2022-11-28 10:21:30
ኅዳር 19
ቅዳሴ ቤቱ ለሚናስ ወባኮስ ወበርተሎሜዎስ ሐዋርያ 1እም 12 ቴዎፍሎስ ወብእሲቱ ወወልዳ ዘ5 አውራኀ ዘድኀኑ እምእሳት ወተገድፉ ለአናብስት፡፡
የቅዳሴ
1ኛ ቆሮ 12:28-ፍጻሜ፡ወለእለሰ ሤሞሙ እግዚአብሔር"እግዚአብሔር ለቤተ ክርስቲያን የሾማቸው አስቀድሞ ሐዋርያትን ....................................
........................................................ነገር ግን ለምትበልጠው ጸጋ ቅኑ ደግሞም የምትሻለውን መንገድ አስተምራችኋለሁ፡፡"
ይሁዳ 1:20-ፍጻሜ፡ወአንትሙሰ አኃዊነ ሕንጹ ርእሰክሙ"ወንድሞቻችን ሆይ እናንተ ግን በተቀደሰች ሃይማኖት ራሳችሁን እነጹ..............................
.........................................................አሁንም እስከ ዘለዓለም ድረስ በጌታችን በመድኀኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ክብርና ግርማ ኀይልም ሥልጣንም ይሁን፡፡አሜን፡፡"
የሐዋ ሥራ 4:29-37፡ወይእዜኒ እግዚኦ ርኢ ትምክሕቶሙ"አሁንም አቤቱ ትምክህታቸውን ተመልከት...
........................................................በሐዋርያትም ዘንድ ትርጓሜው የመጽናናት ልጅ የሚሆን በርናባስ የተባለ የሌዊ ወገን ስሙን ዮሴፍ የሚሉት አንድ የቆጵሮስ ሰው ነበር፡፡"
ምስባክ
ሕጉ ለእግዚአብሔር ንጹሕ ወይመይጣ ለነፍስ
ስምዑ ለእግዚአብሔር እሙን ወያጠብብ ሕፃናተ
ኩነኔሁ ለእግዚአብሔር ርቱዕ ወያስተፌሥሕ ልበ፡፡
ትርጉም
የእግዚአብሔር ሕግ ፍጹም ነፍስን ይመልሳል
የእግዚአብሔር ምስክር የታመነ ነው ሕፃናትን ጠቢባን ያደርጋል
የእግዚአብሔር ሥርዓት ቅን ነው ልብንም ደስ ያሰኛል፡፡
መዝ 18:7-8
ወንጌል
ማቴ 10:1-17፡ወጸውዖሙ ለ12 አርዳኢሁ"ዐሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን ጠርቶ ያወጡአቸው ዘንድ ደዌንና ሕማምንም ሁሉ ይፈውሱ ዘንድ በርኩሳን መናፍስት ላይ ሥልጣንን ሰጣቸው፡፡..............
........................................................እንገዲህ እንደ እባብ ብልሆች እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ፡፡"
ቅዳሴ፡ዘወልደ ነጎድጓድ፡፡(ኀቤከ)
https://telegram.me/gitsawe
488 views07:21