Get Mystery Box with random crypto!

Ethio Enterance Preparation

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_entrance_preparation_exam — Ethio Enterance Preparation E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_entrance_preparation_exam — Ethio Enterance Preparation
የሰርጥ አድራሻ: @ethio_entrance_preparation_exam
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 398
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopia Enterance Preparation

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-05-03 07:22:41
ስለ ውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ከሰሞኑ የወጡ መረጃዎች፦


° ከእስያና ከአውሮፓ ሀገራት ጋር የስምምነት ሥራዎችን ተጀምረዋል።

° የዩኒቨርሲቲ ምሩቃንን ጭምር በማሰልጠን ወደ ውጭ ሀገር ለመላክ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነወ።

° ዜጎች ስራው ካልተመቻቸው መጥፋት ሳያስፈልጋቸው ይቀየርልን የሚሉበትን አሰራር ተዘርግቷል።

° ዜጎች ለፓስፖርት፣ ለጤና ምርመራ ለአሻራ ከሚከፍሉት ውጪ የሚያወጡት ወጪ የለም።

° ባለፉው ዘጠኝ ወራት ስድስት ሚሊዮን ዜጎች በሥራ ፈላጊነት ተመዝግበዋል።

° ህጋዊ ፍቃድ ያላቸውን የውጭ ሃገር የሥራ ስምሪት ኤጀንሲዎች ከሚኒስቴሩ ድረ-ገጽ መመልከት ይቻላል።

° በውጪ ሃገር የሥራ እድል ላይ መመዝገብ የሚቻለው በዲጂታል አማራጭ ብቻ ነው።


፨ክፍያውን ማን ይሸፍናል?

"የትኬት እና የኢንሹራነስ ወጪን የሚከፍሉት የመዳረሻ ሀገር ላይ ያሉ አሰሪዎች ናቸው ከዜጎች የሚጠበቀው የፓስፖርት እና የጤና ምርመራ በተወሰነ ደረጃ የአሻራ ከዛ ውጪ ዜጎች የሚያወጡት ወጪ የለም አንዳንድ ህገወጦች ግን ከ60-80 ሺህ ይቀበላሉ ዜጎች መብታቸውን አውቀው አውቀው ሊጠነቀቁ ይገባል" ሲሉም ገልጸዋል።

ለመመዝገብ ይህን ፎርም ይሙሉ
https://www.lmis.gov.et

ኦንላይን ፎርም አሞላሉን የሚያሳይ የቪዲዮ ማብራሪያ


1.0K viewsFOREVER, 04:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-02 21:09:19
ማንኛውም Assignment እና Research እንሰራለን!

ከ Natural እስከ Social Sciences
ከ 8ኛ ክፍል እስከ University
ከ Management እስከ Plant Science
የቱንም Assignment አምጡ እንሰራለን!

አሳይመንቱን እሚሰሩት በተለያየ ፊልድ እሚገኙ መምህራን እና ጎበዝ የተባሉ ተማሪዋች ናቸዉ!

እንዲሰራሎት:
በመጀመሪያ ቻናላችንን
@smartethiopiaETH JOIN ማድረግ!
በመቀጠል
@smart_ethio በዚህ Account አሳይመንታችሁን መላክ ብቻ ነው እሚጠበቅባችሁ!



SEND YOUR ASSIGNMENT HERE
@smart_ethio

@smartethiopiaETH
@smartethiopiaETH
1.1K viewsFOREVER, 18:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-01 20:38:24
Remedial

English Exam

Share for your friends
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
4.6K viewsFOREVER, 17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-01 20:38:23
Remedial

Biology Exam

Share for your friends
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
3.8K viewsFOREVER, 17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-01 20:38:23
Remedial

Chemistry Exam

Share for your friends
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
3.2K viewsFOREVER, 17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-01 20:36:12
ማንኛውም Assignment እና Research እንሰራለን!

ከ Natural እስከ Social Sciences
ከ 8ኛ ክፍል እስከ University
ከ Management እስከ Plant Science
የቱንም Assignment አምጡ እንሰራለን!

አሳይመንቱን እሚሰሩት በተለያየ ፊልድ እሚገኙ መምህራን እና ጎበዝ የተባሉ ተማሪዋች ናቸዉ!

እንዲሰራሎት:
በመጀመሪያ ቻናላችንን
@smartethiopiaETH JOIN ማድረግ!
በመቀጠል
@smart_ethio በዚህ Account አሳይመንታችሁን መላክ ብቻ ነው እሚጠበቅባችሁ!



SEND YOUR ASSIGNMENT HERE
@smart_ethio

@smartethiopiaETH
@smartethiopiaETH
4.0K viewsFOREVER, 17:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-13 21:27:35 Grade 12 Text books

Join AND share our channel
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
https://t.me/+5UtUmeE0OYAwOGU8
2.0K views18:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-13 20:25:56
ማንኛውም Assignment እና Research እንሰራለን!

ከ Natural እስከ Social Sciences
ከ 8ኛ ክፍል እስከ University
ከ Management እስከ Plant Science
የቱንም Assignment አምጡ እንሰራለን!

አሳይመንቱን እሚሰሩት በተለያየ ፊልድ እሚገኙ መምህራን እና ጎበዝ የተባሉ ተማሪዋች ናቸዉ!

እንዲሰራሎት:
በመጀመሪያ ቻናላችንን
@smartethiopiaETH JOIN ማድረግ!
በመቀጠል
@smart_ethio በዚህ Account አሳይመንታችሁን መላክ ብቻ ነው እሚጠበቅባችሁ!



SEND YOUR ASSIGNMENT HERE
@smart_ethio

@smartethiopiaETH
@smartethiopiaETH
2.2K views17:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-13 19:59:02 የምን ሃገር ባንዲራ ነው?
2.0K views16:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-13 19:40:19
2.3 ሚሊዮን የሚጠጉ ህጻናት በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል አሁንም ከትምህርት ገበታ ውጪ እንደሆኑ "ሴቭ ዘ ችልድረን" የተባለው ዓለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ተቋም ገለጸ፡፡

በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍሎች የመልሶ ግንባታ ሥራዎች ባለመጀመራቸው ምክንያት 2.3 ሚሊዮን ገደማ የሚሆኑ ተማሪዎች አሁንም ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸውን ድርጅቱ ገልጿል፡፡

የመማሪያ ክፍሎች እንደገና ተከፍተው ተማሪዎችን ያስተናግዱ ዘንድ አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ ያስፈልጋል ብሏል ተቋሙ።

በመላ ሀገሪቱ ከ 3.5 ሚሊዮን በላይ ህጻናት (ከ16 ህጻናት አንድ) ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ድርጅቱ አመልክቷል።

ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑት ህጻናቱ፤ ለጉልበት ብዝበዛ፣ ለጾታዊ ጥቃት እና ላልተፈለገ ጋብቻ ተጋላጭ እንደሚሆኑ ድርጅቱ ስጋቱን ገልጿል።

በጦርነቱ ምክንያት በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ ውድመት አስተናግደዋል።

በትግራይ ክልል 85 በመቶ የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የተጎዱ ሲሆኑ የመንግስት ትምህርት ቤቶች አሁንም ዝግ መሆናቸውን የድርጅቱ መረጃ ያሳያል።

22, ሺህ 500 መምህራን ከሁለት ዓመት በላይ ደመወዝ ሳይከፈላቸው እንደቆዩም ድርጅቱ አስታውሷል።

ምንጭ፦ Save the Children
2.4K views16:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ