Get Mystery Box with random crypto!

የጸጋ ወንጌል

የቴሌግራም ቻናል አርማ abutjesys — የጸጋ ወንጌል
የቴሌግራም ቻናል አርማ abutjesys — የጸጋ ወንጌል
የሰርጥ አድራሻ: @abutjesys
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 376

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2023-03-23 07:59:52
የምስራች/ Good news ና እና እይ/Come and ser
42 viewsD Tz, 04:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-21 22:17:39 Sharing File...
77 viewskoreb, 19:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-21 17:21:47 እይታ 5
ሰላም ለናንተ ይሁን! እንደምን አላችሁ?
ክፍል 5 ስጀምር ክፍል 4 ካስተዋወቅኳችሁ ልጀምር። ይህ ሰው እይታውን ከማስፋት የማይቦዝን ሰው ነው።
ሐዋ 18፤24-25)24 በወገኑም የእስክንድርያ ሰው የሆነ ነገር አዋቂ የነበረ አጵሎስ የሚሉት አንድ አይሁዳዊ ሰው ወደ ኤፌሶን ወረደ፤ እርሱም በመጻሕፍት እውቀት የበረታ ነበረ።
25 እርሱ የጌታን መንገድ የተማረ ነበረ፥ የዮሐንስንም ጥምቀት ብቻ አውቆ በመንፈስ ሲቃጠል ስለ ኢየሱስ ይናገርና በትክክል ያስተምር ነበር።
26 እርሱም በምኵራብ ገልጦ ይናገር ጀመር። ጵርስቅላና አቂላም በሰሙት ጊዜ፥ ወስደው የእግዚአብሔርን መንገድ ከፊት ይልቅ በትክክል ገለጡለት።
27 እርሱም ወደ አካይያ ማለፍ በፈቀደ ጊዜ፥ ወንድሞቹ አጸናኑት፥ ይቀበሉትም ዘንድ ወደ ደቀ መዛሙርት ጻፉለት፤ በደረሰም ጊዜ አምነው የነበሩትን በጸጋ እጅግ ይጠቅማቸው ነበር፤
28 ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ከመጻሕፍት እየገለጠ ለአይሁድ በሁሉ ፊት በጽኑ ያስረዳቸው ነበርና።
ይህ በመጽሐፍ እውቀት የበረታ የጌታን መንገድ የተማረ ስለ ጌታም የሚናገር
ሰው ነበር፡፡ አጵልስ ነገር ግን በክርስቶስ ሞትና ትንሳኤ የተረጋገጡት እርሱ ግን
ያላያቸው ሌሎች መንፈሳዊ እውነቶች ነበሩ፡፡ ስለዚህ ይሄ ሰው የበለጠ ዓይኑ
ሊከፈትለት ይገባ ነበርና ጌታ ሰው ላከለት፡
“ጵርስቅላና አቂላም በሰሙ ጊዜ ወስደው የእግዚአብሔርን መንገድ ከፊት ይልቅ
በትክክል ገለጡለት” ምንም አስተማስሪ ቢሆን እራሱን በትክክለኛ ስፍራ ያስቀመጠ ሰው ነበር።
ይህን ሰው ስንመለከት እራሳችንን እንዴት እየተመለከትን ይሆን? ? ?
ገለጡለት የሚለውን ቃል አጽንኦት እንስጠውና ፡- ይህ ማለት አጵውሎስ
ያልተገለጹለት እውነት ነበር ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ሁላችንም እንዲሁ ነን ገና ያልደረስንበት ብዙ ነገር እንዳለ አምናለው። ስለዚህ እነዚህ የእግዚአብሔር ባሪያዎች
የአጵውሎስን መረዳት ቃሉን ፍቺ በመግለጥ መረዳቱን ጨመሩለት፡፡ የውስጥ
ዓይኖቹንም ከፈቱለት፡፡ የአጵውሎስም ዓይኖች ፈጽሞ ጤናማ ሆነው በሩ፡፡
ይሄ ሰው የመረዳቱን ሙላትና መገለጥን ያገኘው ከነዚህ ሰዎች ነበር፡፡ ከዚያ
በኋላ አጵዎሎስ ቤተክርስቲያንን እጅግ የሚጠቅም ሰው ሆነ፡፡ የጌታ ቃል በይበልጥ ጊዜ ሰጥተን በማስተዋል ስንመለከት እውነቱንም በቅንነት የሚያገለገሉትን በማስተዋል ስንሰማቸውና ስንቀበል ለኛ ብቻ ሳይሆን ለሌላውም ሆነ ለቤተክርስቲያን የሚጠቅም ሰራተኛ መሆን እንችላለን።
“እርሱም ወደ አካይያ ማለፍ በፈቀደ ጊዜ ወንድሞቹ አጽናኑት ይቀበሉትም ዘንድ
ወደ ደቀመዛሙራት ጻፉለት፡፡ በደረሰም ጊዜ አምነው የነበሩትን በጸጋ እጅግ ይጠቅማቸው
ነበር፡፡ እይታውን ሰፋ በማድረጉ እና መጨመር እንዲሁም እውነትን በመከተሉ ለውነትም ልቡን በመክፈቱ ላመኑት አንኳን ጠቃሚ ሰው ሆነ።
እናውካለን በሚሉት መካከል እንኳን የጌታን እውነት ከመጻህፍት አንጻር ለመናገር መኮም ተችሎታል።
የኛ ጊዜ ከባድ ነው! በቀላሉ የምናልፍበት ዘመን ላይ አይደለንም። ስለዚህ እይታችንን እናስፍ። ጌታ ይረዳናል! . . . ይቀጥላል

ጸጋና ሰላም ይብዛልን!!!
90 viewsErmi, 14:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-21 12:57:19 #የሰሎሞን ጅማሬና መጨረሻ!

1ኛ ነገሥት 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁹ እግዚአብሔርም ለሰሎሞን እጅግ ብዙ ጥበብና ማስተዋል በባሕርም ዳር እንዳለ አሸዋ የልብ ስፋት ሰጠው።
³⁰ የሰሎሞንም ጥበብ በምሥራቅ ካሉ ሰዎች ሁሉ ጥበብና ከግብጽ ጥበብ ሁሉ በለጠ።

#።።

1ኛ ነገሥት 11
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ ሰሎሞንም ሲሸመግል ሚስቶቹ ሌሎችን አማልክት ይከተል ዘንድ ልቡን አዘነበሉት፤ የአባቱ የዳዊት ልብ ከአምላኩ ከእግዚአብሔር ጋር ፍጹም እንደ ነበረ የሰሎሞን ልቡ እንዲሁ አልነበረም።
⁵ ሰሎሞንም የሲዶናውያንን አምላክ አስታሮትን፥ የአሞናውያንንም ርኵሰት ሚልኮምን፥ ተከተለ።

☞ ሰሎሞን ገና ታናሽ ብላቴና ሳለ የእግዙአብሔር ሕዝብ የሆነውን እስራኤል በጽድቅ ለማስተዳደርና በአምላኩ በእግዚአብሔር ፊት በቅን ጎዳና ለመሄድ አግዚአብሔር #አስተዋይ_ልቡና እንዲሰጠው በመጠየቅ አግዙአብሔርን ደስ አሰኘ! እግዚአብሔርም #አስተዋይ ልብ ፣ ጥበብ ፣ ባከጠግነትና ክብር አብዝቶ ሰጠው(ምዕ 3 ፥ 6–13)።

# ስሎሞን ከእግዚአብሔር ዘንድ በተሰጠው ጥበብና አስተዋይ ልብ #እግዚአብሔር በህዝቡ መካከል #ያድርበት ዘንድ ያለውን ቤቱን እጅግ አስደናቂ በሆነ መንገድ ሠርቶ ፈጸመ(ምዕ7 ፥ 51) ፤ ካህናቱም በቤቱ በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ የእግዚአብሔር የጽድቅ ዙፋን የሚሳየው የቃል ኩዳኑ ታቦት አኖሩ! ቤቱም #የእግዚአብሔር_ክብር ሞላው(ምዕ8 ፥ 6 ፣ 11)።

1ኛ ነገሥት 8
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² ሰሎሞንም፦ እግዚአብሔር፦ በጨለማው ውስጥ እኖራለሁ ብሎአል፤
¹³ እኔም ለዘላለም የምትኖርበት ማደሪያ ቤት በእውነት ሠራሁልህ አለ።

☞ ሰሎሞን የእግዙአብሔርን ቤት ከሰራ በኋላም ለእግዚአብሔር  #ጣፋጭ_ ሽታ የሆነውን የሚቃጠል መሥዋዕትን ከእግዚአብሔር ጋር ያለውን #ህብረትና #ሰላም የሚያሳየውን የደህንነት መሥዋዕት ለአምላኩ ለእግዚአብሔር በየዓመቱ ሥስት ጊዜ ያቀርብ ነበር።

“ሰሎሞንም በየዓመቱ ሦስት ጊዜ የሚቃጠለውንና የደኅንነቱን መሥዋዕት ለእግዚአብሔር በሠራው መሠዊያ ላይ ያሳርግ ነበር፤ በእግዚአብሔር ፊት ባለው መሠዊያ ላይ ዕጣን ያሳርግ ነበር፤ ቤቱንም ጨረሰ።”
  — 1ኛ ነገሥት 9፥25

☞ በመጨረሻው በሰሎሞን የሽምግልና ዕድሜ  ያ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሆነውን  አስተዋይ ልብ  ፣ ብዙ ጥበብ፣ ክብርና ባለጠግነት  የነበረው ሰሎሞን ሌላ ሰው እስኪመስል ድረስ  ልቡ #በእንግዶች_ሴቶች #ፍቅር ምክንያት #ከእግዙአብሔር ወደ #እንግዶች አማልክቶች ፈጽሞ አዘነበለ፣ አመለካቸውም! ሰው እንደዚህ ነው።

1ኛ ነገሥት 11
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ ሰሎሞንም የሲዶናውያንን አምላክ አስታሮትን፥ የአሞናውያንንም ርኵሰት ሚልኮምን፥ ተከተለ።
⁷ በዚያን ጊዜም ሰሎሞን ለሞዓብ ርኵሰት ለካሞሽ፥ ለአሞንም ልጆች ርኵሰት ለሞሎክ በኢየሩሳሌም ፊት ለፊት ባለው ተራራ ላይ መስገጃ ሠራ።

☞ በጌታ የተወደዳችሁ ወንድሞችና እህቶች እኛ በሰሎሞን የምንመካበት አንድም ምክንያት የለንም አዎ እኛም የእግዚአብሔር የጥበብና የእውቀት መዝገብ ከሆነው #ከውዳችን #ከጌታ_ከኢየሱስ ክርስቶስ #እቅፍ ወጥተን ለጌታ እንግዳ የሆነው ዓለምና የራስችን ፈቃድ #የምንወድ ከሆነ የራሳችን እንግዶች አማልክት እያመለክን ነው(ቆላ3፥5)።

☞ #በክርስቶስ ኢየሱስ ያላችሁ የተወደዳችሁ ቅዱሳን ሁሉ በዚህ ባለንበት እጅግ የከፋ ዘመን እንደ ዻውሎስ የእግዚአብሔር ምስጢር ፣ የእግዚአብሔር የእውቀትና የጥበብ መዝገብ የሆነውን #ጌታችን #ኢየሱስን #ለማወቅና ሌሎች እንዲያውቁት እንዴት ልንጋደል ይገባናል!

ቆላስይስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
² ልባቸው እንዲጸናና፥ በፍቅርም ተባብረው በማስተዋል ወደሚገኝበት ወደ መረዳት ባለ ጠግነት ሁሉ እንዲደርሱ የእግዚአብሔርንም ምሥጢር እርሱንም ክርስቶስን እንዲያውቁ እጋደላለሁ፤
³ የተሰወረ የጥበብና የእውቀት መዝገብ ሁሉ በእርሱ ነውና።

#የምንወደው #ጌታችን #ኢየሱስ በቶሎ ይመጣል! አሜን።
19 viewsYemane H/mariam, 09:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-20 19:10:04 ይህ የምዕራፍ አራት ትረካ ከማጀቢያ ጋር ነው
69 viewskoreb, 16:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-19 20:29:09 የዘጸአት ትረካ ምዕራፍ አራት ተጠናቋል ነገ በአንድ ላይ ከማጀቢያ ጋር ይላካል።
63 viewskoreb, 17:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-19 19:11:49 በዓይናችን የምናየው ከማናየው ጋር ሲነፃጸር

"… የሚታየው የጊዜው ነውና፥ የማይታየው ግን የዘላለም ነው።” 2ኛ ቆሮ 4፥17-18
68 viewsJesus-my-Saviour, 16:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-19 15:55:31 Sharing File...
74 viewskoreb, 12:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-19 06:56:39
የምስራች / Good news (1/2)
46 viewsD Tz, 03:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-18 21:24:21 Sharing File...
21 viewskoreb, 18:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ