Get Mystery Box with random crypto!

CHANNEL 29

የቴሌግራም ቻናል አርማ channel29news — CHANNEL 29 C
የቴሌግራም ቻናል አርማ channel29news — CHANNEL 29
የሰርጥ አድራሻ: @channel29news
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 24.94K
የሰርጥ መግለጫ

For any Information related Things @Ch29Bot

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6

2023-04-18 13:28:02

5.5K viewsEl Tigre, 10:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-18 11:26:01
My love
6.2K viewsEl Tigre, 08:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-18 10:17:11
#ፋኖዬ_ውርደትህ_ቀጥሏል..

ከጎንደር ተነስቶ ፊንፊኔ ሊገባ የነበረ ፋኖ ደብቆ ከያዘው የጅብ ኮቴና ልብ እንዲሁም ክላሽ ጋር ሰላሌ አለልቱ ላይ በፍተሻ ተይዟል።

ከጥንቆላ ድግምትና ስልብና የሚላቀቁት መቼ ይሆን? የመከነ ኃላቀር አስተሳሰብ!
6.4K viewsEl Tigre, 07:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-18 09:05:05
6.4K viewsEl Tigre, 06:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-18 08:05:15 የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከጠላት ጋር መተባበርን ጨምሮ ሕወሃት በጦርነቱ ወቅት ባወጣቸው 30 ክልከላዎች የታሠሩ ግለሰቦችን ለመፍታት መወሰኑን ቪኦኤ ዘግቧል።

ውሳኔው ምርመራ ላይ የሚገኙ፣ በክስ ሂደት ያሉና በፍርድ ቤት ውሳኔ የታሠሩ ግለሰቦችን እንደሚመለከት ቢሮው መናገሩን የገለጠው ዘገባው፣ ሰው የገደሉ፣ ጾታዊ ጥቃት ያደረሱ ወይም ከኤርትራ ጋር የተባበሩ ግን ውሳኔው አይመለከታቸውም መባሉን ዘገባው ጠቅሷል።

በውሳኔው መሠረት የሚፈተት እስረኞች ብዛት ስንት እንደኾነ ግን ቢሮው አልተገለጠም ተብሏል።

የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እስረኞችን ለመፍታት የወሰነው የሰላም ስምምነት ከተፈረመ በኋላ በእስር ላይ መቆየታቸው አስፈላጊ ስላልኾነ መኾኑን ቢሮው መግለጡን ዘገባው ጨምሮ አመልክቷል።
6.5K viewsEl Tigre, 05:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-18 08:04:58 ብሪታኒያ "ሕገወጥ" ያለቻቸውን ጥገኝነት ጠያቂዎች ሩዋንዳ ውስጥ ለማስፈር ሁለቱ አገሮች የደረሱበትን ስምምነት ማሻሻላቸውን ዘ ኢስት አፍሪካን ጋዜጣ ዘግቧል።

በስምምነቱ ላይ አዲስ በተጨመረው አንቀጽ መሠረት፣ ብሪታኒያ ጥገኝነት ያልጠየቁ ስደተኞችንና ፍልሰተኞችን ጭምር ወደ ሩዋንዳ እንደምትልክ ዘገባው ጠቅሷል።

ማሻሻያው፣ ሩዋንዳ ጥገኝነት ያልጠየቁ ስደተኞችን ከተቀበለች በኋላ ወደ አገራቸው እንድትልካቸው መብት እንደሚሰጣት ዘገባው ጠቅሷል።

የብሪታኒያ ፍርድ ቤት ጥገኝነት ጠያቂዎችን ወደ ሩዋንዳ የመላኩ ውሳኔ ሕጋዊ ነው በማለት መወሰኑ ይታወሳል።
6.2K viewsEl Tigre, edited  05:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-18 08:03:51 በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ብረት ለበስ ተሽከርካሪው " ሆን ተብሎ " በጥይት መደብደቡን ኢምባሲው ያስታወቀ ሲሆን ድርጊቱን የፈፀመው ሄሜቲ የሚመሩት RSF ቡድን መሆኑን ኤምባሲው ለአል አረቢያ ገልጿል።

ኤምባሲው ተሽከርካሪው በ100 ጥይት መደብደቡን ገልጾ ድብደባው ያደረሰው ምንም ጉዳት የለም ብሏል።

በሌላ በኩል ፤ የአሜሪካ መንግሥት ጦርነት ውስጥ ካለችው ሱዳን ዜጎቹን የማስወጣት እቅድ እንደሌለው ዋይትሃውስ አሳውቋል።

በተያያዘ ዜና በሱዳን ካርቱም ሚገኙት የአውሮፓ ህብረት (EU) አምባሳደር በመኖሪያ ቤታቸው ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተሰምቷል ።

አምባሳደሩ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ያሳወቁት የአውሮፓ ህብረት ከፍተኛ ዲፕሎማት ጆሴፕ ቦሬል ናቸው (በትዊተር ገፃቸው)።

ቦሬል ስለ ጥቃቱ ምንም አይነት ዝርዝር ነገር ባይገልጹም አምባሳደሩ ግን " ደህና ናቸው " ብለዋል።

የዲፕሎማቲክ ቦታዎችን እና ሰራተኞችን ደህንነት ማስጠበቅ የሱዳን ባለስልጣናት ቀዳሚ ኃላፊነት ነውም ሲሉ ገልጸዋል።

ምንም እንኳን ቦሬል ፤ በሱዳን የአውሮፓ ህብረት አምባሳደርን ስም ባይፅፉም ስማቸው አይዳን ኦሃራ የሚባሉ ሲሆን የ #አየርላንድ ዲፕሎማት ናቸው።

ቦሬል ካርቱም ውስጥ የተፈፀመው ጥቃት ፤ በሌሎች ሀገራት የሚሰሩ ዲፕሎማቶች ጥበቃን የሚደነግገውን  የተመድ ስምምነት የ " ቪይና ኮንቬንሽን " በእጅጉ የጣሰ ነው ብለዋል።

በሌላ በኩል ፥ የአውሮፓ ህብረት ቃል አቀባይ ናቢላ ማስራሊ ለAFP በሰጡት ቃል " የሰራተኞች ደህንነት ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ ነው " ብለዋል፤ የተፈፀመውን ጥቃት ተከትሎ የአውሮፓ ህብረት ልዑካን ቡድን ከካርቱም እንዲወጣ እንዳልተደረገ ተናግረዋል።

ቃል አቀባይዋ ፤ በሱዳን ያለው የፀጥታ እና ደህንነት ሁኔታ እየተገመገመ ነው ብለዋል።

ተመድ በሱዳን ጦር ሠራዊትና በፈጥኖ ደራሽ ሠራዊቱ መካከል በቀጠለው ግጭት ከ180 በላይ ሰዎች መገደላቸውንና ከ1800 በላይ ሰዎች መቁሰላቸውን አስታውቋል።

አሜሪካ የሱዳኑ ግጭት ባስቸኳይ እንዲቆም ከጀኔራል ቡርሃንና ከጀኔራል ሞሐመድ ደጋሎ ጋር ግንኙነት እያደረገች መኾኗን አስታውቃለች።

የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር በበኩሉ፣ ግጭቱ ሱዳናዊያን ብቻ የሚፈቱት የውስጥ ጉዳይ ነው ሲል ትናንት ማምሻውን አስታውቋል።

ሚንስቴሩ፣ የሱዳን ጦር ሠራዊት ወታደራዊ ጠቅላይ መምሪያውን፣ ቤተ መንግሥቱን፣ የካርቱም አውሮፕላን ማረፊያንና ብሄራዊ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ጣቢያውን "አማጺ" ሲል ከፈረጀው ፈጥኖ ደራሽ ሠራዊት ማስለቀቁን የገለጠ ሲሆን፣ የጀኔራል ደጋሎ ኃይሎች ግን ያስተባብላሉ።
6.2K viewsEl Tigre, edited  05:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-18 08:03:39
5.8K viewsEl Tigre, 05:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-17 23:28:56
ወርቅ ህዝብ Night
1.9K views TIGRAY , edited  20:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-17 23:10:22 ብዛዕባ በዓል ሃፍቲ ዘርኡ ካብ ዝደልዮን ዝፅበዮን ንላዕሊ ብዙሕ info በፂሑኒ : ካብ መበገሲ ሃፍቱ ጀሚሩ እስካብ ዘለዎ ኮኔክሽንን ቢዝነስን።well i can tell he is a big fish ... አነፃፂረ ድማ ካብቲ ሕማቅ ንላዕሊ ትፅቡቕ ስለዝተርኣየኒ ብዙሕ ንዘይምፅሓፍ ወሲነ..

ሓንቲ ነገር ግን ክብል ይፎቱ... አብ ትሕቲኡ ዘለው ሰራሕተኛታት ን ክልተ ዓመት ደሞዝ አይተኸፈሎምን : ከምዝኸሰረን ከምዘይኸፍሎምን እውን ነጊርዎም ከይባረሩ ፈሪሖም ሱቕ ከምዝበሉ ፈሊጠ አለኹ...

እሞስ ዘርኡ ሓውና ንሰራሕተኛታትካውን ረኣዮም ንምባል ኡ

አድላዪ ተኾይኑ ናረኣና ንውስኽ...
2.2K views TIGRAY , edited  20:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ