2023-04-26 20:22:07
የአውሮጳ ኅብረት ከኢትዮጵያ ያለው ግንኙነት ወደ መደበኛነት ሲመለስ የተቋረጠውን ዓመታዊ የበጀት ድጋፍ እንደሚጀምር ገለጸ
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8B%8D%E1%88%AE%E1%8C%B3-%E1%8A%85%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%89%B5-%E1%8A%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8C%8D%E1%8A%95%E1%8A%99%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%88%98%E1%8B%B0%E1%89%A0%E1%8A%9B%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%B2%E1%88%98%E1%88%88%E1%88%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%89%8B%E1%88%A8%E1%8C%A0%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%8B%93%E1%88%98%E1%89%B3%E1%8B%8A-%E1%8B%A8%E1%89%A0%E1%8C%80%E1%89%B5-%E1%8B%B5%E1%8C%8B%E1%8D%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%9A%E1%8C%80%E1%88%9D%E1%88%AD-%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8C%B8/a-65444296?maca=amh-rss-amh-news-1472-xml-mrss
የአውሮጳ ኅብረት የተቋረጠውን የበጀት ድጋፍ ለኢትዮጵያ መንግሥት የሚሰጠዉ የሻከረው ግንኙነት ወደ ነበረበት ሲመለስ እንደሆነ የኅብረቱ ቃል አቀባይ ለዶይቼ ቬለ ገልጸዋል። ኅብረቱ የልማት ዕርዳታ የሚሰጥበትን "መልቲ አንዋል ኢንዲኬቲቭ ፕሮግራም" በግጭት ማቆም ሥምምነቱ "ዘላቂ አተገባበር መሠረት" ዳግም ለመጀመር ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።
44 views17:22