Get Mystery Box with random crypto!

ሲሸሹ ወንዶ ገነት አካባቢ በቁጥጥር ስር የዋሉት የሻዕቢያ ሰላዮችን (ሶስቱም ሴቶች ናቸው) በዚ | Gumaa Saaqqataa

ሲሸሹ ወንዶ ገነት አካባቢ በቁጥጥር ስር የዋሉት የሻዕቢያ ሰላዮችን (ሶስቱም ሴቶች ናቸው)

በዚህም መሰረት:-
የ1. ሜሮን አለሙ ገሹ - ዜግነት ካናዳዊት ስትሆን ከጦርነቱ በፊት መቐሌ ከተማ ውስጥ በነበረው ማረት የምሽት ክለብ ትሰራ የነበረች ናት። በጦርነቱ ወቅት ግን ባልታወቀ መንገድ ወደ ሱዳን ሄዳለች።

በመጨረሻም ወደ ፊንፊኔ መጥታ ሻዕቢያ የሰጣትን የስለላ ተግባር ስትወጣ የነበረች ስትሆን በመቐሌና በሱዳንም ተመሳሳይ ተግባር ላይ እንደነበረችና ወደሱዳን የሄደችውም ባሰማራት ሻዕቢያ በኩል እንደሆነ ይታመናል።

2. ሰላማዊት አንገሶም ወልዳይ - በአሁኗ የሲዳማ ክልል ዋና ከተማ ሀዋሳ የምትኖርና ትልቅ የፀጉር ማሰልጠኛ ያላት ናት።

3. ሳራ ክብሮም አሰገዶም - ዜግነት ጀርመናዊት ናት። በፊንፊኔ የሴቶች ፀጉር ሥራ ማሰልጠኛ አላት። የንግድ ፈቃዷ በወንድ ቢሆንም እንደሌሎቹ ለሽፋን የምትጠቀምበት የሻዕቢያ የገቢ ምንጭ ተቋም እንደሆነ ተደርሶበታል።


የሻዕቢያ ትልቅ የስለላ ፌስታል እየተነፈሰ ነው።

Hanan Federalist