Get Mystery Box with random crypto!

Ethio Enterance Preparation

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_entrance_preparation_exam — Ethio Enterance Preparation E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_entrance_preparation_exam — Ethio Enterance Preparation
የሰርጥ አድራሻ: @ethio_entrance_preparation_exam
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 398
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopia Enterance Preparation

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2023-03-24 21:04:36
ማንኛውም Assignment እና Research እንሰራለን!

ከ Natural እስከ Social Sciences
ከ 8ኛ ክፍል እስከ University
ከ Management እስከ Plant Science
የቱንም Assignment አምጡ እንሰራለን!

አሳይመንቱን እሚሰሩት በተለያየ ፊልድ እሚገኙ መምህራን እና ጎበዝ የተባሉ ተማሪዋች ናቸዉ!

እንዲሰራሎት:
በመጀመሪያ ቻናላችንን
@smartethiopiaETH JOIN ማድረግ!
በመቀጠል
@smart_ethio በዚህ Account አሳይመንታችሁን መላክ ብቻ ነው እሚጠበቅባችሁ!



SEND YOUR ASSIGNMENT HERE
@smart_ethio

@smartethiopiaETH
@smartethiopiaETH
2.6K viewsFOREVER, 18:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-24 21:03:02
2.2K viewsFOREVER, 18:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-24 21:03:02
1.9K viewsFOREVER, 18:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-24 21:03:01
2.1K viewsFOREVER, 18:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-24 21:03:01
2.1K viewsFOREVER, 18:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-24 14:17:29
#ማስታወቂያ

ጅማ ዪኒቨርስቲ ባለፈው የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን መሸለም ይፈልጋል።

ለሴት Cgpa 3.25 እና በላይ
ለወንድ Cgpa 3.85 እና በላይ


ያመጣችሁ ተማሪዎች ግሬድ ሪፖርታችሁን በተባለው ቢሮ ቁጥር ከ18-20/07/2015 ባሉት ቀናት ማስገባት ትችላላችሁ።
3.9K viewsFOREVER, 11:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-23 20:50:51 #ወላይታ_ሶዶ_ዩኒቨርሲቲ

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ2013 በጀት ዓመት የሒሳብ ህጋዊነት ኦዲት ሪፖርት በርካታ የኦዲት ግኝቶች ተገኝተውበታል።

የህ/ተ/ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ገንዘብ ሚኒስቴር፣ ዋና ኦዲተር እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የዩኒቨርሲቲውን የኦዲት ግኝቶች
ገምግሟል።

ዩኒቨርሲቲው በኦዲት ግኝቶቹ ላይ የማስተካከያ እርምጃ እየወሰደ አለመሆኑ የተገለጸ ሲሆን ተቋሙ ማስመለስ ከነበረበት የገንዘብ ምጣኔ 99.95 በመቶ እንዳላስመለሰና ማስተካከል ከነበረበት 11 ጉልህ የኦዲት ግኝቶች አንድ ብቻ ምላሽ እንዳገኘ ኮሚቴው ገልጿል።

የዩኒቨርሲቲው አመራር የፋይናንስ ህግጋትንና አሰራሮችን ተከትሎ ከመስራት አኳያ ሰፊ ክፍተቶች እንዳሉበትም ተጠቁሟል።

ዩኒቨርሲቲው ባልተሰጠው ስልጣን አዳዲስ ደንቦችና መመሪያዎችን እያዘጋጀ ክፍያ ሲፈጽም የነበረ መሆኑም በግምገማው ወቅት ተመልክቷል።

ለጉልበት ሰራተኞች አራት ሚሊዮን ብር ተከፍሏል ቢባልም፤ ገንዘብ መውጣቱን እንጂ የት እንደገባ ማረጋገጥ እንዳልተቻለ ኮሚቴው አሳውቋል።

ዩኒቨርሲቲው የኦዲት ግኝት ማሻሻያውን እስከ መጋቢት 23/2015 ዓ.ም እንዲያቀርብ የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ክርስቲያን ታደለ አሳስበዋል።

ተቋሙ በኦዲት ግኝቶቹ ላይ ተገቢውን የእርምት ዕርምጃዎች እየወሰደ በየሦሥት ወሩ ለቋሚ ኮሚቴው ሪፖርት ማቅረብ አለበትም ብለዋል።

ገንዘብ ሚኒስቴር ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ባልተወጡ የዩኒቨርሲቲው አመራሮችና የሥራ ኃላፊዎች ላይ አስተዳደራዊ ዕርምጃዎችን ወስዶ ሪፖርቱን በአስር ቀናት ውስጥ ማሳወቅ እንደሚገባው አስገንዝበዋል።

የፍትህ ሚኒስቴር በወንጀለኛ እና በፍትሃብሄር ተጠያቂነት የሚያስከትሉ ጉዳዮች ካሉ መርምሮ ክስ መመስረት እንዳለበት ሰብሳቢው አስረድተዋል።

ዩኒቨርሲቲው ከስልጣኑ ውጪ ባወጣቸው ደንቦች እና መመሪያዎች የሚፈጽማቸውን ክፍያዎች እንዲያቆም
ያሳሰቡት ሰብሳቢው፤ በቀጣይ በመንግስት የፋይናንስ ህግጋት እና መመሪያዎች መሰረት ብቻ መስራት እንዳለበት አሳስበዋል። ያለ አግባብ የተከፈሉ ክፍያዎችም ተመላሽ እንዲሆኑ አቅጣጫ አስቀምጠዋል፡፡

#HoPR

https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
5.9K viewsFOREVER, 17:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-23 17:31:19
ትምህርት ቤቶች ለስርዓተ ፆታና አካቶ ትምህርት ምላሽ ሰጪና ምቹ እንዲሆኑ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
-------------------------------------------------
መጋቢት 14/2015ዓ.ም. (የትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስቴር ከብሪቲሽ ካውንስል ጋር በመተባበር በስርዓተ ፆታና አካቶ ትምህርት ላይ ትኩረት ያደረገ የአሰልጣኞች ስልጠና ከክልልና መምህራን ትምህርት ኮሌጆች ለተውጣጡ መምህራንና የክልል ትምህርት ቢሮ የስርዓተ ጾታ ባለሙያዎች ሰጥቷል፡፡

የስልጠናው ዓላማም የስርዓተ ፆታና አካቶ ትምህርት ተሳትፎ ውጤታማነትን ለማሻሻል እና ጥራት ያለው ትምህርት ለመስጠት የሚያስችል ክህሎት ለመገንባት መሆኑ ተገልጿል።

በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጌታቸው ተፈራ ስልጠናው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስርዓተ ፆታ ተኮር ጉዳዮችን መሰረት ያደረጉ አካታች ውጤታማ ትምህርት ቤቶችን ለመፍጠር የሚያደርገውን ጥረት ለማሳካት የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል ፡፡

ሁሉም ልጆች የመማር እድል እንዲያገኙ ለማስቻል ትምህርት ቤቶችን አካታችና ምቹ የትምህርት አካባቢ ማድረግ ይገባልም ብለዋል፡፡

በተለይም በትምህርት ዘርፉ የስርዓተ ፆታ እኩልነትን ለማስፈንና ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ልጆች ተሳትፎን ለማሳደግና ውጤታማነትን የሚያረጋግጥ አካታች ትምህርት መስጠትና የሴት ልጆችን ውጤታማትነት ማሳደግ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይገብልም ተብሏል፡፡
5.6K viewsFOREVER, 14:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-21 12:34:02
#MoH

ከጥር 22 እስከ 26/2015 ዓ.ም የተሰጠውን የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከዛሬ መጋቢት 12/2015 ዓ.ም ጀምሮ የፈተና ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡

hple.moh.gov.et ላይ በመግባት ሙሉ ስም እና የፈተና መለያ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ፡፡

በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ከዛሬ መጋቢት 12/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ የሥራ ቀናት በስልክ ቁጥር 0118275936 / 952 በመደወል ወይም በኢ-ሜይል hpcald@moh.gov.et ላይ ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት፣ የመለያ ቁጥር እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በመሙላት ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
133 viewsFOREVER, 09:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-21 12:27:01
#MoE

250 ሺህ ለሚጠጉ የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

በመጪው ሐምሌ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለሚመረቁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እየተጠናቀቅ እንደሚገኝ በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ጥራትና ብቃት ማሻሻያ ዴስክ ኃላፊ ሰይድ መሐመድ ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡

ሚኒስቴሩ የመውጫ ፈተናውን በተሳካ ሁኔታ ለመስጠት ከመንግሥት እና ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በቅርበት እየሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡

የመውጫ ፈተናውን ወስደው ማለፍ ያልቻሉ ተማሪዎች ደጋግመው መፈተን የሚችሉበት ዕድል መኖሩን ኃላፊው አመልክተዋል።

ፈተናውን በተደጋጋሚ ወስዶ ማለፍ ያልቻለ ተማሪ ከዲግሪ በታች ባሉ ደረጃዎች ምዘና እንዲወስድ የሚያደርግ የብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ በትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን በመዘጋጀት ላይ ይገኛል ብለዋል።

ይሁን እንጂ ተፈታኙ ለዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዝግጁ ነኝ ብሎ ባሰበ ጊዜ ፈተናውን መውሰድና ማለፍ ከቻለ የዲግሪ ማረጋገጫ ማግኘት እንደሚችል ገልጸዋል።

የመውጫ ፈተናው በኦንላይን እንደሚሰጥ ያመለከቱት ኃላፊው፤ ተማሪዎች ዋናውን ፈተና ከመፈተናቸው በፊት ሞዴል ፈተናዎች እንደሚወስዱ ጠቅሰዋል፡፡
292 viewsFOREVER, 09:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ