Get Mystery Box with random crypto!

Ethiopia 24

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopia_24 — Ethiopia 24 E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopia_24 — Ethiopia 24
የሰርጥ አድራሻ: @ethiopia_24
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.87K
የሰርጥ መግለጫ

2015/ 2023 አስተያየት መስጫ @Ethnewbot

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 12

2022-09-23 15:03:52 በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለምትወስዱ ተማሪዎች ከዚቀደም የወጡ እንግሊዝኛ ጥያቄዎች

English EUEE QUESTIONS

Spelling


2.0K views12:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-22 16:51:00
#ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች  በሙሉ  2014/15 የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈታኞች ወደ ተመደቡበት ካምፓስ ጉዞ ሲያደርጉ #መያዝ_የተፈቀደላቸው፣ #መያዝ_የተከለከሉ እና #የጊዜ_ሰሌዳ እንደሚከተለው መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

መያዝ የተፈቀደው፦

• አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፣ የማታ ልብስ፣ ደረቅ ምግብ፣ ልብስ፣ ቦርሳ፣ የመፈተኛ ካርድ፣ እርሳስ፣ ላጲስ፣ የማስታወሻ ደብተር፣ ባዶ ወረቀት፣ መፅሐፍ

መያዝ የተከለከሉ፦

• ማንኛውም ድምፅ የሚቀዳ፣ ቪዲዮ የሚቀዳ ወይም ፎቶግራፍ የሚያነሳ መሳሪያ፣ ካሜራ
• ማንኛውም ከቴሌ መስመርም ይሁን ከቴሌ ውጭ መልዕክት በዲጂታል ቴክኖሎጂ መቀበያ ወይም ማስተላለፊያ ውጤቶች (ታብሌት፣ ኮሚፕዩተር፣ ላፕቶፕ፣ ስልክ፣ አይፓድ፣ ሃርድ ዲስክ፣ ፍላሽ)

የጊዜ ሠሌዳ፦

• ማህበራዊ ሳይንስ
➤ 26 እስከ 28/01/2015 ዩኒቨርሲቲ መግቢያ
➤ 29/01/2015 ኦሬንቴሽን
➤ 30/01/2015 እስከ 02/02/2015 ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ

• የተፈጥሮ ሳይንስ
➤ 05 እስከ 06/02/2015 ዩኒቨርሲቲ መግቢያ
➤ 07/02/2015 ኦሬንቴሽን
➤ 08/02/2015 እስከ 11/02/2015 ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
4.0K views13:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-22 11:51:40
#በወላይታ_ሶዶ_ዩኒቨርሲቲ ከ30 ሺህ በላይ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ።

ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ 30 ሺህ 255 ተማሪዎችን ለዩኒቨርሲቲው መድቧል።

በዩኒቨርሲቲው ሦሥቱም ካምፓሶች 30 ሺህ 255 ተማሪዎች በሁለት ዙር የሚሰጠውን ፈተና እንደሚወስዱ ተገልጿል።

በዚህም በመጀመሪያ ዙር 18 ሺህ 512 እንዲሁም በሁለተኛ ዙር 11 ሺህ 743 ተማሪዎች ለፈተና ይቀመጣሉ ተብሏል።

የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ብሔራዊ ፈተናውን ለመስጠት የሚያስችል በቂ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አሳውቋል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
3.9K views08:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-22 11:34:53
#ቦንጋ_ዩኒቨርሲቲ ከ8 ሺህ በላይ #የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን ያስተናግዳል።

በዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የሚመራ የፈተና ግብረ ኃይል ተቋቁሞ እየሰራ ይገኛል ተብሏል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
3.4K views08:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-22 11:09:09
#ደብረ_ታቦር_ዩኒቨርሲቲ   ከ33 ሺህ በላይ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ለብሔራዊ ፈተናው ይቀመጣሉ።

በተያዘው ወር መጨረሻ መሰጠት ለሚጀምረው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዝግጅት እያተደረገ መሆኑን ገልጿል።

የመኝታ ክፍሎች ማጽዳትና ጥገና፣ ተጨማሪ የመኝታ ክፍሎችን ማዘጋጀት፣ እንዲሁም የተማሪዎች መመገቢያ አዳራሽ እና የምግብ አቅርቦት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል።

የቤተ-ሙከራ ክፍሎች፣ ቤተ-መፅሀፍት እና በግንባታ ላይ ያሉ ክፍሎች በተጨማሪ ለመፈተኛ ክፍል ዝግጁ እየተደረጉ መሆኑን የየዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክተር አለማየሁ ድግሴ ገልጸዋል።

ተፈታኞች አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና ብርድ ልብስ ይዘው ወደ ተቋሙ መሄድ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
3.3K views08:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-22 10:48:13
#ጂንካ_ዩኒቨርሲቲ በወሩ መጨረሻ መሰጠት ለሚጀምረው #የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዝግጅቱን እያጠናቀቀ እንደሚገኝ ገልጿል።

ዩኒቨርሲቲው በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን ከዘጠኝ ሺህ በላይ ተማሪዎች ተቀብሎ ለማስተናገድ ዝግጅቶችን እያደረገ ይገኛል።

ዩኒቨርሲቲው ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች የመፈተኛ ክፍሎች ዝግጅት፣ የተፈታኞች ማደሪያ ዝግጅት፣ የምግብ ግብዓት አቅርቦት ማሟላት እና ሌሎች ዝግጅቶች መደረጋቸውን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ኩሴ ጉዲሼ (ዶ/ር) ገልጸዋል።

ተፈታኞች ወደ ተቋሙ ሲሄዱ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና ብርድ ልብስ መያዝ የሚጠበቅባቸው ሲሆን ከፅህፈት መሳሪያዎች ውጪ ስልክና ሌሎች የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን መያዝ እንደማይፈቀድ ተመላክቷል፡፡

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
3.3K views07:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-22 10:24:47
#ደብረ_ብርሃን_ዩኒቨርሲቲ   ስልክን ጨምሮ ምንም አይነት ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች ይዞ መግባት አይቻልም

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በወሩ መጨረሻ መሰጠት ለሚጀምረው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል።

ከ30 ሺህ በላይ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ለፈተና ይቀመጣሉ።

ዩኒቨርሲቲው ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች የመፈተኛ እና የመኝታ ክፍሎችን ማጽዳት እንዲሁም ሌሎች ዝግጅቶች መደረጋቸው ተገልጿል፡፡

ይሁን እንጂ ተፈታኞች አንሶላ፣ ትራስ ልብስና ብርድ ልብስ ይዘው መግባት ይጠቅባቸዋል የተባለ ሲሆን ስልክን ጨምሮ ምንም አይነት ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች ይዞ መግባት እንደማይቻል ተመላክቷል፡፡
 
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
3.8K views07:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-21 09:59:57
ጎንደር ዩኒቨርስቲ በ2015 የትምህርት ዘመን በድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር የአዲስ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜን እስከ መስከረም 25/2015 ዓ.ም አራዝሟል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
5.8K views06:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-20 18:02:07 በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለምትወስዱ ተማሪዎች ከዚቀደም (2004 - 2011) የወጡ እንግሊዝኛ ጥያቄዎች

English EUEE QUESTIONS

Punctuation


7.2K views15:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-18 21:00:33
#injibara_university

ከመስከረም 27 እስከ ጥቅምት 17/2015 ዓ.ም በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ፈተናውን ለመውሰድ በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች የመጡባቸው ትምህርት ቤቶች ዝርዝር ከላይ ተያይዟል

ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን እየተከታተልን የምናደርስ ይሆናል፡፡

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
8.2K viewsedited  18:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ