Get Mystery Box with random crypto!

Ethio Enterance Preparation

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_entrance_preparation_exam — Ethio Enterance Preparation E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_entrance_preparation_exam — Ethio Enterance Preparation
የሰርጥ አድራሻ: @ethio_entrance_preparation_exam
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 398
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopia Enterance Preparation

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2023-04-09 14:20:16 ════════════════
ለቴሌግራም ቻናል ሜምበሮችን የምናሳድግበት ዋጋ።
════════════════

➮5,000 Member 2000 ብር
➮10,000 Member 4000 ብር
➮30,000 Memeber 12,000 ብር
➮60,000 Member 24,000 ብር
➮100,000 Member 48,000 ብር


ከታች ባሉት አድራሻዎች ልታገኙን ትችላላችሁ።

በቴሌግራም: @Sura743
በስልክ: 0974543729
41 views11:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-09 13:19:28 PM (በሰዓት ላይ የምናውቀው) ምህፃረ ቃል ሲተነተን:-
484 views10:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-09 10:40:17 ምርጥ ምርጥ የተባሉ telegram channel

የኢትዮጵያ ትልቁ ዩንቨርስቲ
የኢትዮጵያ ትልቁ ዩንቨርስቲ


ቀለሜ ለተማሪዎች
ቀለሜ ለተማሪዎች


Top students
Top students


A+ አካዳሚ
A+ አካዳሚ


ኢትዮጵያ education
ኢትዮጵያ education


ቀለማት psychology
ቀለማት psychology


ትምህርት news ትኩስ መረጃ
ትምህርት news ትኩስ መረጃ


ትምህርት of education
ትምህርት of education


Freshman exam
Freshman exam


ለሁሉም ተማሪዎች የሚሆን ገራሚ የሆነ channel 9-ዩንቨርስቲ
ለሁሉም ተማሪዎች የሚሆን ገራሚ የሆነ channel 9-ዩንቨርስቲ


የድሮ መፅሐፍ ለሚፈልግ
የድሮ መፅሐፍ ለሚፈልግ
2.3K views07:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-09 07:26:43 ዘነበ 6 አመቱ እያለ ትንሿ እህቱን በ2 እጥፍ ከበለጣት ዘነበ 30 አመት ሲሞላው እህቱ ስንት አመት ይሆናታል?
2.3K views04:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-08 19:35:37 ሰላም ውድ የ Ethio University News ቤተሰቦች።

ከ 1000 በላይ ጥያቄዎች በ Poll መልክ ተሰርተው የተለቀቁበት ቻናል ከፍተናል።

ጥያቄዎችን ምን ያህል መመለስ እንደምትችሉ ተመልከቱ።

ለመግባት:
https://t.me/+Yj7-w_rIGnc3M2Y8
https://t.me/+Yj7-w_rIGnc3M2Y8
https://t.me/+Yj7-w_rIGnc3M2Y8
321 viewsedited  16:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-08 09:56:16
WKU #ለሪሚዲያል_ተማሪዎች_በሙሉ

የመደበኛ መርሀ-ግብር የሪሚዲያል ተማሪዎች የአጋማሽ ፈተና ከሚያዚያ 19-26/2015 ዓ.ም እንዲሁም የማጠቃለያ ፈተና ደግሞ ከሰኔ 12-16/2015 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን በዚህ መሰረት ተገቢውን ዝግጅት ከወዲሁ ታደርጉ ዘንድ ለመግለፅ እንወዳለን።



የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት                                        
3.6K views06:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-07 21:48:26 ነገ የሚዘጉ መንገዶች !

ነገ ከቀኑ 6:00 ሠዓት እስከ ምሽት 2:00 ድረስ መንገዶች ይዘጋሉ።

" ኢፍጣራችን ለወገናችን " በሚል ነገ ቅዳሜ መጋቢት 30 ቀን 2015 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከባምቢስ በመስቀል አደባባይ እስከ ሜክሲኮ አደባባይ ባለው ጉዳና ላይ የኢፍጣር ፕሮግራም የሚካሄድ ይሆናል፡፡

ፕሮግሙ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ  አስታውቋል፡፡

ፕሮግራሙ በሚካሄድበት ወቅት  የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ፡-  

- ከቅዱስ ኡራኤል ወደ መስቀል አደባባይ
- ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ
- ከአራተኛ ክፍለ  ጦር ወደ መስቀል አደባባይ
- ከልደታ ከፍተኛ ፍ/ቤት ፣ በለገሃር ወደ  መስቀል አደባባይ
- ከጎማ ቁጠባ ወደ  መስቀል አደባባይ
- ከአራት ኪሎ ወደ  መስቀል አደባባይ
- ከካዛንቺስ ወደ  መስቀል አደባባይ
- ከጥቁር አንበሳ ሼል ወደ መስቀል አደባባይ
- ከቴዎድሮስ አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ
- ከንግድ ማተሚያ ቤት ወደ መስቀል አደባባይ
- ከሜትሪዎሎጂ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ከቀኑ 6:00 ሠዓት እስከ ምሽት 2:00 ሠዓት ድረስ ዝግ ይሆናሉ።

የአዲስ አበባ ፖሊስ አሽከርካሪዎች ሌሎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ መልእክት አስተላልፏል።
4.7K views18:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-07 17:59:04 በትግራይ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎችንና  ትምህርት ቤቶች ትምህርት  ለማስጀመር ሁሉን አቀፍ ዝግጅት እየተደረገ ነው-
.............................................

መጋቢት 29/2015ዓም.(የትምህርት ሚኒስቴር)፦ በትግራይ ክልል የሚገኙ አራት ዩኒቨርሲቲዎችን እና አጠቃላይ መደበኛ ትምህርት ለማስጀመር የስርዓተ ትምህርትና የመምህራን ዝግጅት እየተደረገ ነው።

የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች፣ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዝዳንቶችና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች በክልሉ ትምህርት ማስጀመር የሚያስችል ውይይት አድርገዋል።

መንግስትና ህወሃት በፕሪቶሪያ የደረሱትን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ ከማቅረብ ጀምሮ የክልሉን ህዝብ በዘላቂነት ማቋቋም የሚያስችሉ የመልሶ ግንባታና መሰረታዊ አገልግሎቶች እየተሰጡ ነው።

መንግስት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር እንዲቋቋም፣ የታጠቁ ኃይሎች ትጥቅ ፈትተው ወደ መደበኛ ህይወት እንዲመለሱ፣ መደበኛ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ፣ እንዲሁም ትምህርት እንዲጀመር የሰላም ስምምነቱን እየተገበረ ነው።

የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ በውይይቱ ላይ እንዳሉት፣ በግጭቱ ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የዩኒቨርሲቲዎችና አጠቃላይ መደበኛ ትምህርት ለማስጀመር ጥረት እየተደረገ ነው።

በዚህም የትምህርት ተቋማት የደረሰባቸውን የጉዳት መጠን በማጥናት ትምህርት ለመጀመር የሚያስፈልጉ ጉዳዮችን ለይተን ቅድመ ዝግጅት ጀምረናል ብለዋል።
4.6K views14:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-07 14:28:43
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ውስጣዊ የእግር ኳስ ውድድር
ጅማ ዩኒቨርሲቲ፡
መጋቢት 29/2015 ዓ.ም
********
በጅማ ዩኒቨርስቲ ውስጥ የሚገኙ ኮሌጆችና ኢንስቲትዩቶች መካከል የሚካሄድ የእግር ኳስ ውድድር በዩኒቨርሲቲው ትልቁ ስታዲየም ተጀምሯል።

በመጋቢት 26: 2015 ዓ.ም በተካሄደው በውድድሩ የመክፈቻ ፕሮግራም ላይ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት አካዳሚ ዳይሬክተር አቶ አማኑ ኤባ፣ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አህመድ ዘይኑዲንና ሌሎች የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በመገኘት የመክፈቻውን ውድድር በጋራ አስጀምረዋል፡፡

በውድድሩ መክፈቻ ላይ ስፖርት ከውድድር ባሻገር ጤናማ ማህበረሰብን ለመፍጠር የሚረዳ ስለሆነ በትኩረት ሊሰራበት ይገባል ተብሏል፡፡

በኮሌጆችና ኢንስቲትዩቶች መካከል የሚደረገዉን የእግር ኳስ ውድድር የዩኒቨርሲቲው ማህበረስብ በስፍራው በመገኘት እያበረታታ እንዲዝናና ጥሪ በማቅረብ የስፖርት አካዳሚዉ ላደረገዉ ዝግጅት አመስግነዋል፡፡

በጅማ ዩኒቨርሲቲ ስፖርት አካዳሚ በተዘጋጀዉ ውድድር ላይ 2 ኢንስቲዩቶች እና 6 ኮሌጆች ይሳተፋሉ፡፡

በማህበረሰብ ውስጥ ነን!
5.0K views11:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-06 21:12:46
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ኃላፊዎች እና የተለያዩ መንግስት ዩኒቨርሲቲዎች አመራሮች የመቐለ ዩኒቨርሲቲን ጎብኝተዋል።

አመራሮቹ የተፈናቀሉ ዜጎች መቆያ ማዕከላትንም ጎብኝተዋል።

ጉብኝቶቹን ተከትሎ ልዑካኑ በትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየው ጠቅላላ እና ከፍተኛ ትምህርት ያለበትን ሁኔታ ገምግመዋል።

የአመራሮቹ ውይይት ነገ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
2.5K views18:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ