2023-03-11 11:46:16
#መጋቢት_3
፬ተኛ መዝሙር ዘመፃጉዕ አምላኩሰ ለአዳም
#ዘቅዳሴ
#ገላትያ_5:1-ፍጻሜ፡ቁሙ እንከ ወኢትሑሩ ዳግመ"እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትኑሩ፡፡...........
.................................................ኩሩዎች አንሁን እርስ በርሳችን አንተማማ እርስ በርሳችንም አንቀናና፡፡"
#ያዕቆብ_5:14-ፍጻሜ፡ወእመቦ ዘይደዊ አምኔክሙ"ከእናንተ የታመመ ሰው ቢኖር በቤተ ክርስቲያን ያሉ ቀሳውስትን ይጥራና ይጸልዩለት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የተጸለየበትንም ዘይት ይቀቡት፡፡...
................................................ኀጢአተኛውን ከተሳሳተበት መንገድ የሚመልሰው ራሱን ከሞት እንደ አዳነ ብዙ ኀጢአቱንም እንደ አስተሰረየ ይወቅ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_3:1-12፡ወዐርጉ ምኵራበ ጴጥሮስ"ጴጥሮስና ዮሐንስም በዘጠኝ ሰዓት ለጸሎት በአንድነት ወደ ቤተ መቅደስ ወጡ፡፡.....................................................................................ጴጥሮስና ዮሐንስም ይዘውት ወደ መቅደስ ሲገቡ ሕዝቡ ሁሉ ደንግጠው ወደ ሰሎሞን መመላለሻ ወደ እነርሱ ሮጡ፡፡"
#ምስባክ
እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ
ወይመይጥ ሎቱ ኵሎ ምስካቤሁ እምደዌሁ
አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሀለኒ
#ትርጉም
እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ሳለ ይረዳዋል
መኝታውን ሁሉ በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል
እኔስ አቤቱ ማረኝ
#መዝ_40:3-4
#ወንጌል
#ዮሐንስ_5:1-25፡ወእምድኅረዝ ኮነ በበዓሎሙ ለአይሁድ"ከዚህም በኋላ በአይሁድ በዓል እንዲህ ሆነ ጌታችን ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ፡፡......................................................................................እውነት እውነት እላችኋለሁ ቃሌን የሚሰማ በላከኝም የሚያምን የዘለዓለም ሕይወትን ያገኛል ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይሄድም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዚእነ፡፡(ነአኵተከ)
@gitsawe
@gitsawe
@gitsawe
@gitsawe
230 views08:46