የካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ተጋጣሚያችን ቡማሙር ቀላል ተጋጣሚ አደለም
ሁለተኛ ሳምንቱን በያዘው የቡሩንዲ ፕሪሚየር ሊግ ሁለት ጨዋታዎች ያደረገው ቡማሙር ሁለቱንም ጨዋታዎች አሸንፏል
የመጀመሪያ ጨዋታውን በሜዳው 2-1 ያሸነፈው ቡድኑ
በሁለተኛው ጨዋታው ደግሞ 4-2 አሸንፏል
የመስመር አጥቂው Ally እና የመሀል አጥቂው Ouattara ሁለት ሁለት ጎሎችን አስቆጥረዋል
ቀላል ተጋጣሚ የለም #እናሸንፋለን
#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው
@fasilkenema_sc_official