Get Mystery Box with random crypto!

አገልግል

የቴሌግራም ቻናል አርማ ourmereja — አገልግል
የቴሌግራም ቻናል አርማ ourmereja — አገልግል
የሰርጥ አድራሻ: @ourmereja
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.21K

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6

2022-09-02 19:54:20 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን ከ5 ሺህ በላይ ተማሪዎች ነገ ያስመርቃል።

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መርኃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን ከ5 ሺህ 540 በላይ ተማሪዎችን በነገው እለት እንደሚያስመርቅ አስታውቋል።

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር አስራት አጸደወይን እንደገለጹት፣ ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ፣በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ የስልጠና መስኮች ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።

ዩኒቨርሲቲው 31 ተማሪዎችን በ3ተኛ ዲግሪ እንደሚያስመርቅና ይህም ቁጥር በታሪኩ የመጀመሪያ መሆኑን የገለጹት ዶክተር አስራት "ከጠቅላላ ምሩቃን መካከል 1 ሺህ 856ቱ ሴቶች ናቸው" ብለዋል።

ዩኒቨርሲቲው የምርምር ዩኒቨርሲቲ በመሆኑ ማኅበረሰብ አቀፍና ሀገር ተኮር የሆኑ ምርምሮች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሠራም ጠቁመዋል።

እንደ ፕሬዚዳንቱ ገለጻ ዩኒቨርሲቲው የመጀመሪያ ዲግሪ መርኃ ግብሮችን በሂደት እየቀነሰና የ2ኛ እና የ3ኛ ዲግሪ መርኃ ግብሮችን እያሰፋ ለመሄድ የሚያስችለውን መርኃ ግብር ነድፎ እየሠራ ነው።

"ተቋሙ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ በቀጣይ በራሳቸው ገቢ እንዲተዳደሩ ከተለዩ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ በመሆኑ ከ2015 ጀምሮ ወደተግባር ለመግባት የሚያስችለውን ዝግጅት እያደረገ ነው" ብለዋል።

ከተለያዩ የዓለም ሀገራት ተማሪዎችን ለመሳብ የሚያስችሉ አሠራሮችን ዩኒቨርሲቲው እየዘረጋ መሆኑን የጠቆሙት ዶክተር አስራት፣በአሁኑ ወቅትም 50 ዓለም አቀፍ ተማሪዎች እንዳሉት ገልጸዋል።

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በአሁኑ ወቅት በመጀመሪያ፣በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በስፔሻሊቲና በሰብ ስፔሻሊቲ የትምህርት መርኃግብሮች ከ48 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ እያስተናገደ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል።
አሚኮ
206 viewsedited  16:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 19:50:47
537 views16:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 23:45:07 ሰላም ሰላም ሰላም ጦርነት ይብቃ !!! መስማት ከሰለቸ እንዴት መሞት መግደል አይሰለችም እንዴ ? ለሀገራችን ሁሉም በየሃይማኖቱ ፀሎት ያድርግ
567 viewsedited  20:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 22:03:32 ሮቢት ላይ ተቆርጠው የነበሩት ሁሉም እጁን ሰጥቷል። ቆቦ ዙሪያዋን ጥምር ጦሩ ከቧል። ቆቦ ውስጥ ያለው ወደ አላማጣ ፈርጥጧል።
570 viewsedited  19:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 19:42:07 የተረጋገጠ
ቆቦ መልሶ በወገን እጅ ገብቷል ፣ ሮቢት አካባቢ የገቡት ተቆርጠው መውጫ ጠፍቷል። ወደኋላ ሸሽተዋል።

ቻናሉን ያጋሩ

https://t.me/OurMereja
604 viewsedited  16:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 14:25:23
የወልደያ ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ውጡ ተብለው ግቢውን ለቀው በእግራቸው እየሄዱ ነው።
ሮቢት እና ገንደመዩ ላይ ውጊያው እንደቀጠለ ነው።
620 viewsedited  11:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 22:24:04
መቀሌ

በመቀለ ከተማ ላይ ተፈፀመ በተባለ የአውሮፕላን ጥቃት 4 ሰዎች መገደላቸውን እና በጥቃቱ ሌሎች 9 ሰዎች መጎዳታቸውን የዓይን እማኞች እና የሆስፒታል ምንጮች መናገራቸውን የጀርመን ድምፅ ዘግቧል። 

የኢትዮጵያ መንግሥት አየር ኃይል በትግራይ «ወታደራዊ ስፍራዎች ላይ ብቻ ያነጣጠረ» ጥቃት መፈፀሙን አስታወቋል። በሰላማዊ ሰዎች መኖርያ አካባቢ ተፈፅሟል ተብሎ በትግራይ አማፅያን ሽብርተኛው ህወሓት የቀረበበትን ክስም ዉድቅ አድርጓል።
 
638 views19:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 16:49:17
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ።
605 views13:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 16:47:54 ሰበር ዜና
መንግሥት እስከ አሁን ድረስ ለሰላም በሩን ክፍት አድርጎ ቢጠባበቅም ጁንታው ጥቃቱን ቀጥሎበታል።
በመሆኑም የፌዴራል መንግሥት ያለ ቅድመ ሁኔታ ለመነጋገር የገለጸው ዝግጁነት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ለጁንታው ፀረ ሰላም ዕብሪት ምንጭ የሆኑ ወታደራዊ ዐቅሞችን ዒላማ ያደረገ ርምጃ ይወስዳል።
ስለሆነም በትግራይ የምትኖሩ ወገኖቻችን በተለይም የጁንታው ወታደራዊ መሣሪያዎች እና ማሠልጠኛዎች ካሉባቸው አካባቢዎች ራሳችሁን እንድታርቁ ይመከራል።
የመንግሥት ኮምንኬሽን አገልግሎት ሚኒስቴር።
545 views13:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 15:28:38 ጦር መሳሪያ የጫነ አውሮፕላን ለሽብር ቡድኑ የጦር መሳሪያ ጭኖ በሱዳን አልፎ የአየር ክልላችንን ጥሶ ሲገባ በጀግናው አየር ሃይል ተመትቶ ወድቋል
======================
አሸባሪው ህወሃት የሰላም አማራጭ ጥሶ ውጊያ መክፈቱን የሀገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ።
የኢትዮጵያን መዳከም የሚፈልጉና ለዚሁም ለዘመናት የሚንቀሳቀሱ ህወሃትን በመደገፍ ላይ የሚገኙ ታሪካዊ ጠላቶች ንብረት እንደሆነ የሚታመን አውሮፕላን ለሽብር ቡድኑ የጦር መሳሪያ ጭኖ በሱዳን አልፎ የአየር ክልላችንን ጥሶ ሲገባ በጀግናው አየር ሃይል ተመትቶ ወድቋል።

ሠራዊቱ የሀገሩን ሉዓላዊነት ለማስከበር ከመቼውም ጊዜ በላቀ ሁኔታ ዝግጁ መሆኑም ተገልጿል።

በሀገር መከላከያ ሠራዊት የመከላከያ ህብረት ዘመቻ ዋና መምሪያ የመከላከያ ኃይል ስምሪት ኃላፊ ሜጀር ጀኔራል ተስፋዬ አያሌው ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ላለፉት በርካታ ወራት ከፍኛ ወታደራዊ ዝግጅት ሲያደርግ የቆየው አሸባሪው ህወሃት ካለፉት ሁለት ሳምንታት ጀምሮ ኃይሉን ለውጊያ ሲያስጠጋ ነበር።

በየጊዜውም ተኩስ እየከፈተ የሀገር መከላከያን ሲተነኩስ መቆየቱንም ነው ያነሱት።

ቡድኑ መንግስት የዘረጋውን የሰላም አማራጭ ከቁብ ሳይቆጥርና የሰላም ሂደቱ ቴክኒካሊ ፈርሷል ብሎ መግለጫ ባወጣ ማግስት ትናንት ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም ሌሊት 11 ሰዓት ላይ በቆቦ ግራና ቀኝ ባሉ አካባቢዎች፣ በዞብል ተራራ፣ በቢሶበርና በወትወት ውጊያ መክፈቱን ገልጸዋል።
620 views12:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ