Get Mystery Box with random crypto!

Ministry of education ®

የቴሌግራም ቻናል አርማ temhert_minister — Ministry of education ® M
የቴሌግራም ቻናል አርማ temhert_minister — Ministry of education ®
የሰርጥ አድራሻ: @temhert_minister
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 52.02K
የሰርጥ መግለጫ

Only for promotion
Contact us- @cr7_well

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

2

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2022-12-15 19:28:28
ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከታህሳስ 18 እስከ 21/2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

የሁሉም ክልል ተማሪዎች በሁለተኛው ዙር ለፈተናው እንዲቀመጡ የተለየ ሲሆኑ እነርሱም፦

• የመጀመሪያ ዙር ፈተናን በወሊድ ወይም በእርግዝና ምክንያት መፈተን ያልቻሉ፣

• በህግ ጥላ ስር ወይም በማረሚያ ቤት ሆነው በነበረው መፈተኛ ሁኔታ ለመፈተን ያልቻሉ፣

• የሀገር መከላከያ ሠራዊት ወይም የፌዴራል ፖሊስ ወይም የክልል ልዩ ኃይል አባል ሆነው በወቅቱ በግዳጅ ላይ በመሆናቸው ያልተፈተኑ፣

• በህመም ወይም ተቀባይነት ባገኘና ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ፈተና ያልወሰዱ፣

• ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በደረሰው የድልድይ መደርመስ አደጋ ምክንያት ያልተፈተኑ፣

• በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረው ችግር ምክንያት አንድ ፈተና እንዲፈተኑ የተወሰነላቸው፣

• ተቀባይነት ባገኙ ችግሮች ምክንያት ፈተና እንዲወስዱ የተወሰነላቸው።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
3.8K views16:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-15 15:29:06
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ለነጆ፣ ጉሊሶ እና ጊምቢ የርቀት ትምህርት ተከታታይ ተማሪዎች ታኅሳስ 08 እና 09/2015 ዓ.ም ሊሰጥ የነበረውን የአንደኛ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ላልተወሰነ ጊዜ አራዝሟል።

ተማሪዎች በትእግስት እንዲጠብቁ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
1.1K views12:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-14 20:42:47 ብዙ ተማሪዎች አውቀውም ሆነ ሳያውቁት በዚህ መንገድ አቅማቸው ማሳደግ ችለዋል! በየ መንፈቅ አመቱ ለ አንድ ጌዜ ብቻ ብትሞክሩት ተዓምር ይፈጠራል!

መምህራን Staff እያሉ ስለናንተ መነጋገር ይጀምራሉ ፥ ተማሪዎች እንደ ተምሳሌት ያዯችሗል ፣ መምህሩ ሌላ ክፍል ገብቶ ስለናንተ በመደነቅ ያወራል!

ጎበዝ ተማሪ መሆን 
መመሪያ 8 : በያንዳንዱ Semester አብዮት አስነሳ

ተከታታይ ስልጠናዎች


መመሪያ 7  | መመሪያ 9 | መመሪያ 10
143 views17:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-14 20:32:36 የ 2014 አ. ም አዲስ ወደ ዩንቨርስቲ የምትገባ ተማሪ ነክ??

ያለፉ አመታት
     ፍሬሽ ማን course pdf,
     test, quiz, Assignment
     mid Exam and
     final examoch እንድለቀቅ ትፈልጋላችሁ?
434 views17:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-14 16:40:11
ንግድ ባንክ ከ11 ሺህ በላይ ሰራተኞችን በመቅጠር ሒደት ላይ መሆኑን አስታወቀ።

ባንኩ ባለፉት አራት ተከታታይ እሑዶች የቅጥር ሒደቱ ፍጹም ታዓማኒ እንዲሆን የጽሑፍ ፈተናውን በአዲስ አበባ የኒቨርሲት የንግድ ክፍል የሰጠ ሲሆን ፈተናውን ለመፈተን ከ130 ሺህ በላይ ዜጎች አመልክተው መስፈርቱን የሚያማሉ ተመዝጋቢዎች በሙሉ ፈተና መውሰዳቸውን ተነግሯል።

ባንኩ የጽሑፍ ፈተናውን በኮድ ከማድረግ ጀምሮ አስፈላጊ ጥንቃቄ በማድረግ እስከ ውጤት ድረስ በጥንቃቄ አከናውኛለሁ ያለ ሲሆን ከፈተናው ጋር በተያያዘ ምንም አይነት ችግር እንዳልገጠመው እና በማህበራዊ ትስስር ገጾች ሲሰራጭ የነበርው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን ተናግረዋል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
2.8K views13:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-14 16:39:25
የወጣቱ መምህር ችግር ፈቺ የፈጠራ ሥራ

ወጣት ደምስ ኪዳኔ በንፋስ ስልክ ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ መምህር ነው።

ሽመናን ማዘመን የሚያስችል መሳሪያዎችን መፍጠር መቻሉን ለኢዜአ ተናግሯል።

ወጣት ደምስ በሠራው አውቶማቲክ የሽመና እና መደወሪያ ማሽን የራሱን የሽመና ውጤቶች በማምረት ተጠቃሚ መሆኑን ይናገራል።

ወጣቱ በፈጠራ ሥራው ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሽልማት የተበረከተለት ሲሆን በንፋስ ስልክ ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ የመሥሪያ ቦታ ተመቻችቶለታል።

ወጣት ደምስ ለፈጠራ ሥራው መንግሥት ድጋፍ እያደረገለት እንደሚገኝ ገልጾ፤ የተሰሩት የሽመና መሳሪያዎች ተሻሽለውና ተባዝተው ለበርካታ ወጣቶች የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩ የመንግሥት ድጋፍ ጠይቋል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
2.5K views13:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-14 08:28:42
#ETA

የትምህርት እና ስልጠና ባለስልጣን ሁሉም የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አሁን በመማር ላይ የሚገኙ ተማሪዎችን ዝርዝር መረጃ እንዲልኩ አሳሰበ።

ባለሥልጣኑ አሁን በግል የከፍተኛ ትምህርት ቋማት በመማር ላይ የሚገኙ ተማሪዎች የተመዘገቡበትን አግባብ ማየት አስፈላጊ ሆኖ በማግኝቱ እውቅና በሰጣቸው የትምህርት መስኮች በትምህርት ላይ የሚገኙ የተማሪዎችን የስም ዝርዝር የያዘ መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ በማጠናቀር በ30 ቀናት ውስጥ እንዲልኩ አሳስቧል፡፡

የሚላከው የተማሪዎች መረጃ #በፕሬዝዳንት ወይም #በበላይ_ኃላፊ ተፈርሞ መውጣት እንዳለበት ከዚህ ውጪ ፈራሚ አካል ካለ ስምና ኃላፊነት የሚገልጽ ደብዳቤ በነዚሁ የበላይ ኃላፊዎች እንዲገለጽ እና የተማሪዎችን መረጃ በተናጥል በሚልኩ ተቋማት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቋል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
3.8K views05:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-13 21:48:23
የትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ስለ 12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ያስተላለፈዉ ሰበር መረጃ .... መረጃዉን ለማግኘት ይሄን ይጫኑ

https://t.me/+UajxK3OEG1xun_BV
https://t.me/+UajxK3OEG1xun_BV
1.1K views18:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-13 21:42:41
ህጋዊ የሆነ ለ 11ኛ ና የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የተከፈተ ና ከ ትምህርት ሚኒስተር እንዲሁም የፈተናዎች ኤጀንሲ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው የተማሪዎች የፈተና መዘጋጃ ቻናል።

ትምህርት ሚኒስቴር
758 views18:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-13 09:42:10
#ቅሬታ

ትምህርት ሚኒስቴር የ2014/15 የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በስኬት ማጠናቀቁን በማስመልከት በነበረው መግለጫ ላይ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሚኒስትር የሆኑት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በፀጥታ ችግር እና ባጋጠሙ ድንገተኛ አደጋዎች ምክንያት ፈተና መውሰድ ያልቻሉ ተማሪዎች ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በሁለተኛ ዙር ፈተና ፕሮግራም እንደሚፈተኑና ውጤትም እንደ አጠቃላይ ከአንድ ወር ተኩል ባነሰ ጊዜ ውስጥ ማለትም ከሁለተኛው ዙር ፈተና በኋላ በ15 ቀናት ውስጥ ይፋ እንደሚደረግ መግለፃቸው ይታወሳል።

ፈተናው ከተሰጠ እነሆ ከአንድ ወር ተኩል በላይ ጊዜ የተቆጠረ ቢሆንም ዛሬም የሁለተኛው ዙር ፈተና የሚሰጥበት ቀን በይፋ አልተነገረም።በመጀመሪያው ዙር ፈተና የወሰዱ ቁጥራቸው ከዘጠኝ መቶ ሺህ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች "ትምህርት ሚኒስቴር ቃሉን የሚያከብረው መቼ ነው?" በማለት ጠይቀዋል።

https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
2.7K views06:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ