Get Mystery Box with random crypto!

የጸጋ ወንጌል

የቴሌግራም ቻናል አርማ abutjesys — የጸጋ ወንጌል
የቴሌግራም ቻናል አርማ abutjesys — የጸጋ ወንጌል
የሰርጥ አድራሻ: @abutjesys
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 376

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2023-01-26 21:08:16 Sharing File...
129 viewskoreb, 18:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-25 17:04:50 የዘፀአት ትርጓሜ ምዕራፍ 2 ቁጥር 4 ነው
149 viewskoreb, 14:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-25 17:04:37 Sharing File...
146 viewskoreb, 14:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-24 20:01:52 የዘፀአት ትረካ ክፍል 3 ነው
ምዕራፍ አንድ ተጠናቋል ምዕራፍ ሁለት ነገ ይቀጥላል
165 viewskoreb, 17:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-24 20:01:14 Sharing File...
162 viewskoreb, 17:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-23 17:27:27 የዘፀአት ትረካ ክፍል ሁለት ነው
190 viewskoreb, edited  14:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-23 17:26:50 Sharing File...
179 viewskoreb, 14:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-23 10:34:19 *ከእግዚአብሔር ጋር እንሠራለን*

"1፤ ሰንባላጥም ቅጥሩን እንደ ሠራን በሰማ ጊዜ እጅግ ተቈጣ፥ ተበሳጨም፥ በአይሁድም አላገጠ። በወንድሞቹና በሰማርያ ሠራዊትም ፊት። እነዚህ ደካሞች አይሁድ የሚሠሩት ምንድር ነው? ይተዉላቸዋልን? ይሠዋሉን? በአንድ ቀንስ ይጨርሳሉን? የተቃጠለውንስ ድንጋይ ከፍርስራሹ መልሰው ያድኑታልን? ብሎ ተናገረ።"
(ነህምያ 4:1)

ጠላት ቅጥሩ እንዳይሠራ በተለያ መንገድ ሕዝቡን ሊያዳክም ሲሞክር በነህምያ መጽሐፍ እናነባለን። በዚህ ምዕራፍ ደግሞ ሰንባላጥና ጦቢያ ቅጥሩ ቢሠራም ከንቱ እንደሆነ ይናገሩና ያፌዙ ጀመር።

"3፤ አሞናዊውም ጦብያ በአጠገቡ ቆሞ። በድንጋይ በሚሠሩት ቅጥራቸው ላይ ቀበሮ ቢመጣበት ያፈርሰዋል አለ። "
(ነህምያ 4:3፤)

ሆንም ግን ሕዝቡ የእነርሱን ከንቱ ስላቅ ሰምቶ ከሥራቸው ከመስተጓጎል ይልቅ ከፊት ይልቅ ለሥራው ልባቸው ጨከነ!

"6፤የሕዝቡም ልብ ለሥራው ጨከነ። "
(ነህምያ 4:6፤)

ወዳጆች ዛሬም ቢሆን እንደ ሰንባላጥና እንደጦቢያ ያሉ ሰዎች በዙሪያችን ተኮልኩለው ቅጥሩ እንዳይሠራና ተኩላ እንደፈለገ እንዲፈነጭበት ለማድረግ ሥራችን ከንቱ እንደሆነ ሊናገሩ ይችሉ ይሆናል። ነገር ግን ከእነርሱ ጋር ከንቱ ንትርክ ፈጥረን ጊዜኣችንን ከማባከን ይልቅ ልባችን ለሥራው ይጨክን! ምክንያቱም እኛ
"ከእርሱ ጋር አብረን የምንሠራ ነንና።"
(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 3:9፤)
210 viewskoreb, 07:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-23 08:30:27
169 viewsD Tz, 05:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-22 19:03:54 ይህ ከዛሬ ጀምሮ በየዕለቱ የሚቀርብላችሁ የዘፀአት ትርጓሜ ትርካ ነው!
180 viewskoreb, edited  16:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ