Get Mystery Box with random crypto!

🗣ወንጌል ለአለም ሁሉ🗣

የቴሌግራም ቻናል አርማ christ_mossion — 🗣ወንጌል ለአለም ሁሉ🗣
የቴሌግራም ቻናል አርማ christ_mossion — 🗣ወንጌል ለአለም ሁሉ🗣
የሰርጥ አድራሻ: @christ_mossion
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 12.93K
የሰርጥ መግለጫ

ዮሐንስ1፥5 ብርሀንም በጨለማ ይበራል፥ጨለማም አላሸነፈውም
ይህ channel እግ/ርን የምናመልክበት አብረን ተያይዘን
ተደጋግፈን ይህን ዘመን የምናልፍበት ወንጌልን ላልሰሙት የምስራጅ የምናበስርበት channel ነው።

ሀሳብ/አሰተያየት; @Gospel_Worldbot
ዝማሬዎች በየቀኑ ማግኘት ከፈለጉ👇👇
@Enamelkw_tube

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2022-12-06 16:12:24 .        ምትቆጠርልኝ በረከቴ
        ኢየሱስ አንተው ነህ
          ━━━━━⊱✿⊰━━━━━
መንፈስ ያለበት ድንቅ የፀሎት ጊዜ ከአገልጋይ መልካሙ ሙሉጌታ ጋር!
በ4ተኛ ዙር ከጓደኞቼ ጋር የአዳር የፀሎት ፕሮግራማችን በኋላ እሁድ በማለዳ የነበረውን ድንቅ መንፈስ አሁን ተካፈሉ! ወይኔ እንወድሀለን ኢየሱስ

ይሄን ፀሎት አብረውን በፀለዩ ሁሉ ላይ ኢየሱስን የሚያስርብ ድንቅ መንፈስ ይኸው መጣ

#በአገልጋይ መልካሙ ሙሉጌታ
………………………………………………………
በ youtube ቻናሌም ቤተሰብ በመሆን አገልግሎቴን በስፋት ይከፋፈሉ
https://www.youtube.com/channel/UC7n0Mo4O54Dj66zdQafnilQ
    Holy Tube Ethiopia                    
........................…………………………
  #ራስዎን_በቤት_ይገንቡ                                                                                                                                  
............ •°○..........................
አስተያየት ካላችሁ በዚ አናግሩኝ  @melke1211_bot
ሼር ይደረግ #Share #Share
            ቻናሉን ይቀላቀሉ
@christ_mossion
@christ_mossion  
401 viewsKingdom Family, 13:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-01 10:13:21 . ኢየሱሴ ሳይህ
ተስፋን እሞላለሁ!

          ━━━━━⊱✿⊰━━━━━
በይትኛውም አይነት የህይወት ድካም ውስጥ ያላችሁ መገኘቱ እንዲሰማችሁ የምትፈልጉ ሁሉ አሁኑኑ ይሄን ፀሎት አብራችሁኝ ፀልዩ!
መንፈስ ያለበት ድንቅ ፀሎት
አገልጋይ መልካሙ ሙሉጌታ!!
………………………………………………………
በ youtube ቻናሌም ቤተሰብ በመሆን አገልግሎቴን በስፋት ይከፋፈሉ
https://www.youtube.com/channel/UC7n0Mo4O54Dj66zdQafnilQ
    Holy Tube Ethiopia                                                                                                                                                      
............ •°○..........................
አስተያየት ካላችሁ በዚ አናግሩኝ  @melke1211_bot
sʜᴀʀᴇ  sʜᴀʀᴇ   sʜᴀʀᴇ                          
          ቻናሉን ይቀላቀሉ
@christ_mossion
@christ_mossion
1.1K viewsKingdom Family, 07:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-25 20:02:46 ርዕስ፦የተሸፈነ ዓለም
ደራሲ፦ዎችማ ኒ
ተርጓሚ፦ ጳውሎስ ፈቃዱ(የብርሃን አንጓዎችና ያልተንኳኩ በሮች ደራሲ)
➜የገጽ ብዛት፦84

ለወዳጆቹ በማጋራት አብረውን ወንጌልን ይስሩ!
     
              Join us
         ═══◉❖◉════
◉⇲@Christ_mossion ⇲◉
◉⇲@Christ_mossion ⇲◉
⇲◉@Christ_mossion ⇲◉
         ይ ላ ሉን
785 views✞Natneal, 17:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-24 21:19:26
#መፅሐፍ_ቅዱሳዊ ጥያቄዎችን በመመለስ #ይሸለሙ

ለሁሉም ክርስቲያን ቴሌግራም ተጠቃሚዎች የተዘጋጀ አዝናኝና አስተማሪ ቻናል

እርሶም ይቀላቀሉ ለሌሎችም ያጋሩ
https://t.me/joinchat/VriY4W6tg1Yg7kqh
279 views✞Natneal, 18:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-24 15:50:24 . ለምንድነው #የምትኖሩት?
━━━━━⊱✿⊰━━━━━
#የምታሳድዱትን ነገር
ቆም ብላችሁ #አጢኑት!!!
ለክርስቲያኖች ሁሉ #አሪፍ ምክር!
. #በአገልጋይ መልካሙ ሙሉጌታ
………………………………………………………
በ youtube ቻናሌም ቤተሰብ በመሆን አገልግሎቴን በስፋት ይከፋፈሉ
https://www.youtube.com/channel/UC7n0Mo4O54Dj66zdQafnilQ
Holy Tube Ethiopia
........................…………………………
#ራስዎን_በቤት_ይገንቡ
............ •°○..........................
አስተያየት ካላችሁ በዚ አናግሩኝ @melke1211_bot
ሼር ይደረግ #Share #Share
ቻናሉን ይቀላቀሉ
@christ_mossion
@christ_mossion
705 viewsKingdom Family, 12:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-22 21:47:33 #እውነተኛ_አምልኮ!


Ⓒበፕሮፌሰር ዝናቡ ገ/ማሪያም

" አንደበቱን ሳይገታ ልቡን እያሳተ እግዚአብሔርን የሚያመልክ የሚመስለው ማንም ቢኖር የእርሱ አምልኮ ከንቱ ነው። ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው።"
(ያዕቆብ 1:26-27)


#ለምንድነው_ወደ_እግዚአብሔር_ቤት_የምንመጣው?

ወደ እግዚአብሔር ቤት የመሄዳችን ምክንያት “ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁና።” የሚል ወሳኝና የእግዚአብሔርን መገኘት የሚጠቁም ነገር ስላለ ነው። (ማቴዎስ 18፥20)

በእግዚአብሔር ቤት የሚደረግ ጉባኤ በዓለም ከሚደረግ ከየትኛውም ዓይነት ጉባዔ ከፍ ያለ ነው።

#እውነተኛ_አምልኮ_ምንድነው?

፨ በቅድሚያ አምልኮ የሚለው ቃል ለእግዚአብሔር መዘመር፥ መሥዋዕት ማቅረብ፥ መስገድ እንዲሁም አንዱ ሰው ለሚያመልከው ኃይል የሚያደርገው ኃይማኖታዊ ሥርዓት ሲሆን እውነተኛ አምልኮ ደግሞ እግዚአብሔር ደስ የተሰኘበትና የተቀበለው አምልኮ እውነተኛ አምልኮ ነው።

#የእውነተኛ_አምልኮ_መገለጫዎች

የእውነተኛ አምልኮ መገለጫዎች የተወሰዱት ከያዕቆብ መልዕክት 1: 26-27 የተወሰዱ ሲሆን በተለይም፦

1. ራስን (ልብን) አለማሳት

፨ቃሉን እየሰሙ ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል።

ሁልጊዜ ቃሉን እየሰማ ራስን እያሳተ የሚኖር እና የማይተገብር ልብ ለአንደበት አለመገራት ምክንያት ይሆናል። ስለዚህ ቃሉን ሰምቶ መተግበር ያስፈልጋል።

እንዲህ ዓይነት ሰው እግዚአብሔርን የሚያመልክ መሰለው እንጂ እያመለከ አይደለም።

2. አንደበትን መግራት/መግታት

፨ እውነተኛ አምልኮ በዚህም ይታያል።
# መጽሐፍ ቅዱስ ሲናገር፦ "አንደበትም እሳት ነው። አንደበት በብልቶቻችን መካከል ዓመፀኛ ዓለም ሆኖአል፤ ሥጋን ሁሉ ያሳድፋልና፥ የፍጥረትንም ሩጫ ያቃጥላል፥ በገሃነምም ይቃጠላል።" (ያዕ. 3:6) እንደሚል አንድ አማኝ አንደበቱ የተገታ (የተገራ) መሆን አለበት።

ከአንድ አፍ ሁለት ዓይነት ነገር ሊወጣ አይችልም።

3. ለሰዎች ምህረትን በማድረግ ፍቅርን ማሳየት

፨ ራሳቸውን መርዳት የማይችሉትን፥ አቅም የሌላቸውን፥ ሰው የማያስጠጋቸውን ሁሉ ምህረትን እያደረግን ፍቅርን ልንሰጣቸው ይገባል።

"...ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ...!" ከሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሀሳብ በመነሳት
በእግዚአብሔር ምህረት ሌሎችን እያየን ፍቅርን በተግባር ልናሳይ ይገባል።

4. በዓለም ከሚገኝ እድፍ ሰውነትን መጠበቅ

#የቅድስና ሕይወት ማድረግ።
#ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ግንኙነት በጥሩ ሁኔታም መጠበቅ።
1ኛ ጴጥ. 1:18 1ኛጢሞ. 6:14

"ጌታ ሆይ ቶሎ ና!" ብሎ መጸለይ መጥፎ ባይሆንም "በዓለም ከሚገኝ እድፍ ራሴን ጠብቄያለሁ ወይ?" ብሎ መዘጋጀት የበለጠ (የተሻለው) ጸሎት/ሀሳብ ነው።


እግዚአብሔር አምላክ የተግባር ሰዎች ያድርገን!

━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
⇲⇲⇲⇲ ሼር ያድርጉ!! ⇲⇲⇲⇲
─── ❖ ── ✦ ── ❖ ───

SHARE SHARE SHARE
   JOIN US

@christ_mossion
@christ_mossion
@christ_mossion           
482 views✞Natneal, 18:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-20 07:56:09 . ለምን #አልተለወጥኩም?
━━━━━⊱✿⊰━━━━━
ቀጣይነት ያለው ረሀብ በህይወቴ ለምን አልተፈጠረም ለምትሉ ሁሉ አሁኑኑ ስሙት ድንቅ ሚስጥር!
ክብሩን ለምትራቡ ሁሉ
በአገልጋይ መልካሙ ሙሉጌታ!!
………………………………………………………
በ youtube ቻናሌም ቤተሰብ በመሆን አገልግሎቴን በስፋት ይከፋፈሉ
https://www.youtube.com/channel/UC7n0Mo4O54Dj66zdQafnilQ
Holy Tube Ethiopia
....………….….. •°○......….............
አስተያየት ካላችሁ በዚ አናግሩኝ @melke1211_bot
sʜᴀʀᴇ  sʜᴀʀᴇ   sʜᴀʀᴇ
ቻናሉን ይቀላቀሉ
@christ_mossion
@christ_mossion
311 viewsKingdom Family, 04:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-18 11:49:45 . ልስከር በህልውናህ
━━━━━⊱✿⊰━━━━━
ልሰወር በህልውና ውስጥ ራሴን #እስክስት ኢየሱሴ
አባ ህይወት ኑሮ #ይቅርብኝ ነውና #ክስረት አንተ ከሌለህበት!
………………………………………………………
በ youtube ቻናሌም ቤተሰብ በመሆን አገልግሎቴን በስፋት ይከፋፈሉ
https://www.youtube.com/channel/UC7n0Mo4O54Dj66zdQafnilQ
Holy Tube Ethiopia
........................…………………………
#ራስዎን_በቤት_ይገንቡ
............ •°○..........................
አስተያየት ካላችሁ በዚ አናግሩኝ @melke1211_bot
ሼር ይደረግ #Share #Share
ቻናሉን ይቀላቀሉ
@christ_mossion
@christ_mossion
53 viewsKingdom Family, 08:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-10 21:28:36 . ታውቀኛለህ!
━━━━━⊱✿⊰━━━━━
ይድረስ ለአማኞች ሁሉ!
ሊሰሙት የሚገባ ድንቅ መልዕክት!
በአገልጋይ መልካሙ ሙሉጌታ !!
መንፈሳዊ ህይወታችሁ የደከመበት ምክንያት ይሄ ነው! #ስሙት!
የልቤ የሚገባው በምድር ላይ ባላገኝም አንተ ግን ታውቀኛለህ!
………………………………………………………
በ youtube ቻናሌም ቤተሰብ በመሆን አገልግሎቴን በስፋት ይከፋፈሉ
https://www.youtube.com/channel/UC7n0Mo4O54Dj66zdQafnilQ
Holy Tube Ethiopia
........................…………………………
#ራስዎን_በቤት_ይገንቡ
............ •°○..........................
አስተያየት ካላችሁ በዚ አናግሩኝ @melke1211_bot
ሼር ይደረግ #Share #Share
ቻናሉን ይቀላቀሉ
@christ_mossion
@christ_mossion
180 viewsKingdom Family, 18:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-06 20:28:19 #የሮሜ_መልእክት_ጥናት


ስለዚህ ሥራችንን በማየት እግዚአብሔር እምነታችን እውነት ወይም ሐሰት እንደሆነ ያውቃል። እግዚአብሔር በሥራችን መጠን ሲፈረድብን በእምነታችንም ላይ ነው የሚፈረድብን። ነገር ግን ማስታወስ የሚገባን ደኅንነትን የምናገኘው በእምነት እንጂ በሥራ አለመሆኑን ነው። እምነት ከሥራ ቀድሞ መገኘት አለበት። ከእምነት በኋላ ደኀንነት፤ ከደኅንነት በኋላ ሥራ መምጣት አለበት።

ብዙ ሰዎች መልካም ሥራ የሚሠሩት አንድ ሃይማኖታዊ በረከት ለመቀበል ወይም አንድ መንፈሳዊ ብጽዕና ለማግኘት ነው። ይህን የመሰለ መልካም ሥራ ከስስት ሊመነጭ ይችላል። በተቃራኒው ከዚህ ከስስት ከሚመነጭ "መልካም ሥራ" አንጻር ከእምነት የሚመነጭ መልካም ሥራ ከስስት ነፃ ሆኖ ሊገኝ ይችላል። ከእምነት የተነሣ የሚመጣው መልካም ሥራ ሁልጊዜ የሚደረገው ለእግዚአብሔር ክብርና ሌሎችን ለመጥቀም ነው።

7. በመልካም ሥራ መጽናት በጣም አስፈላጊ ነው። የእኛ መልካም ሥራ የማያቋርጥ መሆን አለበት፤ ምክንያቱም መልካም ሥራዎቻችን የሚመነጩት ከማያቋርጥ እምነታችን ነው።

ጳውሎስ እነዚህን ዘወትር መፈለግ አለባችሁ ብሎ የሚያሳስበን ስብሐት፥ ክብርና ለዘላለም ነዋሪነት የምድር ሳይሆኑ፥ የሰማይ ናቸው። ዓይናችንን በሰማያውያን ነገሮች ላይ ማተኮር አለብን (ቆላ. 3፥1)። እግዚአብሔር ስብሐትን፥ ክብርንና ለዘላለም ነዋሪነትን ንስሓ ለገቡና በክርስቶስ ላመኑ ሁሉ በሰማይ ይሰጣቸዋል።

8-9. እዚህ ላይ የተጠቀሰው መዓትና ቁጣ (ቁ. 8)
የእግዚአብሔርን የመጨረሻ ፍርድ የሚያመለክት ነው። የእግዚአብሔር ፍርድ በመጀመሪያ ለአይሁዳዊ ቀጥሎም ለአረማዊ (ግሪካዊ) ነው የሚሆነው። ለአይሁዳውያን ታላቅ መወደድና ታላቅ ዕውቀት ተሰጥቶአቸው ስለነበረ ለኃጢአታቸውም  የሚቀበሉት ቅጣት ታላቅ ይሆናል። የምንቀጣውም በሠራነው ክፉ ነገር ብቻ ሳይሆን፥ ባወቅነው የእግዚአብሔርንም ፈቃድ መጠን ነው። ለትንንሽ ሕፃናት አነስተኛ ቅጣት እንሰጣቸዋለን፤ ምክንያቱም ትክክል የሆነውንና ስሕተት የሆነውን ለይተው የሚያውቁት አነስተኛ በሆነ ሁኔታ ነው። ነገር ግን ዕውቀታቸው ታላቅ ለሆነው፥ ቅጣታቸውም ታላቅ ይሆናል (ሉቃ. 12፥47-48)።

10-11.  የእግዚአብሔር ሽልማትም በመጀመሪያ ለአይሁዳዊ  ቀጥሎም ለአረማዊ ነው። አይሁዳዊያን ሽልማታቸውን ለመቀበል መጀመሪያ ይሆናሉ፤ ምክንያቱም እነርሱ የእግዚአብሔር ምርጥ ሕዝብ ስለሆኑ ነው። ይሁን እንጅ አይሁዳዊም ሆነ አረማዊ የሚሸለሙት ወይም የሚቀጡት በሥራቸው መጠንና በዕውቀታቸው መጠን ነው። እግዚአብሔር አይሁዳውያንም ሆነ አረማውያንን የሚቀጣው በአንድ ዓይነት ሁኔታ ነው፤ እግዚአብሔር በፍርዱ አድሎ አያደርግም (ቆላ. 3፥25)። አይሁዳውያን ከቅጣት የሚያመልጡ መስሎአቸው ነበር፤ ነገር ግን ሊያመልጡ አይችሉም።

12.  እዚህ ላይ የተጠቀሰው ሕግ የአይሁዳውያን ሕግ ሲሆን ይህም እግዚአብሔር ለአይሁዳውያን የሰጣቸው ሕግ ማለት ነው። ይህ ሕግ የሚገኘው በብሉይ ኪዳን በመጀመሪያዎቹ አምስት መጻሐፍት ውስጥ በተለይም በዘጸአት፥ በዘሌዋውያን፥ በዘኁልቁና በዘዳግም መጻሕፍት ውስጥ ነው። እዚህ ላይ ጳውሎስ "ከሕግ ውጪ በሆነ ሁኔታ ኃጢአት የሚሠሩ" ሲል የሚያመለክተው አረማውያንን ነው።

አይሁዳውያንም ሆኑ አረማውያን በኃጢአታቸው ምክንያት ይቀጣሉ። ከሕግ ውጪ በሆነ ሁኔታ ኃጢአት የሠሩት አረማውያን ጽድቅ በተሞላበት በእግዚአብሔር ፍርድ ይቀጣሉ፤  ከሕግ በታች እያሉ ኃጢአት የሠሩት አይሁዳውያን ደግሞ በአይሁድ ሕግ መሠረት ይቀጣሉ። እንደ እውነቱ ከሆነ ሕግ ለአይሁዳዊም ቢሆን መሰናክል ይሆንበታል እንጅ ምንም ጥቅም አይሰጠውም፤ ምክንያቱም በሁሉ አቅጣጫ ለሕግ ታዛዥ ሆኖ መገኘት ስለማይቻል ነው። ስለሆነም ሕግ እነርሱን ከመከላከል ይልቅ ይፈርድባቸዋል (ገላ. 3፥10፤ ያዕ. 2፥10)።

እዚህ ላይ ጥያቄ ሊነሣ ይችላል፥ አረማውያን ሕግ ከሌላቸው እንዴት ሊቀጡ ይችላሉ? አረማውያን ሕግ አላቸው ፤ ነገር ግን ሕጉ የአይሁዳውያን ሕግ አይደለም፤ ሕጋቸው ተፈጥሮአዊ ሕግ ነው። ይህም ወደኋላ መለስ ብለን በምዕራፍ 1 ላይ ጳውሎስ ያቀረበውን ገለጻ እንድንመለከት ያደርገናል። እርሱም በዚያ ላይ ሰዎች የማይታዩትን የእግዚአብሔርን ባሕሪያት ማለትም ዘላለማዊ ኀይሉና አምላክነቱን ለማየት ይችላሉ ይላል (ሮሜ 1፥20)። ሰዎች ሁሉ በተፈጥሮ ትክክል በሆነ ነገርና ስሕተት በሆነ መካከል ያለውን ልዩነት ማወቅ ይችላሉ። ሰዎች ሁሉ በተፈጥሮ ኃጢአት ምን እንደሆነ ለይተው ማወቅ ይችላሉ። ሰዎች ሁሉ ሕሊና አላቸው፤ ስለዚህ ለሰዎች ሁሉ የተፈጥሮ ሕግ አለ ማለት እንችላለን። ይህም ሕግ በልባቸው ተጽፎአል (ቁ. 15)። እንግዲህ በአረማውያን ላይ የሚፈረድባቸው በዚህ ሕግ መሠረት ነው።

13. ጳውሎስ አይሁዳውያንን የሚነግራቸው፤ በሕይወት የማይተረጉሙት ከሆነ ሕግን መስማት ብቻ ምንም ጥቅም የለውም (ያዕ. 1፥22) በማለት ነው። ሰው ጻድቅ የሚሆነው ወይም ደኅንነትን የሚያገኘው ሕግን ሙሉ በሙሉ የሚፈጽም ከሆነ ብቻ ነው።

14–15.  ብዙ አረማውያን ምንም እንኳ የአይሁዳውያንን ሕግ የማያውቁ ቢሆኑም፤ ሕግ የሚለውን ሁሉ በተፈጥሮ ያደርጉታል (ቁ. 14)፥ ለተፈጥሮ ሕግም ይታዘዛሉ። ለምሳሌ የአይሁዳውያን ሕግ አትግደል ይላል (ዘጸ. 20፥13) እንደገናም አትስረቅ ይላል (ዘጸ. 20፥15) ይሁን እንጂ አረማውያንም ቢሆኑ ምንም እንኳ የዘጸአትን መጽሐፍ አንብበው ባያውቁም መግደልና መስረቅ ትክክል እንዳልሆነ ያውቃሉ። የአይሁዳውያን ሕግ ሰው ለጎረቤቱ ምሕረት ማሳየት አለበት ይላል፤ አረማውያንም ቢሆኑ እነዚህን ሁሉ ያደርጋሉ። አረማውያን በትክክለኛ ድርጊትና በስሕተት መካከል ያለውን ልዩነት ያውቃሉ፤ ምክንያቱም ሕሊናቸው (ቁ. 15) ልዩነቱን ያሳያቸዋል። ክፉ ነገር በሚያደርጉበት ጊዜ ሕሊናቸው ይወቅሳቸዋል፤ መልካም ነገር በሚያደርጉበት ጊዜ ሕሊናቸው ይመሰክርላቸዋል።

በአንዳንድ አስፈላጊ በሆኑ ነገሮች ላይ በአይሁዳዊ ሕግና በአረማዊ የተፈጥሮ ሕግ መካከል ብዙ ልዩነት የለም። ዋናው ልዩነት ግን ይህ ነው የአይሁድን ሕግ በሁለት የድንጋይ ጽላቶች ላይ የጻፈው እግዚአብሔር ሲሆን (ዘጸ. 24፥12)፤ የአረማውያን የተፈጥሮ ሕግ ግን የተጻፈው በልባቸው ነው (ቁ. 15)።

16. እግዚአብሔር የሚፈርድበት ቀን የመጨረሻው የፍርድ ቀን ይባላል (ቁ. 5)። እግዚአብሔር በሰዎች ላይ የሚፈርደው በውጪያዊ ሥራቸው መሠረት ብቻ አይደለም ነገር ግን በሚስጥራዊ ሥራቸውም ጭምር ይፈርድባቸዋል። ይህም በውስጣዊ አሳባቸውና ዓላማቸው ጭምር ማለት ነው። እግዚአብሔር የእያንዳንዳችንን "ምስጢር" ያውቃል፤ ሁሉንም ነገር ያያል።

እግዚአብሔር የሚፈርደው በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ነው። ክርስቶስን የሚቀበሉ ሁሉ ይድናሉ፤ ክርስቶስን አንቀበለውም ብለው የናቁት ሁሉ ይጠፋሉ። እንደ እውነቱ ከሆነም ፈራጃችን ራሱ ክርስቶስ ነው፤ (ዮሐ 5፥22፤ ሮሜ 14፥10፤ 1ቆሮ. 4፥4፤ 2ቆሮ. 5፥10)።



ምንጭ፦ የአዲስ ኪዳን ማብራሪያ፣ ገጽ 348-349

━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
⇲⇲⇲⇲ ሼር ያድርጉ!! ⇲⇲⇲⇲
─── ❖ ── ✦ ── ❖ ───

SHARE SHARE SHARE
   JOIN US

@christ_mossion
@christ_mossion
@christ_mossion           
381 views✞Natneal, 17:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ