2022-08-30 11:30:37
#ወልድያ!
#ወልዲያ በአሁኑ ሰዐት በወገን እጅ ነው።ማታ ጠፍቶ የነበረው መብራትና ስልክም ሰርቷል!!
ከትናንት ማታ ጀምሮ ወልዲያ ተይዟል የሚለው ፕሮፓጋንዳ በዝቶና ሰፍቶ ስለተሰራጨ የወልዲያና አካባቢው ህዝብ ጓዙን ነቅሎ ወደ ደሴና ሀይቅ ሲተም አድሯል።
ትናንት ከሰዐት ጦርነቱ ሲካሄድ ያመሸው ጎብየና አላዉው አካባቢ እንዲሁም ወደታች በወርቄ በኩል ሲሆን ወደ ምሽት አካባቢ የኛ ሀይል ከአላውሃ ማዶ የጠላት ሃይል ከአልውሃ ተሻግሮ ሲዋጋ አምሺቷል። አዳሩን ደግሞ የጠላት ሀይል የተወሰነ በመግፋት ዛሬ ከነጋ ጀምሮ እስከ አሁን ጦርነቱ ያለው ዶሮ ግብር አካባቢ ነው።ይህ አካባቢ በርግጥ ለወልዲያ 10 ኪሜ ገደማ ነው።
ቦታው ለወገን ጦር አመች ስለሆነ ሁሉም ተረባርቦ እስከመጨረሻው ወልዲያን ለመታደግ መታገል ሲገባ የጠለትን ስራ እየሰራን ወጣቱንም ሽማግሌውንም ነቅሎ እንዲሄድ ማድረግ ተገቢ አይደለም።በአሁኑ ሰዐት የወገን ጦር ዶሮ ግብር ላይ እተዋጋ ነው።እናም ወልዲያ ተይዟል አልተያዘም በሚል ወሬ ከመጠመድ እንዳይያዝ መረባረብ ይሻለናል።
@Ezmerejaet
@Ezmerejaet
10.8K views08:30