Get Mystery Box with random crypto!

Ministry of education ®

የቴሌግራም ቻናል አርማ temhert_minister — Ministry of education ® M
የቴሌግራም ቻናል አርማ temhert_minister — Ministry of education ®
የሰርጥ አድራሻ: @temhert_minister
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 52.02K
የሰርጥ መግለጫ

Only for promotion
Contact us- @cr7_well

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

2

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2022-12-23 22:32:14 Ministry of education :
ለአብዛኞቹ English ቋንቋ አቀላጥፈው እንድናገሩ ምክንያት የሆናቸው ቻናል ልጋብዛችሁ
እንግሊዝኛ መደመጥ እንጅ መነገር ከባድ የሆነበችሁ ሁሉ ይህን ቻናል ተቀላቀሉት
ትወዱታላችሁ

Join
https://t.me/Ethio_Education_24
https://t.me/Ethio_Education_24
https://t.me/Ethio_Education_24
649 views19:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-23 15:27:23
#Update #AddisAbaba

የ2ኛውን ዙር የሀገር አቀፍ ብሄራዊ ፈተና ለመፈተን #በአዲስ_አበባ ከተማ አስተዳደር የተመዘገቡ ተማሪዎች በክፍለ ከተማቸው በኩል በ16 / 4 /2015 ዓ/ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ቴክኖሎጂ 5 ኪሎ ካምፓስ እንዲገቡ የከተማው ትምህርት ቢሮ ዛሬ አሳስቧል።

የ2ኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከታህሳስ 18 እስከ ታህሳስ 21 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ መግለፁ ይታወሳል።

ትምህርት ሚኒስቴር

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
3.5K views12:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-23 08:03:59
ሰባት ተማሪዎችን በህገወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

በደቡብ ወሎ ዞን ወግዲ ወረዳ ሰባት ተማሪዎችን ከትምህርት ገበታቸው በማፈናቀል በህገወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነግሯል ።

ተማሪዎችን ከትውልድ አካባቢያቸው በእግር እና በባጃጁ ተሽከርካሪ በማራቅ በወግዲ ወረዳ ለሚ ታዳጊ ከተማ በአውቶቡስ ጭነው  ለማዘዋወር ሲሞክሩ እንደተያዙ ተገልጿል ።   በአውቶቡስ ውሰጥ ተሳፍረው የነበሩ የፀጥታ ሀይሎች የተማሪዎችን ሁኔታ በመጠራጠር ባደረጉት ማጣራት አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር እንደዋሉ የወግዲ ወረዳ ኮሚኒኬሽን ጽ/ት ቤት ኃላፊ አ/ቶ ደሳለው ጌትነት  ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።

ተማሪዎች የቀበሌ መታወቂያ ይዘው የተገኙ ሲሆን እድሜያቸው መታወቂያ ለማግኘት ያልደረሰ እንደሆነ ተገልጿል ። ልጆችን ከትምህርት ገበታቸው በመነጠል በህገወጥ መንገድ የሚያዘዋውሩ አካላት እርምጃ ሊወሰድባቸው እንደሚገባ የጠፉ ልጆቻቸውን በማፈላለግ ላይ የሚገኙ ወላጆች መናገራቸውን አ/ቶ ደሳለው ገልፀዋል ።

#ዳጉ_ጆርናል

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
2.0K views05:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 21:41:42 ምርጥ የ telegram ትምህረታዊ ቻናሎች ይቀላቀሉ እንዳያመልጣችሁ 

@Temhert_Minister

@QesemAcademy

@ethio_schools

@qubeeacademy

@resinhun  @resinhun

@TMHERT_NEWS

@brilliantsAcademy

@freshmanexams

@fresh_handouts

@Fanos_acadmy

@Chalu_A

@Goldan_acadamey_university
(ለዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ጠቃሚ channel )

@Goldan_acadamey(9-12 ላሉት ተማሪዎች የተዘጋጀ channel )


ምንም channel እንዳታልፉ join
1.4K views18:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-21 22:16:05 ለ12'ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ "ትምህርት ሚኒስትር አዲስ የወሰነው ያልተጠበቀ ውሳኔ..." ምናምን አያልን እንደ ሌሎች ቻናሎች ማጭበርበር አንፈልግም ትክክለኛ እና Original ፖስት የሚለቀቅበት ለተማሪዎች የተዘጋጀ ቻናል ነው ከስር Join የሚለውን በመንካት ብቻ ማየት ትችላላቹ....see more
2.0K views19:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-21 20:35:13 የ 2014 አ. ም አዲስ ወደ ዩንቨርስቲ የምትገባ ተማሪ ነክ??

ያለፉ አመታት
     ፍሬሽ ማን course pdf,
     test, quiz, Assignment
     mid Exam and
     final examoch እንድለቀቅ ትፈልጋላችሁ?
310 views17:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-21 20:27:57 መልካም ዜና ለዩኒቨርስቲ ተማሪዎች እና አዲስ ለምትገቡ ተማሪዎች እና ለ freshman ተማሪዎች የተከፈተ አዲስ channel በውስጡ
freshman course
new university news
ዩንቨርስቲ ምን ምን እንደሚያስተምሩ ለማወቅ
ስለ ትምህርቶቹ ዝርዝር ነገር ለማወቅ (ስለ #ኢንጂነሪንግ #medicine እና ሌሎችም)
እና ከዩኒቨርስቲው ጋር የተያያዘ ነገር በዚህ channel ላይ ያገኛሉ
@Goldan_acadamey_university
503 views17:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-21 14:51:05 የአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች በጥብቅ ድስፕሊን እንዲመሩ ትዕዛዝ ተሰጠ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቤቶች ከኦሮሚያ ክልል ሰንደቅ አላማ መሰቀልና መዝሙር መዘመር ጋር በተገናኘ፣ በት/ት ቤቶች ግጭት መከሰቱን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች በጥብቅ ድስፕሊን እንዲመሩ መመሪያ መሰጠቱ ተሰማ፡፡

ትምህርት ቤቶች በጥብቅ ዲስፕሊን እንዲመሩ ትዕዛዝ ያስተላለፈው የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ሲሆን፤ በጥብቅ ይፈጸም የተባለው አሰራር በተማሪዎች እና በመምህራን ጥብቅ ክትትል እንዲደረግ ያዛል ተብሏል፡፡

#አዲስ_ማለዳ በትምህርት ቢሮው ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ ተፈርሞ፣ ለኹሉም ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤቶች የተላለፈውን ደብዳቤ መመልከቷን ዘግባለች፡፡

በደብዳቤው ላይ እንደተገለጸው፤ ትምህርት ቤቶች አንድ ቀን ላረፈደ ተማሪና አንድ ቀን ለቀረ ተማሪ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጡ ታዘዋል፡፡

እንዲሁም ኹለት ቀን ያረፈደና የቀረ ተማሪ በወላጅ ፊት የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጠው ዘላለም በፈረሙበት ደብዳቤ ላይ ሰፍሯል፡፡ ከኹለት ቀን በላይ ያረፈደና የቀረ ተማሪ በመመሪያው መሰረት ተፈጻሚ የሚሆን እርምጃ እንደሚወሰድበትም ተመላክቷል፡፡

በትምህርት ቤቶች በር ላይ ጥብቅ ፍተሻ እንዲደርግ የሚያዘው ደብባቤው፣ ተማሪዎች ስልክ፣ ርችትና ፊኛ የመሳሰሉ ቁሶችን ወደ ትምህርት ቤት ይዘው እንዳይሄዱ ገደብ ጥሏል፡፡ ወደ ትምህርት ቤት እንዳይገቡ የተከለከሉ መገልገያዎችን፣ ይዞ የተገኘ ተማሪ የድስፕሊን እርምጃ እንዲወስዱ ትምህርት ቤቶች መታዘዛቸውም ተነግሯል፡፡

የትምህርት አመራር፣ መምህራንና ሰራተኞች በሙሉ የሥራ ሰዓታቸውን አክብረው፣ የመማር ማስተማር ሥራቸውን እንዲያከናውኑ ጥብቅ ትዕዛዝ የተሰጣቸውም ሲሆን፤ በዚህም ማርፈድ፣ መቅረትና የሥራ ሰዓት ሳያልቅ ከትምህርት ቤት ግቢ መውጣት የተከለከለ ነው ተብሏል፡፡

የትምህርት ቢሮ ኃላፊው ትዕዛዝ ባስተላለፉበት ደብዳቤ፣ ያስተላለፉትን ትዕዛዝ የማያስፈጽም በየደረጃው የተቀመጠ የትምህርት ቤት አመራርም ተጠያቂ እንደሚሆን አሳስበዋል፡፡

በተጨማሪም ኃላፊው ለክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤቶች፣ ባስተላለፉት ትዕዛዝ “ትምህርት ቤቶች የመማሪያ ቦታ ናቸው” ያሉ ሲሆን፤ የመማር ማስተማር ሂደቱን የሚያደናቅፍ ተግባራ የሚፈጽም ማንኛውም አመራር፣ መምህር፣ ሰራተኛና ተማሪ ላይ ፈጣን እርምጃ እንዲወሰድና ሪፖርት እንዲደረግም አሳስበዋል፡፡

ምንጭ፡ አዲስ ማለዳ

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
2.8K viewsedited  11:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-20 21:57:01
ትምህርት ሚንስቴር 10 ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ለማድረግ ማቀዱን አስታወቀ።

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ራስ ገዝ ከሚሆኑት ዩኒቨርስቲዎች መካከል፣ ባሕርዳር፣ ጎንደር፣ መቀሌ፣ ጅማ፣ አርባምንጭ እና ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ይገኙበታል መባሉን ከሚንስቴሩ ምንጮች መስማቱን ጠቅሶ "ኢትዮጵያ ኢንሳይደር" ዘግቧል።

ራስ ገዝ ዩኒቨርስቲዎች፣ ፕሬዝዳንታቻውን በዓለማቀፍ ውድድር የመቅጠር ሥልጣን እንደሚኖራቸውና የአካዳሚክ፣ ፋይናንስ፣ የተቋማዊ አደረጃጀት፣ የአስተዳደርና የሰው ኃይል ቅጥር ተቋማዊ ነጻነት እንዲጎናጸፉ ያስችላቸዋል መባሉን ዘገባው አመልክቷል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተያዘው ዓመት ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ ዘገባው ጨምሮ ገልጧል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ

https://t.me/Temhert_Minister
https://t.me/Temhert_Minister
1.3K views18:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-20 14:27:20 ዶላር መስራት ለምትፈልጉ ከስር ያለውን ሊንክ በመጫን "GET BONUS HERE" ሚለውን በመንካት ጀምሩ

https://t.me/temhert_bebete/2328
242 views11:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ