Get Mystery Box with random crypto!

CHANNEL 29

የቴሌግራም ቻናል አርማ channel29news — CHANNEL 29 C
የቴሌግራም ቻናል አርማ channel29news — CHANNEL 29
የሰርጥ አድራሻ: @channel29news
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 24.94K
የሰርጥ መግለጫ

For any Information related Things @Ch29Bot

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2023-05-11 22:06:27 FYI...

ሎሚ መዓልቲ ልዕሊ 100 መካይን ሓደሽቲ ሰፈርቲ ዝፀዓና መካይን ናብ ምዕራብ ትግራይ ኣትየን ኣለዋ።

CHEKOLE ALEMU..

see you
8.1K viewsEltigre, 19:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 22:03:37
ታሕታይ ዓዲ ብመሰረት ካብ መንግስቲ ፌደራል ዝተውሃቦም መምርሕን፡ናትና ስቕታን ተደሚሩ ኣብ ምዕራብ ትግራይ ክሰርሕዎ ዘውፀእዎ መደብ ዳርጋ ናብ ድሕሪት ናብ ዘይምለሰሉ ብርኪ ሰጊሩ ይርከብ።

#ንሕና ድማ ኣዝይና ተሓባቢርናዮም ኢና።

Chekole Alemu
7.8K viewsEltigre, 19:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 21:55:13
አወይ ጊዜ...
7.5K viewsEltigre, 18:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 21:49:47
ዘመድኩን በቀለ የለጠፈው ነው..... አቶ አገኘው ተሻገር ግን ባለ ትዳር ሆነው ሳለ እንዲህ..
7.2K viewsEltigre, 18:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 21:36:17 " ንረጋጋዕ አሓትን አሕዋትን " ጌቾ style

i love ናይ ገጠር ሰብ for real... ግን ቀልዲ አይትፈልጡን... ታይ ክንገብርሞ አይንቀልድ ዶ ወይለይ..

ከይትበልዑናባ

በቃ እሺ ጀጋኑ አክትቪስትታት ኢኹም
6.9K viewsEltigre, edited  18:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 21:10:30 ትግራይ ንምንታየ አዩ influence ዝፈጥር ሓደ ጅግና ዝበሃል አክቪስት ዘይብላ ናበልኩ ይሓትት ኔረስ ሎምዓንቲ መልሲ ብደንቢ በሪሁለየ... ለካስ ደቂ ገጠር እዮም ፌስቡክናን ሚድያናን መለኦምዎ...

ደቂ ገጠር ዓሪፍኩም ተትሓርሱ ትፖለቲካ ድማ ንዓና ተትገድፉልናኮ ን ፑቲን መንዓቕና ኔርና ... ፌስቡክ ዋጭ ዋጭ አቢሎምዋ

No offence ድማ

One last thing አብ FB ተጋሩ አክትቪስትታት or whatever ዝቀላለድዎ ቀልዲ ቅጭ እዩ ዘምፅእ ... ወይስ አነ እዩ ዘይርድኣኒ ኮይኑ!?
6.9K viewsEltigre, edited  18:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 20:11:55
who remember this??? Some old memories
6.9K viewsEltigre, 17:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 19:53:52
i dont know what to say but .... በወንድሜ ስዩም ተሾመ የተላገ ጣውላ መምሰል በጣም አዝኛለው..

ጦርነት ቆመ Youtube ሽቀላ ተዘጋ : gofund me የለ ምን ይበሉ..
6.8K viewsEltigre, edited  16:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 19:49:06
ቤተልሄም ዳኛቸው ትባላላች ; ቅዳሜ ገበያ እንደወጣች መጋኛ መቷት እስካሁን አልተመለሰችም... ምከሯት

የGofund me ገንዘብ የትም አያደርስም / ህዘቡን አትንፉት
6.8K viewsEltigre, edited  16:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-18 20:51:40 በሱዳን ጉዳይ የሃያላን ሀገራት ፍላጎትና አሰላልፍ ምን ይመስላል?

የሃያላኑ የፍላጎት ተቃርኖ ካርቱምን የእጅ አዙር ጦርነት መፋለሚያ ሜዳ ያደርጋት ይሆን ?
~ ~ ~
የሱዳን ጦርና የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ (አርኤስኤፍ) ውጊያ ዛሬ አራተኛ ቀኑን ይዟል።

አሜሪካና ሩሲያን ጨምሮ በርካታ ሀገራትም ተፋላሚዎቹ ተኩስ አቁመው ወደ ድርድር እንዲመጡ ጥሪ ማቅረባቸውን ቀጥለዋል።

ለግጭቱ የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ ወደ ብሄራዊ ጦሩ መቀላቀል አለመፈለጉ እንደምክንያት ቢነሳም ከጀርባ በርካታ ገፊ ምክንያቶች እንዳሉ ተንታኞች ያምናሉ።

ከ2019ኙ መፈንቅለ መንግስት ወዲህ የሲቪል አስተዳደር ለመትከል ሞክራ ወዲያው የከሸፈባት ሀገር አደባባዮቿ ሰርክ በተቃውሞ ሰልፎች ቢሞሉም መረጋጋት አልቻለችም።

ምርጫ እስኪደረግ ድረስ የሽግግር መንግስት ለመመስረት ፖለቲከኞቿ ሲያደርጉት የከረሙት ውይይትም ወደ ፍጻሜው ሲቃረብ ኦማር ሀሰን አልበሽርን በጋራ ያስወገዱት ጀነራሎች በጠላትነት ተፈራርጀው ጦር ተማዘዋል።

በሁለቱም ወገን ያሉ “አይዞህ ባዮች” የምስራቅ አፍሪካዊቷን ሀገር መከራ ስለማብዛታቸው ነው የሚነገረው።

የሱዳን ጦር አዛዡ አብዱልፈታህ አልቡርሃን እና የአርኤስኤፍ መሪው ጀነራል ሃምዳን ዳጋኦ (ሄሜቲ) ልዩነት እንዲሰፋም የተለያየ ፍላጎት ያላቸው ሀገራት ድርሻ በቀላሉ የሚታይ እንዳልሆነ ተንታኞች ይሞግታሉ።

ሩሲያ

ሩሲያ ኦማር ሃሰን አልበሽር በመፈንቅለ መንግስት ከስልጣናቸው ከመነሳታቸው በፊት ከሱዳን ጋር አንድ ስምምነት ፈጽማለች፤ በፖርት ሱዳን ወታደራዊ ማዘዣ መገንባት የሚያስችል ስምምነት።

ስምምነቱ ሞስኮ 300 ወታደሮች እና አራት የጦር መርከቦቿን የምታሰፍርበትና በቀይ ባህር ቅኝት የምታደርግበትን እድል የሚፈጥር ነው።

ለ25 አመት ይቆያል የተባለው ስምምነት ካርቱምን ከሩሲያ የጦር መሳሪያ እንድታገኝ የሚያደርግ እንደነበርም አሶሼትድ ፕረስ በዘገባው ያወሳል።

ይህ ስምምነት በፓርላማ ሳይጸድቅ ግን አልበሽር በመፈንቅለ መንግስት ከስልጣናቸው ተነስተዋል።
ሞስኮ ባለፉት አመታት ከሱዳን ወታደራዊ መሪዎች ጋር በስምምነቱ ዙሪያ ስትመክር ቆይታለች።

የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ መሪ ጀነራል ሃምዳን ዳጋሎም ለአንድ ሳምንት በሞስኮ ቆይታ አድርገው ሲመለሱ አዎንታዊ ምላሽ መስጠታቸው ይታወሳል።

ሄሜቲ በዚህ ጉብኝታቸው ከቭላድሚር ፑቲን ሀገር የተገባላቸው ቃል ባይገለጽም የኦማር ሃሰን አልበሽር አስተዳደር ቀደም ብሎ የጠየቀው የጦር መሳሪያ ድጋፍ በአጻፋው እንደሚሰጣቸው የሚገምቱ ተንታኞች አሉ።

የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በሱዳን ባደረጓቸው ጉብኝቶችም የወታደራዊ ጣቢያው ጉዳይ ዋነኛ መነጋገሪያ ርዕስ እንደነበር የሮይተርስ ዘገባ ያመላክታል።

ባለፈው ቅዳሜ ጀነራል ሃምዳን ዳጋሎ የሚመሩት ፈጥኖ ደራሽ ሃይል ከሱዳን ጦር ጋር መፋለም ሲጀምር የሩሲያ ስም አብሮ እየተነሳ ነው።

የሩሲያው ቅጥረኛ ወታደሮች አቅራቢ ዋግነር ለሄሜቲ ከለላ እየሰጠ ነው የሚሉ ሪፖርቶችም ወጥተዋል።

በሱዳን የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ ግን ሁለቱም ወገኖች ግጭት አቁመው ወደ ጠረጼዛ ዙሪያ ንግግር እንዲመለሱ ከመጠየቅ ውጪ ለሚቀርቡ ወቀሳዎች ምላሽ አልሰጠም።

አሜሪካ

የሱዳን ወቅታዊ ሁኔታን በቅርበት እየተከታተልኩ ነው ብላለች።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ አንቶኒዮ ብሊንከንም ከጀነራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን እና ጀነራል ሃምዳን ዳጋሎ ጋር በስልክ መምከራቸው ተገልጿል።

በውይይቱ በግጭቱ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች ለማንቀሳቀስና ንጹሃንን ለመጠበቅ ለ24 ስአት ተኩስ ለማቆም ተስማምተናል ያሉት ሄሜቲ፥ የአልቡርሃን ጦር ድብደባውን ገፍቶበታል ሲሉ ከሰዋል።

ይህንን አለማቀፍ ህግ የመጣስና ሌሎች ጉዳዮች በተመለከተ ከአሜሪካ ጋር በቀጣይ እንመክርበታለን የሚል መልዕክታቸውንም በትዊተር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል።

ይህም ከዋሽንግተን የተለየ ድጋፍ ያላቸው መስሎ መታየትን መፈለጋቸውን አልያም ከብሊንከን ጋር ባደረጉት ውይይት የተገባላቸው ቃል ስለመኖሩ የሚያመላክተው ነገር እንደሚኖር ይታመናል።

የዋሽንግተን ግልጽ አሰላለፍ እስካሁን በይፋ ባይገለጽም ፍላጎቷ ግን ግልጽ ነው፤ ሩሲያ በፖርት ሱዳን ልትገነባው ያሰበችውን ወታደራዊ ጣቢያ ከንቱ ማድረግ። ለዚህም አሸናፊ ይሆናል ብላ ላመነችበት ሃይል ድጋፍ ልታደርግ እንደምትችል ነው ወታደራዊ ተንታኞች የሚያነሱት።

ሄሜቲ ከሁለቱ ባላንጣ ሃያላን ሀገራት ድጋፍ እንዳላቸው ቢነገርም ወይም መስለው ቢታዩም፥ የሱዳንን ጦር የሚመሩት ጀነራል አብዱልፈታህ አልቡርሃንም በፊናቸው አጋር አላቸው።

ከአሜሪካ እና ሩሲያ ባሻገር የጎረቤት እና የቀጠናው ሀገራት ፍላጎትና የሃይል አሰላለፍ ሱዳንን እንደ ዩክሬን የሃያላኑ የእጅ አዙር መፋለሚያ ምድር እንዳያደርጋት ያሰጋል።

የሱዳናውያን የለውጥ አቢዮት በውጭ ሃይላት ጣልቃገብነት እንዳይጠለፍም ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል እየተባለ ነው።

ምንጭ ~ #አል_ዐይን_ኒውስ
2.7K viewsEl Tigre, 17:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ