Get Mystery Box with random crypto!

Ethiopian Electric Utility

የሰርጥ አድራሻ: @eeuethiopia
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 24.33K
የሰርጥ መግለጫ

EEU Official Telegram Channel
Web: www.eeu.gov.et

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 37

2022-10-03 16:16:02
1.9K views13:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-03 16:14:24 የኢኤአ በሳምንቱ ተደራሽ ያደረጋቸው አበይት መረጃዎች ሲታወሱ
****************
• የአዲስ ሃይል ጠያቂ ደንበኞች አገልግሎት ለማግኘት ወደ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ከመሄዳችሁ በፊት ማሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች፣

• የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የ2015 ዓ.ም የምስጋና፣የፍቅር፣የሰላም፣የይቅርታና የወንድማማችነት ተምሳሌት ለሆነው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክ ማስተላለፉ፣

• የኢትዮጵያኤሌክትሪክ አገልግሎት የክፍያ ስርዓቱን ቀልጣፋና ጥራት ያለው ለማድረግ በደንበኞች ላይ ይደረስ የነበረውን አላስፈላጊ ወጭና እንግልት ለማስቀረት እና የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሂሳብ በቀላሉ ለመፈፀም የሚያስችሉ ዘመናዊ የክፍያ አማራጮችን እንዲጠቀሙ የሚያሳስብ መተላለፉ፣

• በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰራተኞች ላይ ሊከሰት የሚችለውን የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ስርጭትንና ተዛማጅ የጤና እክሎችን ለመግታት እየተሰራ መሆኑን የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ዋና ኃላፊ አቶ አህመድ በዳሶ መግለጻቸው፣

• የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በከተማዋ ለሚገኙ የቅድመ ክፍያ አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞች በመስቀል ባዓል ዕለት እስከ ቀኑ 6፡00 ድርስ ካዛንችስ በሚገኘው ቁጥር 7 አገልግሎት መስጫ ማዕከልየቅድመ ክፍያ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን መግለፁ፣
• የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክ ማስተላለፉ፣
• የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሽፈራው ተሊላ ከሐረሪ ክልል ም/ርዕሰ መስተደድር ወ/ሮ ሚስራ አብደላ ጋር በኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸው፣

• በደብረማርቆስ ከተማ ከ400 ኪ.ቮ ሰብስቴሽን ወጪ ሆኖ ወደ ተለያዩ አካባቢዎች ኃይል በሚያደርሰው ዋና መስመር ባልታወቁ ግለሰቦች ስርቆት በመፈፀሙየኃይል አቅርቦት ስለመቋርጡ፣

#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት

ወቅታዊና ትኩስ የተቋማችን መረጃዎች ወዲያውኑ እንዲደርሳችሁ እነዚህን የትስስር ገፆቻችንን ይወዳጁ፡-

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/EEUOfficial/
ቲዊተር፡ https://twitter.com/EEUEthiopia
ቴሌግራም፡ t.me/eeuethiopia
ዩቱዩብ: https://www.youtube.com/c/EthiopianElectricUtility
ድረ-ገፅ፡ http://www.eeu.gov.et
2.0K views13:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-03 16:14:18
2.0K views13:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-30 18:13:54 የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለማግኘት የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎች
****
የአዲስ ሃይል ጠያቂ ደንበኞች አገልግሎት ለማግኘት ወደ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ከመሄዳችሁ በፊት የሚከተሉትን ቅድመ ሁኔታዎች ማሟላታችሁን ማረጋገጥ ይጠበቅባችኋል፡፡

"ለነጠላ ፌዝ ቆጣሪ አዲስ ኃይል ጠያቂዎች "
1. የአመልካቹ የቀበሌ መታወቂያ፣ፓስፖርት ወይም መንጃ ፈቃድ፣
2. አንድ ጉርድ ፎቶ /3 በ4/፣
3. የኪራይ ቤት ከሆነ ከባለቤቱ የተሰጠ የስምምነት ደብዳቤ፣
4. ለኃይል ማሻሻያ ወይም ለተጨማሪ ቆጣሪ ከሆነ የኤሌክትሪክ ፍጆታ የመጨረሻ ክፍያ ደረሰኝ፣
5. ጥያቄው ለሽርክና ማህበር ከሆነ በተራ ቁጥር 1 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የሽርክና ማረጋገጫ ሰነድ ኮፒ፤
6. የሃይል ጥያቄው በመንግስት ለሚተዳደሩ ቤቶችና ቦታዎች ከሆነ፡-
• የሃይል ጥያቂውን ያቀረበው ቤቱን በመንግስት ስም የተዋዋለ ተከራይ ከሆነ በሚመለከተው የመንግስት አካል ፍቀድ ማግኘት እና ማንነቱን የሚገልፅ መታወቂያ ሲያቀርብ አገልግሎቱ የሚፈቀድለት ሲሆን ማንኛውም ኃላፊነት ቤቱን የሚያስተዳድረው የመንግስት አካል ይሆናል፡፡

• የመንግስት /የቀበሌ ቤት/ ተከራይ የኪራይ ውል አያይዞ ሲያቀርብ አገልግሎቱን በተከራዩ ስም ሊያገኝ ይችላል፤ነገር ግን ለሚሰጠው ኃላፊነትም ሙሉ ኃላፊነት የተከራዩ ይሆናል፡፡
7. የሃይል ጥያቄው ኃላፊነቱ ለተወሰነ የግል ድርጅት ከሆነ ከላይ ከላይ በተራ ቁጥር የተጠቀሱት ቅድመ ሁኔታዎች እንዳሉ ሆኖ የድርጅቱ የምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የድርጅቱን ዋና ስራ አስኪያጅ ማንነትን የሚገልፅ መታወቂያ፣
• ኢንስፔክሽን /ማስገመቻ ለነጠላ ፌዝ 90 ብር፣

"ለሶስት ፌዝ እና ለከፍተኛ ኃይል ጠያቂዎች"
1. የሃይል ጥያቄው ከ14 ኪሎ ዋት እና በላይ ከሆነ ከላይ ለነጠላ ፌዝ አገልግሎት ከተጠቀሱት ማስረጃዎች በተጨማሪ በኤሌክትሪክ ነክ ሥራዎች ፈቃድ ባለው ተቋራጭ የተሰራ የኤሌክትሪክ ዲዛይን ፕላን ማቅረብ ይጠበቅበታል፣
2. አገልግልቱን ለመስጠት ለሚከናወኑ የኢንስፔክሽን እና የማስገመቻ ክፍያዎች (በየጊዜው የሚደረገው የዋጋ ክለሳ እንደተጠበቀ ሆኖ፣
• ለባለ ሶስት ፌዝ ቆጣሪ 300 ብር፣
• ከ24 ኪሎ ዋት እስከ 120 ኪሎ ዋት 500 ብር፣
• ከ121 ኪሎ ዋት እስከ 1 ሜጋ ዋት 5000 ብር፣
• ከ 1 ሜጋ ዋት በላይ 10 ሺህ ብር ብር መክፈል ይጠበቅባችኋል፡፡

#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት

ወቅታዊና ትኩስ የተቋማችን መረጃዎች ወዲያውኑ እንዲደርሳችሁ እነዚህን የትስስር ገፆቻችንን ይወዳጁ፡-

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/EEUOfficial/
ቲዊተር፡ https://twitter.com/EEUEthiopia
ቴሌግራም፡ t.me/eeuethiopia
ዩቱዩብ: https://www.youtube.com/c/EthiopianElectricUtility
ድረ-ገፅ፡ http://www.eeu.gov.et
5.6K views15:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-30 18:13:47
4.2K views15:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-30 12:17:32
እንኳን ለ2015 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ
*****************
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እንኳን ለ2015 ዓ.ም የምስጋና፣ የፍቅር፣ የሰላም፣ የይቅርታና የወንድማማችነት ተምሳሌት ለሆነው የኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉን ለማክበር ሲባል በሚደረጉ ዝግጅቶች ላይ የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች እና ማስተላለፊያ መስመሮች የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳያስከትሉ ጥንቃቄ እንድታደርጉ በአክብሮት ያሳስባል፡፡

#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት

ወቅታዊና ትኩስ የተቋማችን መረጃዎች ወዲያውኑ እንዲደርሳችሁ እነዚህን የትስስር ገፆቻችንን ይወዳጁ፡-

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/EEUOfficial/
ቲዊተር፡ https://twitter.com/EEUEthiopia
ቴሌግራም፡ t.me/eeuethiopia
ዩቱዩብ: https://www.youtube.com/c/EthiopianElectricUtility
ድረ-ገፅ፡ http://www.eeu.gov.et
5.7K views09:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-28 16:41:11 የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ስርጭትን እና ተዛማጅ የጤና እክሎችን ለመግታት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
******************
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰራተኞች ላይ ሊከሰት የሚችለውን የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ስርጭትንና ተዛማጅ የጤና እክሎችን ለመግታት እየተሰራ መሆኑን የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ዋና ኃላፊ አቶ አህመድ በዳሶ ገልፀዋል፡፡

ዋናውን መስሪያ ቤት ጨምሮ በክልልና በከተማ መስተዳድር ኤሌክትሪክ አገልግሎት ቢሮዎች የሚገኙ ሰራተኞችን ያሳተፈ ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ቫይረስና መሰል ተላላፊ በሽታዎችን ለመከካለከል የሚረዱና፣ እንዴት ከቫይረሱ ጋር በጤንነት መኖር እንደሚቻል የግንዛቤ ማስጨበጫ፣ የቅድመና ድህር በሽታ መከላከል ስልጠናዎች በተለያዩ ምዕራፎች መስጠት እንደተቻለ ሃላፊው ጠቁመዋል፡፡

አቶ አህመድ አያይዘውም በ2014 በጀት አመት የአባለዘር በሽታን፣የሳንባ ነቀርሳን፣የኮቪድ 19ን እና መሰል ተዛማች የጤና እክሎችን ስርጭት ለመቀነስ በበጀት ዓመቱ መጠነ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞችን ማከናወን እንደተቻለም አስታውሰዋል፡፡

በተጨማሪም በተቋሙ ለሚሰሩና ከቫይረሱ ጋር ለሚኖሩ ሰራተኞችና ቤተሰቦቻቸው ለጤናቸው የሚያስፈልጉ መድሀኒቶችና ግብዓቶችን ማቅረብ እንደተቻለ ጠቅሰው፤ በቫይረሱ ቤተሰቦቻቸውን ላጡ ልጆች ነፃ የትምህርት እድልን ማመቻቸትና ዓመታዊ የመማሪያ ቁሳቆሶችን የማሟላት ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

እንደ አቶ አህመድ ገለጻ ተቋሙ በአጠቃላይ ወላጆቻቸውን በቫይረሱ ላጡ 62 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል እየተሰጠ መሆኑን ገልፀው፤ከቫይረሱ ጋር እየኖሩ በጡረታ ለተገለሉና እድሜያቸው ለገፋ 4 የተቋሙ ሰራተኞች የገንዘብ ድጋፍ እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ወላጆቻቸውን በቫይረሱ ላጡ 8 የሰራተኛ ቤተሰቦች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ጨምረው ገልፀዋል፡፡

በመጨረሻም አቶ አህመድ በተቋምም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ ምርታማነትን ለማረጋገጥና ጤናው የተጠበቀ የሰው ሀይል ለመፍጠር እንዲቻል የኤች.አይ.ቪ/ኤድስና መስል የጤና እክሎችን መከላከልና ስርጭታቸውን መቀነስ ከፍተኛ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ መሆኑን አሳስበዋል፡፡

#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት

ወቅታዊና ትኩስ የተቋማችን መረጃዎች ወዲያውኑ እንዲደርሳችሁ እነዚህን የትስስር ገፆቻችንን ይወዳጁ፡-

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/EEUOfficial/
ቲዊተር፡ https://twitter.com/EEUEthiopia
ቴሌግራም፡ t.me/eeuethiopia
ዩቱዩብ: https://www.youtube.com/c/EthiopianElectricUtility
ድረ-ገፅ፡ http://www.eeu.gov.et
2.1K views13:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-28 16:41:06
2.0K views13:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-26 12:00:13

የኢትዮጵ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በየደረጃው የሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች አመታዊ የምክክር መድረክ ክፍል 1

#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት

ወቅታዊና ትኩስ የተቋማችን መረጃዎች ወዲያውኑ እንዲደርሳችሁ እነዚህን የትስስር ገፆቻችንን ይወዳጁ፡-
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/EEUOfficial/
ቲዊተር፡ https://twitter.com/EEUEthiopia
ቴሌግራም፡ t.me/eeuethiopia
ዩቱዩብ: https://www.youtube.com/c/EthiopianElectricUtility
ድረ-ገፅ፡ http://www.eeu.gov.et
758 viewsedited  09:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-26 11:08:19
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት

ወቅታዊና ትኩስ የተቋማችን መረጃዎች ወዲያውኑ እንዲደርሳችሁ እነዚህን የትስስር ገፆቻችንን ይወዳጁ፡-
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/EEUOfficial/
ቲዊተር፡ https://twitter.com/EEUEthiopia
ቴሌግራም፡ t.me/eeuethiopia
ዩቱዩብ: https://www.youtube.com/c/EthiopianElectricUtility
ድረ-ገፅ፡ http://www.eeu.gov.et
1.3K views08:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ