√ በጅማ አባ ጅፋር የውድድር ዓመቱን ያሳለፈው ወጣቱ ግብ ጠባቂ አላዛር ማርቆስ የአመቱ ምርጥ ወጣ | ፋሲል ከነማ (አፄዎቹ) እግር ኳስ ክለብ / Fasil Kenema Football Club ™🇦🇹
√ በጅማ አባ ጅፋር የውድድር ዓመቱን ያሳለፈው ወጣቱ ግብ ጠባቂ አላዛር ማርቆስ የአመቱ ምርጥ ወጣት ሽልማት የግሉ ማድረግ ችሏል ።
√ አላዛር ማርቆስ የ 105ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት አግኝቷል ።
" ለዚህ ክብር ስለበቃህ አምላኬን ማመስገን እፈልጋለሁ ፣ አመቱን ምርጥ ሆኜ ነው ያሳለፍኩት አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ፣ የቡድን አጋሮቼን እና የአሰልጣኝ ክፍል አባላቱን ማመስገን እፈልጋለሁ " በማለት ንግግር አድርጓል ።
√ ዶ/ር ሀይለየሱስ ባዘዘው የአመቱ ምርጥ ዳኛ በመባክ የተመረጠ ሲሆን 105ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶለታል ።
√ የፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ ቻርለስ ሉክዋጎ የውድድር ዓመቱ ምርጥ ግብ ጠባቂ በመባል 150ሺህ ብር ሽልማት ተበርክቶለታል ።
√ ዘሪሁን ሸንገታ ( ቅዱስ ጊዮርጊስ ) የ2014 ዓ.ም የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ አሰልጣኝ በመባል የዋንጫ እና የሁለት መቶ ሺህ ( 200,000 ) ብር ተሸላሚ ሆኗል ።
√ ጋቶች ፓኖም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአመቱ ኮከብ ተጫዋች በመሆን ተመርጧል።
#የአፄዎቹ_ቤተሰብ_ይሁኑ
ግሩፕ
@fasilyene
#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው
@fasilkenema_sc_official