2023-04-11 11:46:58
ድርጅቱ ያገለገሉ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Deadline: ሚያዚያ 10 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት (2023-04-18)
አዲስ ዘመን ሰኞ መጋቢት 18 ቀን 2015 ዓ . ም
ያ ገለገሉ ንብረቶች ሽያጭ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር ፋ. ብ. ኮ 002/2015
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አማ ያገለገሉ ንብረቶችን ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
ሎት 1. ያገለገሉ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች
ሎት 2. ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች
ሎት 3. ያገለገሉ ጀኔሬተሮች
ሎት 4 ያገለገሉ የቢሮ የእንጨትና ብረት ነክ ቁሳቁሶች እንዲሁም ቁርጥራጭ እንጨቶች ፣ ሞራሌዎችና ቹፑዶች
ሎት 5. ያገለገሉ የመኪና ጎማዎች፣ ቴስታታና የመኪና እና ዩፒስ ባትሪዎች
ሲሆኑ፣ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ ሆኑንይገልፃል።
ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አጠገብ በሚገኘው ዋና መ / ቤት ህንፃ የገበያ ጥናትና ደንበኞች አገልግሎት ቢሮ ዘወትር በስራ ሰዓት በመገኘት መግዛት ይችላሉ።
ተጫራቾች ንብረቶቹን በአካል ማየት የሚችሉት በረጴ መድኃኔአለም ቤተክርስቲያን አጠገብ በሚገኘው የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ኢማ ማሰራጫ ጣቢያ ከሰኞ እስከ አርብ ከመጋቢት 29 ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዚያ 5 ቀን 2015 ዓ. ም ከጠዋት 4 ፡oo ሰዓት እስከ ቀኑ 10 ፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ በአካል በመገኘት መመልከት ይችላሉ።
ተጫራቾች ለየሎቱ ያቀረቡትን ዋጋ በግልፅ ከሞሉ በኋላ በታሸገ ኤንቨሎፕ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዚያ 10 ቀን 2015 ዓ. ም ከቀኑ 8 ፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ሶስተኛ ፎቅ በንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 303 በማስመዝገብ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
ጨረታው ሚያዚያ 10 ቀን 2015 ዓ. ም ከቀኑ 8 ፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ 8 ፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ማሳሰቢያ- ለተጨማሪ ማብራሪያ ድርጅቱ በሚገኘው ዋና መ/ ቤት በልደታ ክ/ ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ቦታ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አጠገብ በግንባር በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0115-516777/0115-520652
ፋና ብሮድካስቲን ግ ኮርፖሬት አ. ማ
ሙሉ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚወጡ ጨረታዎችን በየቀኑ ለማግኘት ድረ-ገጻችንን ይጎብኙ
http://www.habeshatender.com
በየቀኑ ጨረታዎችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ
https://t.me/habeshatender
ነጻ እና ሁሉንም ጨረታዎች በቀላሉ ለመከታተል አፕልኬሽኑን አውርደው ይጠቀሙ።
ለማውረድ ይህንን ሊንክ ይንኩት
http://www.habeshatender.com/m/apkdownload.php?file=habeshatender.apk
ሐበሻ ቴንደር የኢትዮጵያ ጨረታዎች የመረጃ ምንጭ
411 views08:46