Get Mystery Box with random crypto!

Shega info

የቴሌግራም ቻናል አርማ shegainfom — Shega info S
የቴሌግራም ቻናል አርማ shegainfom — Shega info
የሰርጥ አድራሻ: @shegainfom
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 12.69K
የሰርጥ መግለጫ

▪ይህ የሸጋ info የቴሌግራም ቻናል ነዉ ▪ አስተማሪና ቁምነገር አዘል መረጃዎች በውብ አቀራርብ ለናንተ ይደርሳል #join በማረግ ቤተሰብ ይውኑን::

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2022-07-09 15:08:46 #አሁኑኑ ያስተካክሉ ጠቃሚ መልክት


4.2K views12:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 07:49:00 ደስተኛ መሆን አለብህ!

አንዳንዴ በጣም ከባድ ችግር የመሰለህ ነገር አስቂኝ ሆኖ ቁጭ ይላል፤ በዚህ ምድር ለመኖር የቀረህ 1 ሳምንት ብቻ ነው ቢባል የትኛው ሰው ነው የኑሮ ውድነት የሚያሳስበው? የትኛው ሰው ነው የፍቅረኛው ስልክ አለማንሳት የሚያበሳጨው? ያለህን አጭር ጊዜ እንዴት አጣጥመህ እንደምታልፈው ታስባለህ እንጂ በፍፁም አተክዝም።

አየህ ወዳጄ አሁንም የቀረህ እድሜ ስንት እንደሆነ አታውቀውም፤ ተኝተህ ማደርህን እንኳን እርግጠኛ አይደለህም! ስለዚህ ለማን ብለህ ነው የምታዝነው? በፈጣሪህ እመን ከዛ የምትችለውን ሞክር የቀረውን ለነገ ተወው!

የተባረከ ሀሙስ ይሁንላችሁ
@shegainfom
5.9K views04:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-06 10:33:00 ከባለፈዉ የቀጠለ የመፅሐፍ ቅዱስ ስሞች #ክፍል 2

1 ባሮክ ፡ ብሩክ ማለት ነዉ
2 ሮቤል፦እነሆ ወንድ ልጅ ማለት ነው።
3 ኤርምያስ፦እግዚአብሔር ከፍ ያደርጋል ማለት ነው።
4 ሮብዓም፦ሕዝብ ይብዛ ማለት ነው።
5 ማራናታ፦ጌታ ሆይ ና ማለት ነው።
6 ቤቴል፦የእግዚአብሔር ቤት ማለት ነው።
7 ቄርሎስ፦የተመረጠ ምርጥ ማለት ነው።
8 እስጢፋኖስ፦አክሊል ማለት ነው።
9 ሳውል/ሳኦል፦ከእግዚአብሔር የተለመነ ማለት ነው።
10 ሴዴቅያስ፦የእግዚአብሔር ጽድቅ ማለት ነው።
11 ፊቅጦር፦ኀዘኔን አራቀልኝ ማለት ነው።
12 ንፍታሌም፦ታጋይ የሚታገል ማለት ነው።
13 ዮርዳኖስ፦ወራጅ ውሃ ማለት ነው።
14 ዮአስ፦እግዚአብሔር ሰጥቷል ማለት ነው።
15 ገነት፦የአትክልት ስፍራ ማለት ነው።
16 ፊልድልፍያ፦የወንድማማች ፍቅር ማለት ነው።
17 ዲና፦ፈረደ ማለት ነው።
18 ማኑሄ፦እረፍት ማለት ነው።
19 መልሕቅ፦ከብረት የተሠራ የመርከብ ማቆሚያ
20 ራማ፦ከፍታ ማለት ነው።
21ቴዎድሮስ፦የእግዚአብሔር ስጦታ ማለት ነው።
22 ፊላታዎስ፦የአምላክ ወዳጅ ማለት ነው።
23 ሕርያቆስ፦ኅሩይ ምርጥ ማለት ነው።
24 ፊልጶስ፦ወንድም ወዳጅ ማለት ነው።
25 ቶማስ፦ፀሐይ ማለት ነው።
26 ታዴዎስ፦እሸቱ ማለት ነው።(ግብራዊ ትርጓሜ)
27 ማትያስ፦ፀሐይ ወይም ምትክ ማለት ነው።
28 ቀሌምንጦስ፦ግንብ ማለት ነው።
29 አቤል፦በግ ወይም ደመና ማለት ነው።
30 ኖኅ፦ደስታ ማለት ነው።
31 ሴም፦ተሾመ ማለት ነው።
32 ይሥሐቅ፦ደስታ አንድም ይሳቅ ማለት ነው።
33 ሙሴ፦የውሃ ልጅ ማለት ነው
34 አሮን፦የእግዚአብሔር ተራራ ማለት ነው።
35 ጌዴዎን፦እግዚአብሔር ኃያል ነው ማለት ነው።
36 እሴይ፦ዋጋየ ማለት ነው።
37 አሚናዳብ፦መንፈስቅዱስ ማለት ነው።
38 ዳዊት፦የተወደደ ልበ አምላክ ማለት ነው፣
39 ዕንባቆም፦ጠቢብ አዋቂ አስተዋይ ማለት ነው።
40 ሄኤሜን፦ምኞቴን አገኘሁ ማለት ነው።
41 አሞጽ፦እግዚአብሔር ጽኑ ነው ማለት ነው፣
42 ዮናስ፦ርግብ ማለት ነው።
43 ሐጌ፦የእግዚአብሔር መልእክተኛ ማለት ነው።
44 ራኄል፦በግዕት ማለት ነው።
45 ዕዝራ፦ረዳቴ ማለት ነው።
46 ሔርሜላ፦ከክብር ዘመድ የተገኘች ማለት ነው።
47 መርቆሬዎስ፦የአባት ወዳጅ ማለት ነው።
48 ኤጲፋንዮስ፦ምስጢር ገላጭ ማለት ነው።
49 ሜሮን፦የተባረከ ሽቱ ማለት ነው።
50 ሱላማጢስ፦ሰላማዊት ማለት ነው።
51 ሶምሶን፦ፀሐይ ማለት ነው።
52 ብንያም፦የቀኝ እጄ ልጅ ማለት ነው።
53 ማርታ፦እመቤት ማለት ነው።
54 ሊዲያ፦ፈራሂተ እግዚአብሔር ማለት ነው።
55 ኤፍሬም፦ፍሬያማ ፍሬው ማለት ነው።
56 ኤፍራታ፦ክብርት የተከበረች ማለት ነው።
57 ታዴዎስ፦ተወዳጅ ወይም ፍቁር ማለት ነው።(ቃላዊ ትርጓሜው)
58 ኢየሩሳሌም፦የሰላም ሀገር ማለት ነው።
59 ሄኖስ፦ሰው ማለት ነው።
60 ሰሎሜ፦ሰላም ማለት ነው።

ማስታወሻ፦ከላይ ከጻፍኳቸው ውስጥ አንዳንድ ስሞች ከ81ዱ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የማይገኙ ከሌሎች የታሪክ እና የገድል መጻሕፍት ውስጥ የሚገኙ ስሞች መሆናቸውን ማሳወቅ እፈልጋለሁ።

በትረማርያም
#ሼር

የ ሙሉ ትንተና ዮቲዮብ ቻናላችን ይቀላቀሉን
https://m.youtube.com/channel/UCHYsjv2HLu-K6e0C7MxxVmA/featured
6.1K views07:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 14:44:47 የመፅሐፍ ቅዱስ ስሞች

1 ባሮክ ፡ ብሩክ ማለት ነዉ
2 ሮቤል፦እነሆ ወንድ ልጅ ማለት ነው።
3 ኤርምያስ፦እግዚአብሔር ከፍ ያደርጋል ማለት ነው።
4 ሮብዓም፦ሕዝብ ይብዛ ማለት ነው።
5 ማራናታ፦ጌታ ሆይ ና ማለት ነው።
6 ቤቴል፦የእግዚአብሔር ቤት ማለት ነው።
7 ቄርሎስ፦የተመረጠ ምርጥ ማለት ነው።
8 እስጢፋኖስ፦አክሊል ማለት ነው።
9 ሳውል/ሳኦል፦ከእግዚአብሔር የተለመነ ማለት ነው።
10 ሴዴቅያስ፦የእግዚአብሔር ጽድቅ ማለት ነው።
11 ፊቅጦር፦ኀዘኔን አራቀልኝ ማለት ነው።
12 ንፍታሌም፦ታጋይ የሚታገል ማለት ነው።
13 ዮርዳኖስ፦ወራጅ ውሃ ማለት ነው።
14 ዮአስ፦እግዚአብሔር ሰጥቷል ማለት ነው።
15 ገነት፦የአትክልት ስፍራ ማለት ነው።
16 ፊልድልፍያ፦የወንድማማች ፍቅር ማለት ነው።
17 ዲና፦ፈረደ ማለት ነው።
18 ማኑሄ፦እረፍት ማለት ነው።
19 መልሕቅ፦ከብረት የተሠራ የመርከብ ማቆሚያ
20 ራማ፦ከፍታ ማለት ነው።
21ቴዎድሮስ፦የእግዚአብሔር ስጦታ ማለት ነው።
22 ፊላታዎስ፦የአምላክ ወዳጅ ማለት ነው።
23 ሕርያቆስ፦ኅሩይ ምርጥ ማለት ነው።
24 ፊልጶስ፦ወንድም ወዳጅ ማለት ነው።
25 ቶማስ፦ፀሐይ ማለት ነው።
26 ታዴዎስ፦እሸቱ ማለት ነው።(ግብራዊ ትርጓሜ)
27 ማትያስ፦ፀሐይ ወይም ምትክ ማለት ነው።
28 ቀሌምንጦስ፦ግንብ ማለት ነው።
29 አቤል፦በግ ወይም ደመና ማለት ነው።
30 ኖኅ፦ደስታ ማለት ነው።
31 ሴም፦ተሾመ ማለት ነው።
32 ይሥሐቅ፦ደስታ አንድም ይሳቅ ማለት ነው።
33 ሙሴ፦የውሃ ልጅ ማለት ነው
34 አሮን፦የእግዚአብሔር ተራራ ማለት ነው።
35 ጌዴዎን፦እግዚአብሔር ኃያል ነው ማለት ነው።
36 እሴይ፦ዋጋየ ማለት ነው።
37 አሚናዳብ፦መንፈስቅዱስ ማለት ነው።
38 ዳዊት፦የተወደደ ልበ አምላክ ማለት ነው፣
39 ዕንባቆም፦ጠቢብ አዋቂ አስተዋይ ማለት ነው።
40 ሄኤሜን፦ምኞቴን አገኘሁ ማለት ነው።
41 አሞጽ፦እግዚአብሔር ጽኑ ነው ማለት ነው፣
42 ዮናስ፦ርግብ ማለት ነው።
43 ሐጌ፦የእግዚአብሔር መልእክተኛ ማለት ነው።
44 ራኄል፦በግዕት ማለት ነው።
45 ዕዝራ፦ረዳቴ ማለት ነው።
46 ሔርሜላ፦ከክብር ዘመድ የተገኘች ማለት ነው።
47 መርቆሬዎስ፦የአባት ወዳጅ ማለት ነው።
48 ኤጲፋንዮስ፦ምስጢር ገላጭ ማለት ነው።
49 ሜሮን፦የተባረከ ሽቱ ማለት ነው።
50 ሱላማጢስ፦ሰላማዊት ማለት ነው።
51 ሶምሶን፦ፀሐይ ማለት ነው።
52 ብንያም፦የቀኝ እጄ ልጅ ማለት ነው።
53 ማርታ፦እመቤት ማለት ነው።
54 ሊዲያ፦ፈራሂተ እግዚአብሔር ማለት ነው።
55 ኤፍሬም፦ፍሬያማ ፍሬው ማለት ነው።
56 ኤፍራታ፦ክብርት የተከበረች ማለት ነው።
57 ታዴዎስ፦ተወዳጅ ወይም ፍቁር ማለት ነው።(ቃላዊ ትርጓሜው)
58 ኢየሩሳሌም፦የሰላም ሀገር ማለት ነው።
59 ሄኖስ፦ሰው ማለት ነው።
60 ሰሎሜ፦ሰላም ማለት ነው።

ማስታወሻ፦ከላይ ከጻፍኳቸው ውስጥ አንዳንድ ስሞች ከ81ዱ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የማይገኙ ከሌሎች የታሪክ እና የገድል መጻሕፍት ውስጥ የሚገኙ ስሞች መሆናቸውን ማሳወቅ እፈልጋለሁ።

በትረበትረማርያ
@shegainfom
ፍቅር : ሰላም :ለምድራችን !
5.5K views11:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 12:07:30 Shega info pinned «ውድ ቤተሰቦቻችን የዩቲዩብ ቻናላችንን #subscribe ያርጉልን! https://m.youtube.com/channel/UCHYsjv2HLu-K6e0C7MxxVmA»
09:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 12:06:38 ውድ ቤተሰቦቻችን የዩቲዩብ ቻናላችንን #subscribe ያርጉልን!

https://m.youtube.com/channel/UCHYsjv2HLu-K6e0C7MxxVmA
4.5K viewsedited  09:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 20:08:23 #ተስፋ ማለት #በድቅድቅ ጨለማ ጭላንጭል ብርሃን እንደማየት ነው።

ፀሀይዋ ስትጠፋ አትፍራ ምክንያቱም ከዋክብት ይወጣሉና።

አለም አትችልም! ተስፋ ቁረጥ ስትልህ
ተስፋ ግድ የለህም አንድ ጊዜ ሞክር ይልሀል።

ቀና አስተሳሰብ ነገሮች እንዴት በተለየ መልኩ እንደሚከናወኑ መጠየቅ ነው።

በአሉታዊ አስተሳሰብ ራስህን አትሙላ። ይህ የተሸናፊዎች መንፈስ ነው።

ተስፋ ማታደርግ ከሆነ ከተስፋህ በስተጀርባ ምን እንዳለ ማየት አትችልም።

ህይወትን አትፍራት ልትኖራት ነው የተፈጠረቺው። ሊያኖርህ እሚችለው ስንቅ ተስፋህና እምነትህ ነው።

ዛሬም አዲስ ጅማሮ ፡ አዲስ ቀን ነው። በጥልቅ ተንፍስ፡ ትናንት ካልተሳካልህ ዛሬን ፈገግ በልና እንደገና ጀምር።

ተስፋ አትቁረጥ ምክንያቱ ያቺ ህይወትህን ሙሉ ስትፈልጋት የነበረችው ቀን ዛሬ ልትሆን ትችላለችና።

ተስፋ አድርግ፤ ቁጭ ብለህ ግን አትጠብቃት፡ በጥረትህ ልታመጣት ሞክር።

የሰው ልጆች ልዩ ሚያረጋቸው እማይቻለውን ለመቻል ስለሚጥሩ ነው

እዛ ሚያደርሳቸው ደግሞ ከልባቸው ውስጥ እሚንቀለቀለው ተስፋቸው ነውና ተስፋ አድርግ።
@shegainfom
ፍቅር : ሰላም : ለምድራችን !
5.6K views17:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 07:21:45 #በፈጣሪህ_ተደገፍ!

ህይወትህን የሚቀይረው ከሰው ጠብቀህ የምታገኘው ነገር አይደለም፤ ፀጋው፣ ስጦታው፣ ቸርነቱ ከማያልቀው ከፈጣሪህ ከምታገኘው በረከት ነው ህይወትህ የሚቀየረው።

ወዳጄ በጭራሽ ከሰው እንዳጠብቅ፤ ሰው ማለት ሸንበቆ ነው የሆነ ቀን መቀንጠሱ አይቀርም! ከፈጣሪ ቀጥሎ ራስህን እመነው!

እምነት የሞላው ህይወት ተመኘንላችሁ
@shegainfom
5.4K views04:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-03 18:33:39
መሬት ደም አለቀሰች
============
ከሰሞኑ ቤተክርስቲያናችን አንድ ትልቅ የፀሎት አባት አጥታለች። እኒህ አባት የኔታ ነብዬልዑል በትሩ ይባላሉ።

ነዋሪነታቸው በደቡብ ጎንደር ዞን ስማዳ ወረዳ ሰኔ ግባ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ሲሆን በዚህ ቤተክርስቲያን ለበርካታ አመታት እንዳገለገሉ ነው የተነገረው።

የኔታ ነብዬልዑል በትሩ ሰኔ 24/10/2014 ከዚህ ዓለም ድካም በ90 ዓመታቸው አርፈዋል።
@shegainfom
5.9K viewsedited  15:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-02 19:46:11 ወዳጄ የሚገርም ነገር ልንገርህ ድልድይም ግርግዳም ከድንጋይ ነው የሚሰሩት፡፡

ግን ተግባራቸው ይለያያል ድልድይ አንዱን ከሌላው ሲያገናኝ ግርግዳ ግን አንዱን ከሌላው ይለያል፡፡

.....እና ምን ለማለት ፈልጌ መሰለህ ፍላጎትህ ሀሳብህ ተሰጥኦህ አልሳካ ቢልህ በፍላጎትህና ባንተ መካከል ያለውን ዶፍ የሚያሳልፍህን ድልድይ ገንባ እንጂ ፍላጎትህን ግርግዳ ሰርተህ አትከልለው፡፡
አስተውል ያሰብከው ካልተሳካ የተስፋ መቁረጥ ግርግዳ ሳይሆን የፅናት ድልድይ ስራ፡፡

አንተ አሁን ያሰብከው ስላልሆነ የተመኘህው ስላልደረሰ የልብህን በር አትዝጋ ዛሬውኑ ተነስ ያሰብከውን ትሆናለህ
ጋዜጠኛ መምህር ሙዚቀኛ ተዋናይ ሰአሊ ኢንጂነር የህግ ባለሞያ ሌላም ሌላም
ትሆናለህ፡፡

ሰው ሀሳቡን ያክላል ስለዚህ ሀሳብህን አክብረው ውደደው ያኔ እናከብርልሀለን፡፡
ፅናት ድልድይ ነው
ተስፋ መቁረጥ ግርግዳ ነው፡፡

ሁለቱም በቃላት ይገነባሉ፡ ፡ አልችልም: አይሆንም: አይሳካም: ከንቱ ነው: የትም አልደርስም፡ እድሜዬ ሔዷል ፡ የሚለውን ግንብ አፍርስና፡፡

ይቻላል፡ ይሳካል፡ የማይሆን ነገር የለም፡ እኔ አሸናፊ ነኝ ብለህ ለውስጥህ ንገረውና ወደስኬትህ በድል ተሻገር፡፡ አንተ አሸናፊ ነህ፡፡ ሀሳብህ የእውነት እመነኝ ይሳካል ሀሳቤ ተራ ነው አትበል፡፡

ዛሬ የምታያቸው ግኝቶች በሙሉ ከዚህ በፊት የአንድ ተራ ሰው ሀሳብ ነበሩ፡፡ ዛሬ አለም ተቀበላቸው፡፡

ስለዚህ ይህንን ፅሁፍ ስትጨርስ ለውስጥህ እንዲ በል፡፡
እኔ ድልድይ እንጂ ግርግዳ አልሰራም አሸናፊ ነኝ፡ ያሰብኩት ሁሉ ይሳካል፡ እኔ ሰው ነኝ፡ ሰው አለምን ይቀይራል፡፡ እኔም ከቀያሪዎቹ አንዱ ነኝ በል፡፡

መልካም የስኬት ጊዜ ተመኘሁ!!
ሼር ጆይን ያድርጉ
Join @shegainfom
6.7K viewsedited  16:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ