Get Mystery Box with random crypto!

🇪🇹 E.Z መረጃ 🇪🇹

የቴሌግራም ቻናል አርማ ezmerejaet — 🇪🇹 E.Z መረጃ 🇪🇹
የቴሌግራም ቻናል አርማ ezmerejaet — 🇪🇹 E.Z መረጃ 🇪🇹
የሰርጥ አድራሻ: @ezmerejaet
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 4
የሰርጥ መግለጫ

እንዴት አደርሽ ኢትዮጵያዬ ! 🇪🇹

Ratings & Reviews

4.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 39

2022-08-31 22:56:27 ከአሸባሪው ህወሓት ጋር የቅርብ ግንኙነት የነበራቸው አርቲስቶች







2.1K views19:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 22:13:35 በዛሬው የግንባር ውሎ ህወሓት ከፍተኛ ምት አርፎበታል። ወገን የጠላትን ምሽጎች በመስበር ወደ ትግራይ እየገሰገሰ ነው። በዚህም #በራያ ቆቦ 020 ቆላበላጎ መከላከያ እና ጥምር ጦር ቁጥጥር ስር ገብቷል

#በዋግ ልዩ ስሙ ፅፅሩን በወገን ቁጥጥር ስር ገብቷል።

#በዋግ ኽምራ ግንባር ዝቋላ ወረዳ ቀዳሚት የተባለውን ስትራቴጂክ ተራራን ወገን ተቆጣጥሯል።

#በሱዳን ድንበር በረከት አካባቢ በተደረገ ጦርነት ጠላት ከነበሩት አምስት ምሽጎች ውስጥ ሁለቱ በወገን ቁጥጥር ስር ገብቷል።

#በተመሳሳይ ወገን በነገው እለት አበርገሌን ሊቆጣጠር እንደሚችል ይገመታል።
Via muktarovich
@Ezmerejaet
@Ezmerejaet
3.3K views19:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 21:46:39
በአማራነቱ ምክንያት ተነግሮ የማያልቅ ፍዳ የደረሰበት የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ህወሓት መጣ ሲባል እንደ ሰርጉ ይመለከተዋል። ከህወሓት ጋር የሚያወራርደው ሂሳብ አለውና።

ድል ለእምዬ ኢትዮጵያ

@Ezmerejaet
@Ezmerejaet
4.0K viewsedited  18:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 19:21:29 ሰበር ዜና

በዋግ ኽምራ ዞን በዝቋላ ወረዳ ስር የነበረና ጁንታው ይተማመንበት የነበረው የቅዳሚት ማዕከል ምሽግ በጥምር ሃይሉ ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል:: በዚህም ምክንያት ጁንታው ወደ አብርገሌ ከተማ እየሸሸ ነው አብርገሌ ማለት ለሰቆጣ 65 ኪሎ ሜትር ይርቃል ለመቀሌ ደግሞ 45 ኪሎ ሜትር ይርቃል

Via natnael
@Ezmerejaet
@Ezmerejaet
6.5K views16:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 19:10:16 መረጃ

ጎብዬ ሰሜን አቅጣጫ ከቃሊም እየተሰበሰበ ያለው ወራሪ ኃይል ላይ ሁለት ጊዜ የአየር ጥቃት መፈፀሙ ተሰምቷል።

ወራሪ ኃይሉ ሮቢት በት/ቤት ውስጥ ተከማችቶ የነበረወረን ቁስለኛ ወደ አላማጣ ሲያጓጉዝ ማርፈዱ ታውቋል።

ወርቄ የሚገኙ አርሶ አደሮች ወደ ቀያቸው ለመግባት ያሰበውን ወራሪ ሲፋለሙ ውለው አድረዋል።በጥረታቸውም ስኬትን አስመዝግበዋል።

ከወልዲያና መርሳ ተፈናቅለው ወደ ደሴ ኮምቦልቻ ሀርቡ የሄዱ ወገኖች ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ይገኛሉ።

ወልቃይት እና አበርገሌ ወደ ፊት ወጥረዋል።

@Ezmerejaet
@Ezmerejaet
6.7K views16:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 17:04:34 ሰበር መረጃ ፤
የጎንደሩ ፋኖ ከጫካ ወደ ግንባር ዘመተ/
OMN እና ኩሽ ሚዲያ የወለጋ አማራን ለማስጨፍጨፍ ቅስቀሳ ጀመሩ/
የወልቃይት ህዝብ መከላከያን አስደመመ
ሙሉ መረጃውን ተመልከቱ



7.3K viewsedited  14:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 15:01:13
በሰሜን ወሎ ዞን 30 ሺህ ሰዎች መፈናቀላቸውን ተመድ አስታወቀ

በኢትዮጵያ ዳግም በተቀሰቀሰው ውጊያ ሳቢያ በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ዞን ተጠልለው የነበሩ 30 ሺህ ሰዎች ለሁለተኛ ጊዜ ለመፈናቀል መዳረጋቸውን የተመድ ቃል አቃባይ ስቴፈን ዱጃሪች ትላንት በሰጡት ዕለታዊ መግለጫቸው አስታውቀዋል።

በተመሳሳይ ሁኔታ በአፋር ክልል ካሉ ሶስት ወረዳዎች በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እንደተፈናቀሉ ሪፖርት እንደደረሰው የመንግስታቱ ድርጅት የገለፀ ሲሆን ይህም የሰብዓዊ እርዳታ ፍላጎቱን እንደጨመረው መጥቀሱን ኢትዮጵያን ኢንሳይደር ዘግቧል።

@Ezmerejaet
@Ezmerejaet
7.9K views12:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 13:21:24 ሰበር መረጃ
ወያኔ መግለጫ አወጣች
የጠ/ሚኒስትሩ የአልጀሪያ ቆይታ ምን ነበር
ወልድያ በማን ጦር ስር ናት የተረጋገጠ መረጃ


3.2K views10:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 12:12:34
ሕወሓት በዋግ፣ በወልቃይት አቅጣጫና በሱዳን ድንበር አካባቢ ወረራ ከፍቷል” የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት

@Ezmerejaet
@Ezmerejaet
4.5K views09:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 08:18:35 አሸባሪው ቡድን የግዳኗን-ሙጃ ከተማ በመቆጣጠር ከዚያም  ኩልመሰክን  በመያዝ ከወልዲያ ላሊበላ የሚወሰደውን መሰመር ለመቁረጥ የነበረው እቅድም በወገን ጦር ብርቱ ከንድ ከሸፏል::

@Ezmerejaet
@Ezmerejaet
6.3K views05:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ