Get Mystery Box with random crypto!

Gumaa Saaqqataa

የቴሌግራም ቻናል አርማ gumaaoro — Gumaa Saaqqataa
የሰርጥ አድራሻ: @gumaaoro
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 42.17K

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 9

2024-01-29 22:13:21
14.1K viewsGumaa Saaqataa, 19:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-29 18:36:31 ( ኢትዮጵያ የክቡር ዶክተር ከበደ ሚካኤልን እና ደጃ/ች ባልቻ ሳፎን ትመስላለች)

ጀግናን ገድላ ባንዳን የምትሸልም ክፉ ሀገር......
ኢትዮጵያ
.
ባልቻ ሳፎ በአገምጃ ሶዶ(ወሊሶ) በሚባል ቦታ በነሀሴ ወር 1854 ዓ.ም ነው የተወለዱት።

የምኒልክ ጦር የኦሮሞ ቀዬዎችን በወረረበት ግዜ ባልቻ ሳፎና ቁሴ ዲነግዴ በእድሜ ተቀራራቢ እና ከ15 አመት በታች ነበሩ። በዚህ እድሜያቸዉ ወረራውን ለመመከት በጦርነት ዉስጥ ተሳተፉ። በወቅቱ የኦሮሞ ጦር፥ በጦር መሳርያ ተበልጦ ስለነበር የማታ-ማታ ትናንሾቹ ልጆች ባልቻና ቁሴ ዲነግዴ ለምርኮ ተዳረጉ።
.
ባልቻ የተማረከዉ በበቾ ግንባር ቆራ በሚባል ቦታ ሲሆን፥ ማራኪዉ በጎበና ዳጬ አመራር ስር በነበሩ እና ራሳቸውን "አማራ" በማለት በጠሩ ቡድኖች ነበር።
ባልቻን የማረከው ወታደር ለግላጋዉን ወጣት ባልቻን የግሉ ምርኮ በማድረግ ወደ ቤቱ ወስዶ ሰለበዉ።
.
ቁሴ ዲነግዴ (ሀብተጊዮርጊስ) የተማረከዉ በመጫ (Dandii Bishaanii) ዳንዲ ቢሻኒ በሚባል ቦታ ሲሆን፥ ማራኪዉ ደግሞ የኦሮሞ ጎሳ ስብስብ ውስጥ ከሆነዉ የጎበና ዳጬ ወታደር ነዉ። ማራኪውም እንደ ግል ምርኮ ወስዶ እቤቱ ኣስቀመጠው። በኋላ ላይ ቁሴ ብልጥና አስተዋይ መሆኑን በመገንዘብ ወስዶ ለሚኒልክ ቤተመንግስት አስረከበው። በኦሮሞ በመማረኩም ከመሰለብ አመለጠ።
.
የዘር ፍሬ እንዳይኖረው የተደረገው ለግላጋው ባልቻ ገና በ22 አመቱ ወደ አድዋ በመዝመት በጠላቶች ጭምር አስደማሚ ጀብድ ሰርቷል፡፡
የመቀሌውን ምሽግ ሰብሮ በመግባት በጠላት ምሽግ ላይ ባንዲራ የተከለው የአገምጃው የሳፎ ልጅ ባልቻ ነበር(በወቅቱ የነበረችው ባንዲራ ከላይ ቀይ መሀል
ቢጫ ከስር አረንጓዴ ሲሆን ባንዲራው ወጥ ሳይሆን ሹካ ቅርጽ ሆኖ የተሸነሸነ ነበር)
.


ከአድዋ ድል አርባ አመት ቦሀላ....
ኢጣልያ ዳግም በወረረችን ሰአት ንጉሱ ሀገር ጥለው
ሲፈረጥጡ ስንቱ ራስና ደጃዝማች ለኢጣልያ አድሮ ፓስታ ሲያጣጥም በሀይለስላሴ ትእዛዝ ደቡብ ላይ የቁም እስረኛ ሆኖ እንዲኖር የተበየነበት እና በወቅቱ እድሜው ወደ እርጅና ያመራው የአድዋው የድል ፈርጥ ባልቻ ዝም አላለም።ጥቂት ተከታዮቹን አስከትሎ በትውልድ መንደሩ በመሸፈት እንቢኝ ብሎ ኢጣልያንን መተግተ ጀመረ፡፡

እድሜ ለባንዳ ከቀናቶች በአንዱ ያ ፍሬ እንዳያገኝ የተደረገው ፣ በሁለቱም የኢጣልያ ጦርነቶች ከተሳተፉት በጣት ከሚቆጠሩት አንዱ የሆነው ባልቻ በጠላት ተከበበ ፡፡ ውግያው ተፋፋመ፡፡

አዛውንቱ ባልቻ አርባ አመት ያልተለየው መትረየሱ እንደ እድሜው ጥይቱን አገባዶ ነበር፡፡

የጠላት ድምጾች ከባልቻ አቅራቢያ ደርሰዋል
"እጅህን ስጥ.፣ እጅህን ስጥ........"
እድሜ ያልበገረው የሳፎ ልጅ እጁን ለጠላቱ ከማንሳት ይልቅ ወገቡ ላይ ሻጥ ካደረጋት ሽጉጡ ሲያውል ባንዳና ጠላት በህይወት ሊይዘው..ምርኮ አድርጎ ዳግም ሊሸልል ተሽቀዳደመ፡፡

ባልቻ አሸነፈ።በተወለደባት እናት ምድሩ ላይ በድን ገላው አረፈ፡፡

ይህ በሆነ ማግስት መሀል ፊንፍኔ አንድ ጎረምሳ ባንዳ ፣ህዝቡን በዙርያው ሰብስቦ በድምጽ ማጉያ

"..ባልቻ የተባለ ስልብ ሽፍታ ዛሬ በጀግናው የጣልያን ሰራዊት ተድምስሷል"
እያለ ሲለፍፍ ዋለ፡፡

ያ ጎረምሳ ባንዳ ማነው ለምትሉ

ለኢጣልያ ጋዜጠኛ በመሆን ያገለገለ፣ኢትዮጵያ የክቡር ዶክተር በማለት የሾመችው፣ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ቴምብር ጭምር ያሰራለት አንቱ ተብሎ እድሜውን ኖሮ በእኛ ዘመን የሀገር መሪን በመሰለ ክብር የተቀበረው ደራሲ ከበደ
ሚካኤል ነበር::


ምንጬ ደራሲ ግርማቸው ተክለሀዋርያት ባልታተመው ግለ ታሪኩ የባልቻን አሟሟት የገለጸበት ጽሁፍ ሲሆን በንጉሱ ዘመን የነበሩት አምባሳደር ብርሀኑ በጻፉት መጽሀፍ መጨረሻ ገጽ ላይ ባልቻ ሳፎ በመጨረሻዋ ሰአት ከኢጣልያ ወራሪዎች ጋር ያደረጉትን ፍልሚያ አንድ በአንድ ጠቅሰውታል
14.6K viewsGumaa Saaqataa, 15:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-29 18:36:06
ደጃች ባልቻ ሳፎ እና የክቡር ዶክተር ከበደ ሚካኤል ኢትዮጵያ
13.5K viewsGumaa Saaqataa, 15:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-28 20:46:26
የጥንቃቄ መልእክት

" ይህ ስሙ እና የባንክ አካውንቱ በበምስሉ ላይ የተቀመጠ ግለሰብ እራሱን የኢሚግሬሽን ከስተመር ሰርቪስ የሚሰጥ የማስመሰል በሁለት ቀን ውስጥ ፓስፖርት እሰጣለሁ በማለት ገንዘብ እየዘረፈ በመሆኑ ማህበረሰቡ ሊጠነቀቅ ይገባል። የሚመለከተው አካል ደግሞ የግለሰቡ ስም እና የሚጠቀምበትን አካውንት በመያዝ እርምጃ ሊወስድ ይገባል።
14.1K viewsGumaa Saaqataa, 17:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-28 15:31:37
የታሰሩበት ምክንያት እንኳን ግልጽ ያልተደረገ የኦሮሞ ልጆችን የእስር ቤት በር ዘግታቹባቸው ደጃፍ ላይ ፋኖ ይጨፍራል።
የህጉ ጉዳይ ይቅር ቢያንስ ግፍን ፍሩ ፍቷቸው
14.4K viewsGumaa Saaqataa, 12:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-25 15:20:17
ሰበር......

አቡነ ሉቃስ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 247 እና 251 ድንጋጌ ተላልፈዋል በሚል ክስ ተመሰረተባቸው

አቡነ ሉቃስ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 247 እና 251 ድንጋጌ ተላልፈዋል በሚል ክስ ተመሰረተባቸው፡፡

ክሱ የቀረበባቸው በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ ሕገመንግስታዊና በሕገመንግስት ስርዓት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀል ጉዳዮች ችሎት ነው።

በአቡነ ሉቃስ ላይ ሁለት ክሶችን ያቀረበው የፍትሕ ሚኒስቴር የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጀነራል ዐቃቤ ሕግ ነው፡፡

ይህም ተከሳሽ አቡነ ሉቃስ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 247 (ሐ) እና አንቀጽ 258(ሀ) ስር የተደነገገውን ድንጋጌ እንዲሁም የወንጀል ህግ አንቀጽ 251 (ሐ) እና አንቀጽ 258 ስር የተመላከተውን ድንጋጌ ተላልፈዋል የሚሉ ሁለት ክሶች ናቸው የተመሰረቱባቸው።

በተጨማሪም ተከሳሹ በፀረ ሰላም ሃይሎች የሚፈፀሙ የወንጀል ተግባሮችን ተከትሎ መንግስት ፈፃሚዎቻቸውን ለሕግ ለማቅረብ እና ሕግ ለማስከበር የሚያደርግባቸው ጥረቶችን ለማደናቀፍ እና ህዝብ መንግስት ላይ እምነት እንዲያጣ ማነሳሳታቸው በክሱ ተመላክቷል።

የክስ ዝርዝሩ የደረሰው ፍርድ ቤቱ ተከሳሹ በጥር 27 ቀን 2016 ዓ.ም እንዲቀርቡ ትዕዛዝ በመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
13.4K viewsGumaa Saaqataa, 12:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-24 23:45:26
የቆምጨ ፖለቲካ
12.6K viewsGumaa Saaqataa, 20:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-24 20:39:31
ተይዤ ነው
14.1K viewsGumaa Saaqataa, 17:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-11 22:50:28
---------------Hundi Keessan Galatoomaa ---------------
.
.

L-ola uummata keenyarratti gaggeeffameen wal qabatee, madoo keenyaaf deeggarsi yaalaa akka taasifamuuf waamicha isiniif taasiseen, uummata keenyaaf Qarshii account ali seid adem Irrati walitti qabaa turre keessaa(.250,000) madoo biyyaatiif Gumaacha taasisnne jirra. Akkasuma madoo keenya adaamaa general hospital keessattii yaalamaa jiraniif qarshiin 60,000 irraa qoodameefira. Uummani Oromoo Guddaa Galatoomaa! Deeggarsa keessaniis itti nuuf fufaa! Madoon biyya jiru nama 41 waan taheef wanti xiqqoon hin gahu.
Warreen armaan gadii kuni madoo adaamaa general hospital keessattii argamani dha

1●=Muhaammad Umar MD birrii 10,000

2●=Umar Alii Usee birrii 10,000

3●Haajii Umar Haajii birrii 10,000

4●Umar MD Umar birrii 5000

5●Umaree Mld Haajii birrii 5000

6●Heedar Umaruu Suruur birrii 5000

7●Muhaammad Umar MD birrii 5000

8●Muusaa Umar Hasan birrii 5000

9●Husseen Hasan Muhaammad 5000

Walii gala birrii 60,000
18.1K viewsGumaa Saaqataa, 19:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-01-11 14:16:38
በመጨረሻ የተሳሳተ ቁጥር ነክታ ስትደውል...
13.1K viewsGumaa Saaqataa, 11:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ