2022-09-02 11:41:44
𝐃𝐄𝐀𝐋 𝐃𝐎𝐍𝐄: ዝውውራቸው ተጠናቀው በክለባቸው ይፉ የሆኑ የዝውውር ዜናዎች ።
► ሳውዝሀምፕተን ተከላካይ ሁዋን ላሪዮስን ከማንቸስተር ሲቲ በ£6 ሚሊዮን ፓውንድ አስፈርመዋል። የአምስት አመት ውል ተፈራርሟል።
► ቫያዶሊድ ኬኔዲን ከቼልሲ በቋሚ ውል ማስፈረማቸውን አረጋግጠዋል።
► አስቶንቪላያን ቤድናሬክን ከሳውዝሃምፕተን በውሰት ውል አስፈርመዋል።
► ፉልሃም ካርሎስ ቪኒሲየስን ከቤኔፊካ በ£4.25 ሚሊዮን ፓውንድ አስፈርመዋል።
► ዱጄ ካሌታ-ካር ከማርሴይ ሳውዝሃምፕተንን ተቀላቅሏል።
► ባርሴሎና ሄክተር ቤለሪንን በነፃ ዝውውር ከአርሰናል አስፈርመዋል። የአንድ አመት ስምምነት ፈርሟል።
► ዎልቭስ ቡባካር ትራኦሬን ከሜትዝ ለአንድ የውድድር አመት በውሰት አስፈርመዋል፡ በ€11 ሚሊዮን ዩሮ የመግዛት አማራጭ አላቸው።
► ፉልሀም ዳንኤል ጄምስን በውሰት ከሊድስ ዩናይትድ አስፈርመዋል።
► ኖቲንግሃም ፎረስት ሎይክ ባልዴን ከሬንስ አስፈርመዋል።በመጀመሪያ ወሰት ከዚያ በ£12 ሚሊዮን ፓውንድ የመግዛት አማራጭ አላቸው።
► ቢሊ ጊልሞር በ£9 ሚሊዮን ፓውንድ በአራት አመት ኮንትራት ብራይተንን ተቀላቅሏል።
ትላንት ለሊት በይፋ የዝውውር መስኮት መዘጋቱ ይታወሳል ።
527 viewsedited 08:41