2022-10-11 20:21:50
ጥቅምት 2
ተዝካረ ተአምሪሁ ወስደቱ ለሳዊሮስ ሊቀ ጳጳሳት ወቴክላ ሰማዕት ወሕርያቆስ፡፡
የቅዳሴ
2ኛ ቆሮ 4:7-ፍጻሜ፡ወብነ ዝንቱ መዝገብ ውስተ ንዋየ ልሕኩት"ነገር ግን ከእኛ ያይደለ ከእግዚአብሔር የተገኘ ታላቅ ኀይል.....................................................................................................የሚታየው ኀላፊ ነውና የማይታየው ግን ለዘለዓለም የሚኖር ነው፡፡"
1ኛ ጴጥሮስ 5:5-12፡ወከማሁ አንትሙሂ ወራዙት"እንዲሁ እናንተ ጎልማሶች ሆይ..............................
........................................................ለእርሱ ክብርና ኀይል እስከ ዘለዓለም ይሁን አሜን፡፡"
የሐዋ ሥራ 20:1-7፡ወእምድኅረ ኀልቀ ሐከክ"ክርክሩም ከተፈጸመ በኋላ ጳውሎስ ደቀ መዛሙርቱን ጠራና አጽናናቸው.........................
.........................................................በአምስት ቀን ወደ ጢሮአስ ደረስን በዚያም ሰባት ቀን ተቀመጥን፡፡"
ምስባክ
በእግዚአብሔር ተወከልኩ እፎ ትብልዋ ለነፍስየ
አዐይል ውስተ አድባር ከመ ዖፍ
እስመ ናሁ ኃጥኣን ወሰቁ ቀስቶሙ፡፡
ትርጉም
በእግዚአብሔር ታመንሁ
ነፍሴን እንደ ወፍ ወደ ተራሮች ተቅበዝበዢ እንዴት ትሏታላችሁ
ኀጢአተኞች እነሆ ቀስታቸውን ገትረዋልና፡፡መዝ 10:1
ወንጌል
ማቴዎስ 5:10-17፡ብፁዓን እለ ይሰደዱ በእንተ ጽድቅ"ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁአን ናቸው..............
........................................................መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን ያመሰግኑት ዘንድ እንዲሁ ብርሃናችሁ በሰው ፊት ይብራ፡፡"
ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዐ)
413 views17:21