Get Mystery Box with random crypto!

ISLAM IS UNIVERSITY

የቴሌግራም ቻናል አርማ islamisuniverstiy_public_group — ISLAM IS UNIVERSITY I
የቴሌግራም ቻናል አርማ islamisuniverstiy_public_group — ISLAM IS UNIVERSITY
የሰርጥ አድራሻ: @islamisuniverstiy_public_group
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 22.95K
የሰርጥ መግለጫ

⭐️ሰው የሚገነዘብ አእምሮና የሚያፈቅር ልቦና ባለቤት ነው።እነዚህ ሁለቱ ካልተመጣጠኑ ስብእናው አደጋ ውስጥ ነው።የሚያገናዝበው አዕምሮው፣የሚያፈቅረው ልቡ፣የሚንቀሳቀሰው አካሉናወደ ሰማይ የሚወነጨፈው መንፈሱ በውህደት ካልተንቀሳቀሱ ሰውየው ላይ ችግር አለ ማለት ነው
📨የፍቅር እና የጥላቻ ስሜቱ፣የፍላጎት እናየፍርሃት መንፈሱ በአዕምሮ ብስለት ካልተገራ አስቸጋሪ ነው
አስተያየት👇
T.me/Aisuu_bot

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 9

2023-04-15 11:38:24
መስጂደል አቅሳ በጽዮናዊያኑ መከበቡን ስትሰማ የጋብቻ ቀኗን፣ የተመኘችውን የጫጉላ ሽርሽሯን አራዘመችው።

እጮኛዋ ሌት ተቀን በመስጂደል አቅሳ ደጃፍ ዘብ በመቆሙ የጋብቻ ቀኑ ዳግም ለሁለተኛ ጊዜ ተራዘመ።

ትላንት ላይመለስ ሸሂድ በመሆኑ ጋብቻው እስከ ወዲያኛው ተሰረዘ።

አዎ! ሺህ ጊዜ የንግግር ጠቢብ ቢኮንም የፍልስጤማዊያንን ጀግንነት ለመናገር ግን ቃላቶች አፋችን ላይ መንተባተባቸው አይቀርም።
558 views08:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-14 23:07:52

886 views20:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-14 18:33:55
በኬንያ ክርስቶስን ቶሎ ለማግኘት በረሃብ አድማ ላይ የነበሩ አራት ሰዎች ህይወታቸው አለፈ

በኬንያ የባህር ጠረፍ ኪሊፊ አውራጃ አራት ሰዎች ህይወታቸው አልፈው የተገኙ ሲሆን በርካቶች ደግሞ ክፉኛ መጎዳታቸው የተሰማ ሲሆን የምግብ አድማ በማድረግ የዓለምን ፍጻሜ ሲጠባበቁ እንደነበረ ተጠቁመሟማ። ፖሊስ እንዳስታወቀው ለተከታታይ ቀናት ባጫካ ውስጥ ግለሰቦቹ በፃም "ኢየሱስን ለማግኘት እንዲጠበቁ በኃይማኖት አባት" ከተነገራቸው በኋላ ይህው ድርጊት አጋጥሟል።

ፖሊስ ባደረገው የነፍስ አድን ጥረት 11 ሰዎችን በህይወት ማትረፍ ችሏል። በህይወት ከተረፉት መካከል ስድስቱ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን በከፋ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ተጠቁሟል ። ሌሎች የቀሩ ሰዎች በጫካ ውስጥ እንዳሉ መነገሩን ተከትሎ ፖሊስ ዛሬ ጠዋት ተጨማሪ ኃይል በማሰማራት ፍለጋ እንደሚቀጥል ገልጿል።

ፖሊስ በጫካው ውስጥ በቅርብ ቀናት የተቀብሩ ሰዎች አስክሬን ማግኘቱን አስታውቋል። ግለሰቦቹ ፈጥነው ወደ መንግሥተ ሰማያት ለመድረስ በረሃብ እንዲሞቱ ያደረገው የጉድ ኒውስ ኢንተርናሽናል ቤተክርስቲያን መሪ መሆኑ ተነግሯል።

#ዳጉ_ጆርናል


ጉድ'ኮ ነው!
422 views15:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-12 17:32:30
የኢሻ ሰላት ወቅት ነው እስልምናን የተቀበለው። ሻወር ከወሰደና ሸሃዳን ከያዘ በኋላ ዒሻ ሰላቱን ሰግዶ ስለ እስልምና ለማወቅ ኮምፒተሩን ከፍቶ እያነበበ ለሊቱን አሳለፈ።


ቅርብ ጓደኛሞች ስለነበርን የሱብሒን ሰላት ሰግጄ ልዘይረው ወደ ቤቱ አቀናሁ። ከመንደራቸው አቅራቢያ ስደርስ የለቅሶ ድምፅ ሰማሁ። ስሙን እየጠሩ ያለቅሳሉ። አደጋ መከሰቱን አስተዋልኩ ድንጋጤ ወረረኝ። ተብረከረኩ፡፡ ክፍቱን በር አልፌ ወደ ውስጥ ገባሁ።

አባቱን ፊት ለፊት አገኘኋቸው፡፡ ጓደኛዬ ምን ሆነ በማለት ጠየቅኳቸው። ከዓይናቸው ዕንባ ዱብ ዱብ እያለ ጓደኛህ ሞቷል አሉኝ። ማልቀስ ጀመርኩ ያሳለፍናቸው ጊዜያት ታወሱኝ። ወዳለበት ክፍል አመራሁ፡፡ በሩን ከፍቼ ስገባ ለሱጁድ በግንባሩ እንደተደፋ ነው የሞተው:: ክፍት ወደነበረው ኮምፒውተር ዓይኖቼን ስወረውር ስለ ሑረል ዐይን ቁንጅና የሚገልፅ ጽሑፍን ተመለከትኩ። ስለ ጀነት ፀጋ በውስጧ ለሙዕሚኖች መደሰቻ አላህ ስላዘጋጃቸው እንስቶች እያነበበ ሳለ ነበር የሱብሂ ወቅት ደርሶ እየሰገደ ሱጁድ ላይ ሆኖ ሞተ፡፡

ጌታዬ ሆይ ባልሰራበት እንኳ ወደ መልካም ነገር የጠቆመ ሰው የሚያገኘውን አጅር አታሳጣኝ
727 views14:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-11 13:34:48 https://www.youtube.com/live/lQlJhMi51pk?feature=share
546 views10:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 16:15:12 https://t.me/arebgendamesjid?livestream=ed62c821a88ce3afb8
1 view13:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 14:52:42
የጎዳና ላይ ኢፍጣር ትርጉሙ በአጭሩ ይሄ ነዉ
298 views11:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 13:48:34
ሀያሉ አላህ የሚሻውን ይመራል። ጀርመናዊው ቦክሰኛ ፒየር ቮጌል በ2001 እስልምናን ተቀበለ። እስልምናን ከተቀበለ በኋላ። በጥብቅና ስራ ተሰማርተው የእስልምና ሀይማኖትን በሀገራቸው አስፋፍተዋል። እናም ይህን ያህል ዝና በማግኘቱ በአንድ ሌክቸር አንድ ሺህ ሰዎች እስልምናን እንዲቀበሉ በማድረግ ተሳክቶላቸዋል። ፒየር ቮገል እንዳሉት የጀርመን መንግስት እስልምናን በመንግስት ቴሌቪዥን እንድንጋብዝ ከፈቀደ ጀርመን በ 3 አመታት ውስጥ እስላማዊ ሀገር ትሆናለች. የቀድሞው ቦክሰኛ አሁንም በጀርመን ውስጥ የጥብቅና ስራውን ይለማመዳል።

አላህ ሆይ እኛን እና ሙስሊሞችን ሁሉ እንድትመራን እንጠይቅሀለን። ለዲናችን የምንጠቅም አድርገን ያረብ
404 views10:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-10 07:13:20
አላገባም ነገር ግን ከዕውቀት ጋር ጎጆ ቀልሶ 450 መጻሕፍትን ወልዷል። ከ937 በላይ ጽሑፎችን በተለያዩ ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች ፅፎ ለንባብ አብቅቷል።

እጅግ ሲበዛ ራሱን ዝቅ ዝቅ የሚያደርግ ምሁር ነው። በሀገረ ፈረንሳይ ከ40,000 በላይ ሰዎችን አስልሟል። 22 ቋንቋዎችን አቀላጥፈው ይናገራል።

ከፓኪስታኑ ፕሬዝዳንት ከሙሐመድ ዚያኡልሐቅ ከከፍተኛ ክብር ጋር ለመልካም ስራዎቹ ልዩ ስጦታ ተበረከተለት እሱ ግን
"ጠፊ በሆነችው በዚህች የዱንያ ዓለም ሽልማትና ስጦታ ከተቀበልኩማ በዘላለማዊው መኖሪያ በአኺራ ምን አተርፋለሁ" በማለት የተበረከተለትን ስጦታ አንድ ሚሊዮን ሩፒ የሚያወጣውን ሽልማት በኢስላማባድ ለሚገኘው የእስልምና ጥናት ተቋም አበረከተ።

በ1994 ንጉሥ ፈይሰል ሽልማት ቢልኩለት
"የሰራሁት መልካም ስራ ለብቸኛው አምላክ ለአላህ ብዬ ነው ኢኽላሴን በሽልማት ስም አታበላሹብኝ" ሲል ተናገረ።

እርሱ በእርግጥም ለአኼራው ሰንቆ በ94 ዓመቱ ከጌታው ጋር የተገናኘው ሸይኽ ሙሐመድ ሐሚዱላህ አል-ሀይድራባዲ አል ሂንዲ ነው።
764 views04:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-09 19:32:05 https://www.youtube.com/live/iSahVCo7NtU?feature=share
379 views16:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ