Get Mystery Box with random crypto!

አገልግል

የቴሌግራም ቻናል አርማ ourmereja — አገልግል
የቴሌግራም ቻናል አርማ ourmereja — አገልግል
የሰርጥ አድራሻ: @ourmereja
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.21K

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2022-08-24 12:34:22
የመከላከያ ሚኒስቴር እና የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ዛሬ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠቃል ።

የአጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮኋል እንደተባለው የሆነው የአሸባሪው የህወሓት ጉዳይ የመግለጫው አካል ነው።

መግለጫው ከሰዓታት በኋላ ይሰጣል።
527 views09:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 12:32:25 ምስራቅ አማራ ፋኖ

የትግራይ ወራሪ ሃይል በራያ ግንባር ጦርነት ከፍቷል። በራያ ግንባር በምዕራብ በኩል በጀመዶ መሃጎ እና ወደ ጊዳን መስመር ከፍተኛ ዉጊያ ከፍተዋል። በራያ ግንባር በምስራቅ በኩል ወደ አፋር ድንበር አካባቢ ቦተሊ እንዲሁ ጦርነት ከፍቷል።

  ስለሆነም ሁሉም ህዝባችን ከጥምር ሃይሉ (መከላከያ ልዩ ሃይል ፋኖ እና ሚሊሻ) ጎን በመሆን በትጥቅና ስንቅ ጭምር ደጀን እንዲሆንና ትግሉን እንዲቀላቀል ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
490 views09:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-23 12:20:28 መረጃ
ህውሃት ባለፈው  ሰኔ ወር ተደጋጋሚ ትንኮሳ  ይፈጽምባቸው  በነበሩት በራያ ቆቦና በግዳን በኩል ከፍተኛ ቁጥር ያለው ታጣቂ እያስጠጋ ነው ፤ በራያ ቆቦና በግዳን አዋሳኝ ስፍራዎቹ  ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰራዊት በየቀኑ እየተጠጋ ነው ፤ ህውሃት ሰራዊቱን ወደ ግዳን ወረዳ ደንበር አካባቢዎች የሚያስጠጋው ምሽትን ተጠቅሞ በሌሊት ከአላማጣ በእግረኛ አሰልፎ ነው። 
ከባድ መሳሪያዎች ጭምር በማስጠጋት ላይ ናቸው።
ከዚህ በተጨማሪ ትናንት እና እሁድ እለት ከ17 መኪና በላይ ታጣቂዎች ወደ አድርቃይ አስጠግተዋል።
542 views09:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-22 16:30:40
ለመመዝገብ :
https://forms.gle/F4Tdx3KwzndUxMQN7
ቴሌግራም :
https://t.me/dynamics_vocal_school
542 views13:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-08 18:44:44 የብሄራዊ ደኅንነት ምክር ቤት ከትግራይ የሚመነጨው ስጋት ከጸጥታ ኃይሎች አቅም በታች መሆኑን ማረጋገጡን ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገልጧል። ምክር ቤቱ በርካታ የሕወሃት፣ ኦነግ ሸኔና አልሸባብ አባላት በቁጥጥር ስር እንደዋሉ የገለጠው መግለጫው፣ ከኦነግ ሸኔ ብቻ 3 ሺህ 180 ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል ብሏል። ከወንጀለኛ ቡድኖች ጋር በመተባበር የተጠረጠሩ 75 የፌደራልና የከተማ አስተዳደር ሃላፊዎችም በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተገልጧል። በኦሮሚያ ክልል ኦነግ ሸኔ ያፈራርሳቸውን የ1 ሺህ 255 ቀበሌ ተቋማትም መልሶ ማደራጀት ተችሏል።
290 views15:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-08 07:23:31 አፍሪካ ኅብረት በድርድሩ የአሜሪካ፣ ተመድ እና አውሮፓ ኅብረት ልዩ መልዕክተኞች እንዲካተቱ ፈቀደ

አፍሪካ ኅብረት ወደፊት ይጀምራል ተብሎ በሚጠበቀው የመንግሥትና ሕወሃት ድርድር ውስጥ የአሜሪካ፣ ተመድ እና አውሮፓ ኅብረት ልዩ መልዕክተኞች እንዲካተቱ ፈቅዷል ሲል እንግሊዝኛው ዘ ሪፖርተር ዘግቧል።

ልዩ መልዕክተኞቹ በአፍሪካ ኅብረት ዋና አደራዳሪ ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ ስር በአደራዳሪነት እንዲሳተፉ ስምምነት ላይ የተደረሰው፣ ድርድሩን ለመጀመር በመንግሥትና ሕወሃት መካከል ያሉትን ልዩነቶች ለማጥበብ እንደሆነ ምንጮች መናገራቸውን ዘገባው ገልጧል። ኅብረቱ ዘገባው ስለጠቀሰው ስምምነት ያለው ነገር የለም።
330 views04:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-08 07:09:12 ዋና ዋና ዜናዎች

1፤ልማት ባንክ በተጠናቀቀው በጀት አመት 11 ቢሊየን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ከሰጠው ብድር ሰበሰበ።

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በተጠናቀቀው 2014 በጀት አመት 10 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ከሰጠው ብድር መሰብሰቡን ጠቅሶ በበጀት ዓመቱ 3 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ማትረፍ መቻሉን ገልፀዋል። ባንኩ የትግራይ ክልል ፕሮጀክቶችን ሳይጨምር የተበላሸ ብድር ደረጃን ወደ 17 በመቶ ማውረድ መቻሉንም አስታውቋል። በብድር አሰባሰብ ላይ የጀመረውን ስራ በማጠናከር በተያዘው 2015 በጀት አመት 14 ቢሊየን ብር ከብድር ለመሰብሰብ ማቀዱንም ባንኩ ይፋ አድርጓል።

2፤ህብረተሰቡ እውቅና ከሌላቸው ዲጂታል መገበያያ ገንዘቦች እራሱን እንዲጠብቅ ጥሪ ቀረበ።

በኢትዮጵያ እውቅና የሌለውን ምናባዊ ንብረት ወይም ዲጂታል መገበያያ ገንዘብ ለመጠቀም ከሚንቀሳቅሱ አካላት ህብረተሰቡ እራሱን መጠበቅ እንዳለበት የፋይናንስ ደሕንነት አገልግሎት አሳስቧል። አገር ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ባለው የጥቁር ገበያ የሚሳተፉ አካላትን ለይቶ እርምጃ እንዲወሰድባቸው በማድረግ ሂደትም አገልግሎቱ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑም ተገልጿል። በተለይም ‘ቢትኮይን’ እና ‘ክሪፕቶከረንሲ’ የተሰኙ የ’ኦን ላይን’ ዲጂታል ገንዘብ ዝውውሮች መኖራቸውን ጠቁመዋል።

3፤እስራኤል በጋዛ በሰነዘረችው ጥቃት የሟቾች ቁጥር 32 ደረሰ።

በየጊዜው ግጭት ውስጥ የሚገቡት እስራኤል እና ፍልስጥም አሁንም መልሰው ግጭት ውስጥ ገብተዋል። የእስራኤል ጦር ባሳለፍነው ሰኞ የእስላሚክ ጅሀድ የተሰኘው ቡድን መሪ የሆኑት ባሳም አልሳዲን በዌስት ባንክ ማሰራቸውን ተከትሎ በጋዛ አውዳሚ ግጭት ተቀስቅሷል። በጋዛ ሰርጥ ውስጥ እየተካሄደ ባለው በዚህ ጦርነት እስራኤል በተኮሰቻቸው የሮኬት ጥቃቶች የሞቱ ሰዎች ቁጥር 32 መድረሱን ሮይተርስ ዘግቧል።

4፤ሩሲያ ለዩክሬን ሲዋጉ የነበሩ የውጭ ቅጥረኛ ወታደሮችን መግደሏን ገለፀች።

የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር በዩክሬን በፈፀመው የአየር ድብደባ በርካታ ቁጥር ያላቸው ለዩክሬን ሲዋጉ የነበሩ የውጭ ሀገራት ቅጥረኛ ወታደሮችን መግደሉን አስታውቋል። የአየር ጥቃቱ ዓለም አቀፍ ተዋጊችን የያዘ የዩክሬን ክፍለ ጦርን ኢላማ ያደረገ እንደነበረም ታውቋል።
በአየር ጥቃቱም ከ80 በላይ የተለያዩ ሀገራት ዜግነት ያላቸው ቅጥረኛ ወታደሮችን መግደሉን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

5፤ማንችስተር ዩናይትድ አመቱን በሽንፈት ጀመረ።

በአሰልጣኝ ኤሪክ ቴን ሀግ ስር የመጀመሪያ የፕርሚየር ሊግ ጨዋታቸውን ማድረግ የቻሉት ማንችስተር ዩናይትዶች በብራይተን 2 ለ 1 ተሸንፈዋል። በጨዋታው ለብራይተን ፓስካል ግሮስ ሁለቱንም ግቦች ማስቆጠር ሲችል ሌላኛው የብራይተን ተጫዋች ማክ አሊስተር በራሱ መረብ ላይ ለዩናይትድ አስቆጥሯል። አሰልጣኝ ኤሪክ ቴን ሀግ ክለቡን እንደሚለቅ ሲጠበቅ የነበረውን ፖርቹጋላዊውን ክርስቲያኖ ሮናልዶ በተጠባባቂ ወንበር አስቀምጠው ሲጀምሩ በሁለተኛው አጋማሽ ግን ቀይረው አስገብተውታል።
312 views04:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-01 06:04:40 በአፍሪካ ቀንድ የአውሮፓ ኅብረት ልዩ መልዕክተኛ አን ዌበር ወደ መቀሌ ሊጓዙ መሆኑን ዛሬ በትዊተር ሰሌዳቸው ላይ ጽፈዋል። ዌበር ወደ መቀሌ የሚጓዙት፣ አፍሪካ ኅብረት የሰሜን ኢትዮጵያውን ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚያደርገውን ጥረት ለማገዝ እንደሆነ አስታውቀዋል። ሆኖም ዌበር መቼ ወደ መቀሌ እንደሚጓዙ፣ ስንት ቀናት እንደሚቆዩ እና በቆይታቸው ወቅት ምን ዓይነት መርሃ ግብሮች እንደሚኖራቸው አላብራሩም።

ባሁኑ ወቅት አዲስ አበባ የሚገኙት አን ዌበር፣ መንግሥት ከትግራዩ ሕወሃት ጋር ሊያደርገው ባሰበው የሰላም ድርድርና ለትግራይ ክልል የተቋረጡባትን መንግሥታዊ መሠረታዊ አገልግሎቶች እንደገና በማስቀጠል ዙሪያ ከውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን ጋር ከትናንት ወዲያ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን በዛሬው ትዊተር መልዕክታቸው ገልጸዋል።

ልዩ መልዕክተኛ አን ዌበር ወደ መቀሌ እንደሚጓዙ ያስታወቁት፣ የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የብሄራዊ ደኅንነት አማካሪ እና መንግሥት ከሕወሃት ጋር እንዲደራደርለት ያቋቋመው ተደራዳሪ ቡድን አባል የሆኑት አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን መንግሥት የምዕራባዊያን አገራት አምባሳደሮችና ልዩ መልዕክተኞች ወደ መቀሌ እንዲጓዙ ፍቃድ መስጠቱን በገለጹ ማግስት ነው። ከምዕራባዊያን ዲፕሎማቶች መካከል ወደ መቀሌ ለመጓዝ ማቀዳቸውን በመግለጽ፣ ዌበር የመጀመሪያዋ ናቸው። ባሁኑ ወቅት ከዌበር በተጨማሪ፣ በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ለተመሳሳይ ተልዕኮ አዲስ አበባ ይገኛሉ።

ሕወሃት የአፍሪካ ኅብረት ልዩ መልዕክተኛ ኦሌሴጎን ኦባሳንጆ ገለልተኛነት ይጎድላቸዋል በማለት፣ የሰላም ድርድሩን የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እንዲመሩት ፍላጎቱን በተደጋጋሚ ቢገልጽም፣ ተመድ፣ አውሮፓ ኅብረት እና አሜሪካ ግን የሰላም ድርድሩን አፍሪካ ኅብረት እንዲመራው ድጋፍ በማድረግ ላይ ናቸው።

ሕወሃት ፌደራል መንግሥቱን ተከትሎ ለሰላም ድርድሩ አንድ ተደራዳሪ ቡድን እንዳዋቀረ ቀደም ሲል ለውጭ ዜና ወኪሎች ተናግሯል። የተደራዳሪዎቹን ብዛትና ማንነት ግን እስካሁን ይፋ አላደረገም። መንግሥት ከሕወሃት ጋር ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እና በማናቸውም ቦታና ጊዜ ለመደራደር ዝግጁ መሆኑን ለምዕራባዊያን አምባሳደሮች ማሳወቁን ዓርብ'ለት መግለጡ ይታወሳል።
272 viewsedited  03:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-28 06:43:41 ሕወሃት ከፌደራል መንግሥት ጋር ለሚያደርገው ድርድር ቅድመ ሁኔታና የጊዜ ገደብ ማስቀመጡን የሕወሃት ሊቀመንበር ደብረጺዮን ገ/ሚካዔል ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መናገራቸውን ቪኦኤ ዘግቧል። ከሰላም ድርድር በፊት ግን መንግሥት ለትግራይ ያቋረጣቸውን መሠረታዊ አገልግሎቶች እንደገና መጀመር እንዳለበት ደብረጺዮን አውስተዋል። ደብረጺዮን መንግሥት መሠረታዊ አገልግሎቶችን የሚቀጥልበትን ቁርጥ ያለ ቀን አሜሪካኖች ጠይቀው እንዲነግሯቸው የጊዜ ገደብ መስጠታቸውን ገልጸው፣ መሠረታዊ አገልግሎቶቹ የማይጀመሩ ከሆነ ግን ውጊያ እንከፍታለን ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
583 views03:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-25 07:30:11 ​​Why some part of Plant explode upon touching?

Plants use many strategies to disperse their seeds, but among the most fascinating are exploding seed pods. 
Violets, poisonous squirting cucumbers, and touch-me-nots or Impatiens capensis (not to be confused with these touch-me-nots) have an effective way of dispersing their seeds: They burst! The forceful ejection sends the seeds flying as far away as possible from the original plant.
Several teams of scientists spanning different disciplines and countries, including Oxford mathematicians Alain Goriely and Derek Moulton, along with colleagues from Oxford's departments of Plant Sciences, Zoology and Engineering, worked together to discover how the seed pods of popping cress explode. A rapid movement like this is rare among plants: since plants do not have muscles, most movements in the plant kingdom are extremely slow. However, the explosive shatter of popping cress pods is so fast – an acceleration from 0 to 10 metres per second in about half a millisecond – that advanced high-speed cameras are required to see it.
The scientists, led by Angela Hay, a plant geneticist at the Max Planck Institute for Plant Breeding Research, discovered that the secret to explosive acceleration in popping cress is the evolutionary innovation of a fruit wall that can store elastic energy through growth and expansion and can rapidly release this energy at the right stage of development.
622 views04:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ