ ኹኔታ አስጨንቆኛል።

- አሜሪካ የምትሰጠውን የገንዘብ ርዳታ ከ3.5 ቢሊዮን ዶላር ወደ 7.4 ቢሊዮን አሳድጋለች፤ በተመሳሳይ ጀርመንም ከ350 ሚሊየን ዶላር ወደ 1.7 ቢሊዮን ከፍ አድርጋለች ፤ በዓለም ሁለተኛ ትልቁ የሆነውን ኢኮኖሚ የያዘችው ቻይና ባለፈው ዓመት ለተቋሙ የሰጠችው ገንዘብ 11 ሚሊየን ዶላር ብቻ በመሆኑ ድጋፏን ልታሳድግ ይገባል።

- #የነዳጅ_ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ከመጨመሩ ጋራ ተያይዞ የባሕረ ሠላጤው ሀገራት የበለጠ እገዛ ሊያደርጉ ይችላሉ። በተለይ ከምሥራቅ አፍሪካ፣ ከሰሐራ እና ከሌሎች የመካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት ጋራ ግንኙነት ያላቸው የሙስሊም ሀገራት የተሻለ አስተዋፅኦ ማድረግ ይችላሉ።

- ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገባቸው በአፍሪካ የሳሕል ክልል የሚገኙ ሀገራትና ምሥራቅ ሶማሊያ ፣ ሰሜናዊ ኬንያ ፣ ደቡብ ሱዳን ፣  #ኢትዮጵያ ይገኙባቸዋል።

- የዓለም መሪዎች፣ ከፍተኛ የሆነ አለመረጋጋትን ሊያስከትሉ የሚችሉ የሰብአዊ ርዳታ ክፍተቶች ለአሉባቸው ሀገራት ቅድሚያ ሊሰጡ ይገባል።

ዴቪድ ቤስሊ በዓለም ትልቁ ሰብአዊ ርዳታ ሰጪ በሆነው ተቋም የነበራቸውን ሥልጣን በመጪው ሳምንት ለአሜሪካ አምባሳደር ሲንዲ ማኬይን ያስረክባሉ።

#VOA
1.8K views19:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-02 22:18:52
1.7K views19:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-02 12:34:17 ➸ የብዙ ልጆች ጥያቄ

ግቢ ላይ ውጤት እንዴት መስራት እንደምንችል ፤ የዩኒቨርሲቲ መምህራን የሚጠቀሟቸውን መፅሀፍቶች ከነ Solution ኑ ፤ Short Note in PDF ፤ Powerpoint የሚያቀርብ የብዙዎች የግቢ ላይፍ ያሳመረ ቻናል ነው ይቀላቀሉ።

ይቀላቀሉ

https://t.me/+zVSO9HByuvY1Njlk
https://t.me/+zVSO9HByuvY1Njlk
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
1.0K views09:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-02 12:18:02
#Advertisement
ዝርዝር መረጃ

CMV በሞባይል ስልኮች ላይ የሚሰሩ አነስ ያሉ የንግድ ሮቦት ሰራተኞችን ይቀጥራል።
1. የሥራ ይዘት፡ ሮቦቶችን ለቁጥር ግብይቶች ይጠቀሙ
2. በቤት ውስጥ በመስራት በቀን ከ500-1000 ብር በቀላሉ ያገኛሉ
3. ነፃ ጊዜ, በቀን 20 ደቂቃዎች ብቻ መሥራት ያስፈልግዎታል
4. በማንኛውም ጊዜ ገንዘብ ማውጣት ይችላሉ, ደህንነቱ የተጠበቀ እና ደህንነቱ የተጠበቀ
WhatsApp 920331618
5. የምዝገባ አገናኝ፡https://coinmv.com/#/reg?code=U4S2I8
ለበለጠ መረጃ @natilala5 0902899197
1.2K viewsFOREVER, edited  09:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-02 10:59:55
ነጻ የትምህርት ዕድል!

በሰዎች ለሰዎች ድርጅት ወይንም Menschen für Menschen Foundation ስር የሚተዳደረው የሐረር ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በ2015 የትምህርት ዘመን ብቁ የሆኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ መርሐ ግብር ሙሉ ወጪያቸውን ሸፍኖ ማስተማር ይፈልጋል፡፡

የዚህ ዕድል ተጠቃሚ መሆን የምትፈልጉ ተማሪዎች ከመጋቢተ 18 እስከ 30/2015 ዓ.ም ባሉት የሥራ ቀናት በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን አሳውቋል።

የመመዝገቢያ መስፈርት፦

ትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ዓ.ም ያወጣውን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ መስፈርት የምታሟሉ ወይም በአገር አቀፍ ፈተና 50 በመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች፡፡ 

ምዝገባ የሚፈጸመው፦

➧ በአዲስ አበባ ቦሌ ቡልቡላ በሚገኘው የሰዎች ለሰዎች ድርጅት ዋና መስሪያ ቤት፣
➧ ሐረር በኮሌጁ ቅጥር ግቢ፣
➧ የድርጅቱ ፕሮጀክት ጽ/ቤቶች በሚገኙባችው፣
➧ በድረ-ገጽ http://www.mfmattc.edu.et

ለተጨማሪ ማብራሪያ፦

በስልክ ቁጥር 0256663738 / 0256661139 ወይም 0114714579 ይደውሉ።

(ሰዎች ለሰዎች ድርጅት Menschen für Menschen Foundation)
1.7K viewsFOREVER, 07:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-01 17:41:30 የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲዎች ረቂቅ አዋጅ

የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በቀጣይ ራስ ገዝ ሲሆኑ የሚሾሙላቸው ፕሬዝዳንቶች የፖለቲካ ፓርቲ አባል እንዳይሆኑ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጅቷል።

ባለፈው ሐሙስ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ረቂቅ፤ የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች አሿሿም እና የሥራ ዘመን ላይ ለውጦችን አድርጓል።

ረቂቁ የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዝዳንት ሹመት የሚከናወነው “በዩኒቨርሲቲው ቻንስለር ይሆናል” ሲል ያስቀምጣል።

የዩኒቨርስቲዎች ፕሬዝዳንት የሚሾመው “በዓለም አቀፍ ደረጃ ግልጽ በሆነ ውድድር” መሆኑን የሚያትተው አዋጁ፤ በራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲው ቦርድ አቅራቢነት ከሚቀርቡ ሦሥት ዕጩዎች መካከል የዩኒቨርሲቲው “ቻንስለር” ፕሬዝዳንቱን እንደሚሾሙ በረቂቁ ላይ ሰፍሯል።

በረቂቁ መሰረት ለፕሬዝዳንትነት ተወዳድሮ ያሸነፈ ግለሰብ የፖለቲካ ፓርቲ አባል ከሆነ ከፓርቲ አባልነት ለመልቀቅ መስማማት ይኖርበታል።

በቀዳሚነት ራስ ገዝ እንደሚሆን የሚጠበቀው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ፕ/ር ጣሰው ወልደሃና በአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ብልጽግና ፓርቲን ወክለው አባል ናቸው።

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ፋሪስ ደሊልም በተመሳሳይ በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ብልጽግና ፓርቲን ወክለው የፓርላማ አባል ናቸው።

ተጠሪነቱ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሆነው ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠናም በተመሳሳይ ብልጽግናን ወክለው ፓርላማ ገብተዋል።

ረቂቅ አዋጁ ያስተዋወቀው ሌላኛው አዲስ ነገር “የዩኒቨርሲቲ ቻንስለር” የተባለውን የኃላፊነት ቦታ ሲሆን በአዋጁ መሰረት የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ አደረጃጀት የሚጀምረው ከ“ቻንስለር” ነው።

ቻንስለሩ በዩኒቨርሲቲው የውስጥ አስተዳደር ውስጥ ሳይገባ “እንደ ከፍተኛ አምባሳደር የሚያገለግል፣ ሃብት የሚያፈላልግና ሌሎች በጎ ተግባራትን የሚያከናውን” እንደሚሆን በረቂቁ ተቀምጧል።

በአዋጁ መሰረት ራስ ገዝ ለሚሆኑ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች “ቻንስለር” የሚሾመው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲሆን ቻንስለሩ ለአምስት ዓመት የሚያገለግል ይሆናል።

በረቂቁ ጠንካራ የፋይናንስ አቅምና አካዳሚያዊ ተወዳዳሪነት፤ ራስ ገዝ ለመሆን ከሚያስፈልጉ መስፈርቶች መካከል ተጠቅሰዋል።

ባህር ዳር፣ ጎንደር፣ ጅማ፣ ሀዋሳ፣ አርባ ምንጭ እና መቐለ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ 10 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ለማድረግ በትምህርት ሚኒስቴር ዕቅድ ተይዟል።

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዚህ በጀት ዓመት የራስ ገዝ አስተዳደርን ተግባራዊ በማድረግ የመጀመሪያው ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።

የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲዎች በመንግስት ከሚሰጣቸው የገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ በስጦታ፣ በኑዛዜ፣ ከፈጠራ ገቢ እና ከትምህርት ከፍያ ሊያገኙ እንደሚችሉ በረቂቁ እንደሰፈረ የኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘገባ ያሳያል።

Join AND share our channel
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
2.5K viewsFOREVER, 14:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-01 17:40:35
2.4K viewsFOREVER, 14:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ