Get Mystery Box with random crypto!

Gumaa Saaqqataa

የሰርጥ አድራሻ: @gumaaoro
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 42.17K

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 15

2023-10-28 15:19:58
marroon karraan qajeelaa
12.7K viewsGumaa Saaqataa, 12:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-25 02:52:50 የተወለዱት በምእራብ ሸዋ ከፊንፍኔ 62 ኪ/ሜ ርቀት ላይ በሆለታ እና ጊንጪ መካከል ከምትገኘው ኦሎንኮሚ በ1942 ነው። ፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጀታ ።

ገና በህጻንነታቸው ወላጆቻቸው በመለያየታቸው ወላጅ እናታቸው ወ/ሮ  ሞቲ አያኖ ልጆቻቸውን የማሳደጉን ሀላፊነት  ብቻቸውን ተሸክመው ጠላ በመሸጥ ህይወትን ተጋተሩ።

እኩዮቹ ወደ ቄስ ትምህርት ቤት ሲሄዱ አብሬ ካልሄድኩ በማለት ቢያስቸግራቸው   ወደ መምህሩ በመሄድ "እኔ ምስኪን ነኝ ለልጄ የትምህርት ቤት የወር ክፍያ የሚሆን ሶስት ብር ማግኘት አልችልምና እባካችሁ አንድ ብር አርጉልኝና ልጄ እንደ እኩዮቹ ተምሮ ይግባ" ብለው መምህሩን ጠየቁ። የእናት ልመና ምን ማለት እንደሆነ የገባቸው መምህር በጠየቁት መሰረት በወር አንድ ብር ከፍለው ልጃቸው እንዲማር ፈቀዱላቸው ። በዚህም  መሰረት የዛሬው አለም አቀፋዊ ተመራማሪ ገቢሳ እጀታ ከፊደል ገበታ ጋር ተዋወቀ ። ዛሬ ለእልፍ አለም አቀፍ ሽልማቶች ባለቤት የሆነው ሰው ህይወት ኡደትም አሀዱ ማለት ጀመረች።

እስከ 7ኛ ክፍል የተማሩት እዛው ኦሎንኮሚ ሲሆን ስምንተኛ ክፍል በአካባቢያቸው ስላልነበረ 20 ኪሎሜትር በእግራቸው እየተጓዙ ተከታትለዋል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጅማ የግብርና ቴክኒክ እና ሙያ ኮሌጅ የተከታተሉ ሲሆን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በእፅዋት ሳይንስ ከሃረማያ ኮሌጅ በ1965 ዓ.ም ወስደዋል። በ1968 በእፅዋት ሳይንስ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን እንዲሁም በ1970 በእፅዋት ማዳቀል እና ዘረ መል ምህንድስና አሜሪካ ከሚገኘው ፐርዱ ዩኒቨርስቲ የዶክትሬት (ሶስተኛ) ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።

- ከሁለት መቶ በላይ የጥናት ጽሁፎችን ለህትመት አብቅተዋል፡፡
-አራት መፅሐፎችን የአርትኦት ስራ ሰርተዋል፡፡
-ለ28 አመታት ያህል በአሜሪካ በሚገኘው ፐርዱ ዩኒቨርስቲ ያገለገሉት የአለም ሎሬት ፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጀታ ዩኒቨርሲቲው አሉኝ ከሚላቸው ተመራማሪዎችም አንዱ ናቸው።
- ከሰባ በላይ በሚሆኑ ዓለም አቀፍ እና ሀገራዊ ተቋሞች ውስጥ በተለያዩ የኃላፊነት ደረጃዎች ሰርተዋል፡፡

-ለእነዚህ እና መሰል የምርምር ስራዎቻቸው ከ17 በላይ ዓለም አቀፍዊ ፣ አህጉራዊ እና ሀገራዊ ሽልማቶችን አግኝተዋል።

-በ2009 World Food Nobel Prize የተሸለሙ ሁለተኛው አፍሪካዊ ለመሆን በቅተዋል።

-African Nationality Science Hero Award ከተሸለሙ አፍሪካዊ ሰባት ተመራማሪዎችም አንዱ ለመሆን በቅተዋል።
15.8K viewsGumaa Saaqataa, edited  23:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-23 22:25:39
ብልጽግና ከኤርትራ አግበስብሶ ፊንፍኔ ያስገባው የሳዋ ድኩማን መሀል ፊንፍኔ አራት ኪሎ ውስጥ
" እኛ ወያኔ እንዳንመስላቹ
ሻእቢያዎች ነን" በማለት ሲጨፌሩ። ብልጥጌ ደግሞ አንጋጣ ማዶ ማዶ ታያለች።

ጠላቱን ብብቱ ስር ደርድሮ ፖለቲካ የሚፖተልክ
16.2K viewsGumaa Saaqataa, 19:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-23 17:44:41
ኤልሻዳይ እና ሻእቢያ ምን እና ምን ናቸው?
.
.
ትግራይ ላይ ጦርነቱ ሲጀመር በትግራይ የስደተኛ ካምፕ ውስጥ የነበሩ የኤርትራ ስደተኞችን በመቀበል እና በማደራጀት ተግባር ላይ ተሰማርቶ የነበረው የተራድኦ ድርጅት "ኤልሻዳይ" ይባላል ።

እነዚያ በስደተኝነት ኤልሻዳይ በስደተኛ ካምፕ ውስጥ የሰገሰጋቸው እና በስደተኝነት የመዘገባቸው አካላት የሻእቢያ ሰራዊት ትግራይ ሲገባ ግምባር ቀደም ሆነው ከሻእቢያ ጋር በመቀናጀት በትግራይ ህዝብ ላይ አቻ የሌለው ጭፍጨፋ ፈጽመዋል።

ዛሬም ቅርንጫፉን በማስፋት በትግራይ በተለያዩ ከተሞች (ሽሬ ፣ አድዋ፣ አዲግራት) ላይ ካምፕ በማቋቋም ስደተኞችን ለመቀበል ዝግጁ መሆኑን እየነገረን ያለው በስደኛኞች ስም ተቋቁሞ ከአሁን ቀደም " እውን ይህ በዚህች ሀገር ተፈጽሟል..?" የሚያስብል ተግባራትን ከአንዴም ሁለቴ የፈጸመው ኤልሻዳይ የተባለ እና የተቋቋመበትን መስመር ስቶ የጠላት መሸሸጊያ ሽፋን ሰጪ ፣ ከሁለት አመት በፊት በቢልየን የሚቆጠር ብር ከእርዳታ ድርጅት ዳይሬክቶሬቱ ጋር በመመሳጠር በሚዘገንን መልኩ የበዘበዘ ስመ ተራድኦ ድርጅት ነው።
ስለዚህ ተራድኦ ድርጅት ብልጥግና ወደ ስልጣን ሳይመጣ ጭምር ከስድስት አመት በፊት ( 2017) ላይ አዳማ ላይ በማስረጃ የፈጸመውን ነውር ጽፌ ነበር።

1981 ላይ ስለተቋቋመው እና ዛሬ ላይ የሻእቢያ ምሽግ ስለሆነው "ኤልሻዳይ" በሰፊው በማስረጃ እመለስበታለሁ።
13.3K viewsGumaa Saaqataa, 14:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-23 16:45:54 ሲሸሹ ወንዶ ገነት አካባቢ በቁጥጥር ስር የዋሉት የሻዕቢያ ሰላዮችን (ሶስቱም ሴቶች ናቸው)

በዚህም መሰረት:-
የ1. ሜሮን አለሙ ገሹ - ዜግነት ካናዳዊት ስትሆን ከጦርነቱ በፊት መቐሌ ከተማ ውስጥ በነበረው ማረት የምሽት ክለብ ትሰራ የነበረች ናት። በጦርነቱ ወቅት ግን ባልታወቀ መንገድ ወደ ሱዳን ሄዳለች።

በመጨረሻም ወደ ፊንፊኔ መጥታ ሻዕቢያ የሰጣትን የስለላ ተግባር ስትወጣ የነበረች ስትሆን በመቐሌና በሱዳንም ተመሳሳይ ተግባር ላይ እንደነበረችና ወደሱዳን የሄደችውም ባሰማራት ሻዕቢያ በኩል እንደሆነ ይታመናል።

2. ሰላማዊት አንገሶም ወልዳይ - በአሁኗ የሲዳማ ክልል ዋና ከተማ ሀዋሳ የምትኖርና ትልቅ የፀጉር ማሰልጠኛ ያላት ናት።

3. ሳራ ክብሮም አሰገዶም - ዜግነት ጀርመናዊት ናት። በፊንፊኔ የሴቶች ፀጉር ሥራ ማሰልጠኛ አላት። የንግድ ፈቃዷ በወንድ ቢሆንም እንደሌሎቹ ለሽፋን የምትጠቀምበት የሻዕቢያ የገቢ ምንጭ ተቋም እንደሆነ ተደርሶበታል።


የሻዕቢያ ትልቅ የስለላ ፌስታል እየተነፈሰ ነው።

Hanan Federalist
12.8K viewsGumaa Saaqataa, 13:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-22 19:12:54
አንድ ሀገር ደህንነቷን ለማስጠበቅ ከአደጋ
ቀድሞ በመከታተል ሴራዎችን የሚያከሽፍ ተቋም መኖሩ የተለመደ ነው። ዛሬ ላይ ይህ
"የደህንነት ተቋም" የሚባለው ስሙ እንጂ መሬት ላይ የወረደ አንዳች ተግባር ይሰራል የሚል እምነት የለኝም።
ለምሳሌ ያህል ይህንን "ግዮን አማራ" የሚል ስምን የሚጠቀም የቴሌግራም ገጽ ከአንድ መቶ አራት ሺህ ተከታይ ያለው ገጽ በነጻነት ስልክ ቁጥሩን አስቀምጦ ፊንፍኔ ውስጥ ላሉ ትላልቅ ድርጅቶች የማስታወቂያ ስራዎችን ሲያቀላጥፍ ይውላል ። በሌላ ሰአቱ ደግሞ የፋኖን የፕሮፖጋንዳ ስራዎች እና ዜናዎች ሲያቀላጥፍ ይውላል። ማስታወቂያ የሚሰራላቸው ድርጅቶች በግልጽ የሚተታወቁ ሲሆኑ ለማስታወቂያው የስራ አገልግሎቱም ክፍያ የሚፈጽሙት በባንኮቻችን ነው። ይህን እና መሰል ስራዎችን ባላየ ተመልክቶ የሚያልፈው የደህንነት ተቋም የኛ ሲሆን
ለፍተሻ ነው በማለት ስልኮች፣ ላፕቶፖችን ጨምሮ የወሰዱብን ዳግም ማሰባሰብ የማንችለውን ስብስቦች ውጦ ለአመታት ተቀምጧል።የ ሀማ ስብስብ።
14.5K viewsGumaa Saaqataa, 16:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-19 23:07:36
ከጦርነቱ የሚያተርፈው ብቸኛው ሰው በአንድ እጁ የእስራኤልን በሌላው የፓለስታይንን ባንዲራ ለመሸጥ
17.9K viewsGumaa Saaqataa, 20:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-19 20:58:29 ይህንን መልእክት ለሌሎችም በማድረስ
(ሼር በማድረግ) ተባበሩ

የFb አካውንቴን በቴሌግራም ላይ ግሩፕ አሰባስበው ለማስዘጋት እየተሯሯጡ ላሉ አካላት የበለጠ ማድረግ እንደምንችል አንዴ ሰብሰብ ብለን እናሳያቸው
ይህን የሚፈጽሙት ሰዎች እኔን Fb ላይ block አድርገውኝ በመሆኑ ሊንኩን ቴሌግራም ላይ ታገኙታላቹ ወይንም ሀሳብ መሰረታዊ ጫ ላይ አስቀምጥላቹሀለው። (የመገርመው በዚህችም ደቂቃ እየተረባረቡ መሆኑ ነው)

Step 1. ከስር ያለውን ሊንኩን ተጫኑት
ሊንኩን ስንጫን Lucy Dinkinesh Ethiopia ኢትዮጵያ
የሚል ይመጣል

https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=646721710930865&id=100067791243924&sfnsn=wa&mibextid=RUbZ1f

step 1 በቀኝ በኩል ያሉ 3 ነጠብጣቦችን (...) እንጫናቸው

Step 2. report post የሚለውን እንጫናለን ከዚያ ቀጥሎ

Step 3. Add information የሚል ይመጣል ( Add information የሚለውን ስንጫነው

Step 4. ከሚመጣው ዝርዝር ውስጥ Hate speech የሚል ይመጣል- ስንጫነው

step 5. Race & Ethinicity የሚል ይመጣል - ከዚያ ይህንን ስንጫነው

step 6. Submit የሚል ይመጣል ከዚያ ይህንን ስንጫነው
step 7. Next የሚል ይመጣል ስንጫነው መጨረሻ ላይ Done የሚል ይመጣል - Done የሚለውን ስንጫነው ሪፖርት ተደረገ ማለት ነው።

(ሼር በማድረግ ሌሎች እንዲሳተፉበት አድርጉ )
ሪፖርት ያደረጋቹ ሀሳብ መስጫ ላይ አስቀምጡልኝ
14.1K viewsGumaa Saaqataa, 17:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-19 20:05:48 ዮናስ ባልቻ ይባላል። ከህጻንነት ያሳደጉት የእናቱ አባት የሆኑት አያቱ 50አለቃ ባልቻ ናቸው።
ረዘም ያሉት አዛውንቱ ባልቻን ዛሬም ከሚይዟት የድጋፍ ዱላ ጭምር አስታውሳቸዋለሁ።የሰላሌ ኦሮሞ ሲሆኑ መሸት ሲል ጠጅ ቀማምሰው ወደ ሰፈር ሲገቡ ድምጻቸው ከርቀት ይሰማል
"Tokkicha Salaalee Eenyutu siin xuqaa "  እያሉ እያቅራሩ ወደ ቤት ይገባሉ።

በእድሜ ብዙም የማይበልጠኝ የልጅ ልጃቸው ዮናስ የሚጠራው በአያቱ በባልቻ ነው። ወላጅ አባቱን ጭምር አያውቀውም።

ኢትዮጰያ ከኤርትራ ጋር ጦርነት ከመግባቷ ወራቶች በፊት አንድ ምሽት ላይ እንደ አያቱ ቁመቱ የረዘመው እና ዘጠነኛ ክፍል ተማሪ የነበረው ዮናስ ፎቶ ቤት እንሂድ ብሎኝ ለመታወቂያ የሚሆን ፎቶ ተነስቶ ወደ ቤት ተመለስን።
በሶስተኛው ቀን ዮናስ የወላጅ አባቱ ቤተሰቦች ስራ አግኝተውለት ወዳልታወቀ ሀገር እንደሄደ ቤተሰቡ አስነገረ።ወደ ቦሀላ እውነታው ሲወጣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖረው ኤርትራዊ የሆነው ወላጅ አባቱ መጥቶ የኤርትራ ሙሉ ዜግነቱን ለምግኘት ሲል ዮናስን ወደ ኤርትራ  የብሄራዊ አገልግሎት (ወታደራዊ) ስልጠና ግዳጅ እንዲወስድ ነበር የተላከው።
ከሀያ ምናምን አመት ቦሀላ ቲክቶክ ላይ ቴዲ የሚባል የደቡብ ተወላጅ በ "ቀይ ባህር" አጀንዳ ላይ አንድ የኤርትራ ዜጋን ሲጋብዝ
"የኤርትራ መንግስት  በሰላማዊ መንገገድም ሆነ በሌላ ኢትዮጵያ ቀይ ባህርን እንድትጠቀም ሊፈቅድ አይችልም።  የሚመለከተን እኛ ህዝቦቿን ነው። መቼም ቢሆን አንፈቅድም። በጦርነት እንመጣለን ካላቹ ግን አሰብ ላይ እንጠብቃቹሀለን" ምናምን እያለ ሲደነፋ አትኩሬ ስመለከተው ያ አብሮ አደጋችን የባልቻ የልጅ ልጅ ዮናስ እንደሆነ አረጋገጥኩ።
13.7K viewsGumaa Saaqataa, 17:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-10-12 01:41:22 በቀደም ለፋኖ ገንዘብ ሲያሰባስቡ የነበሩትን ሰዎች ከነ ምስላቸው መለጠፉን ተከትሎ በኢትዮቴሌኮም ሀረመያ ላይ ሲሰራ የነበረ የፋኖ ድጋፍ አሰባሳቢ ስራውን ጥሎ መጥፋቱን ከቦታው አረጋግጠናል።
13.1K viewsGumaa Saaqataa, 22:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ