2022-11-14 18:33:03
አዲስ ዘመን ማክሰኞ ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ . ም
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
የፍ/ባለመብት አቶ መንገሻ ደጉ እና በፍ/ባለዕዳ እነ ወ/ሮ እናኑ በላይ መካከል ስላለው የፍርድ አፈጻጸም ጉ ዳይ የፌ ዴ ራል ከፍተኛ ፍ / ቤት በመ / ቁጥር/98151 በ15/03/2013 ዓ.ም. እና በኮ/መ/ቁ/81428 በ27/3/2011 ዓ.ም. በዋለው ችሎት በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ወረዳ 08 የቤት ቁጥር 1273 የሆነው ቤት በቁ/ኮ/ቀ/የማ/ን/መ/306/11284/00 የተመዘገበ ካርታ ያለው የቦታው ስፋት 281 ካ.ሜ. የሆነ የሐራጅ ሽያጭ መነሻ ዋጋ ብር 480,000(አራት መቶ ሰማኒያ ሺህ ብር ) ሆኖ የትራዛክሽን ታ ክ ስ ገ ዥ የሚከፍል መሆኑ ታውቆ ታህሳ ስ 10 ቀን 2015 ዓ. ም. በሐራጅ ይሸጣል። የተጫራቾች ምዝገባ 8 ፡30 ሰዓት ተጀምሮ የቀረቡ ተጫራቾች ተመዝግበው እንደተጠናቀቀ ወዲያዉኑ ጨረታው የሚካሄድ ይሆናል።
የሐራጁ ሽያጭ የ ሚካሄደው በፌ ዴ ራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት የጨረታ አዳራሽ ውስጥ ሲሆን፣ ንብረቱን ተጫርተው ለግዛት የሚፈልጉ ተጫራቾች ከጨረታው ቀደም ብሎ ባሉት አራት የሥራ ቀናቶች ውስጥ ባለመብቱ ለማስጎብኘት በሚመርጧቸው ሶስት የስራ ቀናት በፌ/ፍ/ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት ሐራጅ ክፍል ድረስ ከጠዋቱ በ3፡30 ብቻ በመገኘትና ባለመብቱ በሚያቀርበው ትራንስፓርት ንብረቱን ለመጐብኘት የሚችሉ ሲሆን እያንዳንዱ ተጫራች በሚጫረትበት ወቅት የንብረቱን ግምት ¼ ኛን በባን ክ በተረጋገጠ CPO ማ ስያዝ ይኖርበታል። ከ1/4ኛ አስበልጦም ሆነ አሳንሶ የሚመጣ ተጫራች በጨረታው አይካፈልም። በጨረታው አሸናፊ የሆነው ግለሰብ አሸናፊ የሆነበትን ገንዘብ በአጠቃላይ ጨረታውን ከአሸነፈበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ ገቢ ማድረግ አለበት።
በተጨማሪ ተጫራቾች ካፒታል ጌይን እና ታ ክ ስ ስምን ይዛወርልኝ የሚልን ጥያቄ፣ ሐራጁ ጐድቶኛል የሚሉ ጥያቄዎችን ዳይሬ ክ ቶሬት የማያስተናግድና በችሎት የሚጠየቅ መሆኑን እንገልፃለን።
በፌ ዴ ራ ል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አ ፈጻጸም ዳ ይ ሬክቶሬት
ሙሉ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚወጡ ጨረታዎችን በየቀኑ ለማግኘት ድረ-ገጻችንን ይጎብኙ
http://www.habeshatender.com
በየቀኑ ጨረታዎችን ለመከታተል የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ
https://t.me/habeshatender
ነጻ እና ሁሉንም ጨረታዎች በቀላሉ ለመከታተል አፕልኬሽኑን አውርደው ይጠቀሙ።
ለማውረድ ይህንን ሊንክ ይንኩት
http://www.habeshatender.com/m/apkdownload.php?file=habeshatender.apk
ሐበሻ ቴንደር የኢትዮጵያ ጨረታዎች የመረጃ ምንጭ
2.8K views15:33