2022-07-07 20:28:33
#Update
√ የዘንድሮው የውድድር ዓመት የተካሄደባቸው ( ሀዋሳ ፣ ድሬዳዋ ፣ አዳማ እና ባህርዳር ) ስታዲየሞች የሁለት ሚልዮን ብር የአገልግኮት ክፍያ ተከፍሏቸዋል ።
የፕርሚየር ሊግ አክስዮን ማህበሩ ለክለቦች በገቢ መልክ 149 ሚልየን ብር ማከፋፈል ችሏል ።
በዚህም መሰረት :-
ቅዱስ ጊዮርጊስ :- 10,994,819 ብር
ፋሲል ከነማ :-10,774,922 ብር
ሲዳማ ቡና :- 10,555,260 ብር
ሀዋሳ ከተማ :- 10,335,130 ብር
ወላይታ ድቻ :- 10,115,233 ብር
ኢትዮጵያ ቡና :- 9,895,337 ብር
አርባ ምንጭ ከተማ :- 9,675,440 ብር
ወልቂጤ ከተማ :- 9,455,544 ብር
መከላከያ :- 9,235,648 ብር
ሀድያ ሆሳዕና :- 9,150,751 ብር
አዳማ ከተማ :- 8,795,855 ብር
ባህር ዳር ከተማ :- 8,575,919 ብር
ድሬዳዋ ከተማ :- 8,356,620 ብር
አዲስ አበባ ከተማ :- 8,136,166 ብር
ሰበታ ከተማ :- 7,916,269 ብር
ጅማ አባ ጅፋር :- 7,696,373 ብር መሆኑ ተገልጿል ።
#የአፄዎቹ_ቤተሰብ_ይሁኑ
ግሩፕ
@fasilyene
#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው
@fasilkenema_sc_official
394 views17:28