Get Mystery Box with random crypto!

Ethio Students Books(Grade 9-12 )

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_students_only — Ethio Students Books(Grade 9-12 ) E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_students_only — Ethio Students Books(Grade 9-12 )
የሰርጥ አድራሻ: @ethio_students_only
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 282
የሰርጥ መግለጫ

በቻናላችን የሚገኙ ጠቃሚ ነገሮች
✅ entrance exam
✅extreme book & referance book
✅Textbook ( 9-12 )
✅Teachers Guide (9-12)
✅worksheet ( 9-12)
✅students info እና ለሎችን ለማግኘት
👇👇👇👇👇👇👇
@Ethio_Students_only
For comment @EthioStudentsOnly_bot

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2023-04-27 16:23:14
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ምዝገባ ነገ ይጠናቀቃል

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ምዝገባ ነገ ሚያዚያ. 20/2015 ዓም ከቀኑ 11:30 ላይ እንደሚጠናቀቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታዉቋል።

እስካሁን ያልተመዘገቡ ተፈታኝ ተማሪዎች እስከ ነገ እንዲመዘገቡ አገልግሎቱ ማሳሰቡን ብስራት ራዲዮ ሰምቷል። በማንኛውም ምክኒያት ያልተመዘገቡ ተፈታኞችንም አገልግሎቱ ከነገ በኋላ የማያስተናግድ መሆኑን አሳስቧል።
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
2.4K viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, edited  13:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-26 19:16:31
#RayaUniversity


በትግራይ ከሚገኙት 4ቱም ዩኒቨርሲቲዎች ውጭ ተመድባቹ በተፈጠረው ጦርነት ምክንያት መማር ላልቻላቹህ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

ራያ ዩኒቨርሲቲ በሀገራችን ከሚገኙ አራተኛው ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲያችን ከመቸውም ጊዜ በላይ በተጠናከረ መልኩ ስራዎችን ለማከናወን በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡
በተፈጠረው ጦርነት ምክንያት በተመደባችሁበት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታችሁ መከታተል ያልቻላቹህ ከ2ኛ-5ኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ በራያ ዩኒቨርሲቲ ከታች በተዘረዘሩት 23 የትምህርት ክፍሎች ብቻ መማር የምትፈልጉ በስራ ሰዓት ከ 17/08/2015 እስከ 20/08/2015 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናት በስልክ ቁጥር
09-70-14-00-00
09-70-24-00-00
09-70-23-00-00
ለራያ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር እየደወላችሁ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን።

ራያ ዩንቨርሲቲ

 @Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
693 viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, edited  16:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-26 18:22:20
Physics final exam

University :- Injibara

2014
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
844 viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, 15:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-26 18:19:42 100 Ways to Say "Great!"

Admirable!        Amazing!
Arresting!          Astonishing!
Astounding!      Awesome!
Awe-inspiring!  Beautiful!
Breathtaking!   Brilliant!
Capital!              Captivating!
Clever!               Commendable!
Delightful!          Distinguished!
Distinctive!         Engaging!
Enjoyable!          Estimable!
Excellent!           Exceptional!
Exemplary!        Exquisite!
Extraordinary!   Fabulous!
Fantastic!          Fascinating!
Finest!                First-rate!
Flawless!           Four-star!
Glorious!            Grand!
Impressive!       Incomparable!
Incredible!          Inestimable!
Invaluable!         Laudable!
Lovely!                Magnificent!
Marvelous!        Masterful!
Mind-blowing!   Mind-boggling!
Miraculous!       Monumental!
Notable!             Noteworthy!
Out of sight!      Out of this world!
Outstanding!     Overwhelming!
Peerless!            Perfect!
Phenomenal!    Praiseworthy!
Priceless!          Rapturous!
Rare!                  Refreshing!
Remarkable!     Sensational!
Singular!            Skillful!
Smashing!         Solid!
Special!              Spectacular!
Splendid!            Splendiferous!
Splendorous!     Staggering!
Sterling!              Striking!
Stunning!            Stupendous!
Super!                  Superb!
Super-duper!      Superior!
Superlative!        Supreme!
Surprising!          Terrific!
Thumbs up!        Thrilling!
Tiptop!                 Top-notch!
Transcendent!    Tremendous!
Unbelievable!      Uncommon!
Unique!                Unparalleled!
Unprecedented!  Wonderful!
Wondrous!           World-class
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
676 viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, 15:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-26 18:10:03
ARBAMINCH UNIVERSITY

GENERAL PHYSICS MIDEXAM (2015)
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
672 viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, 15:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-26 17:54:04
Arssi University.

General Physics 2014 mid.
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
763 viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, 14:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-26 17:01:12
የሁለተኛ ደረጃ ወይም የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎች በፈቃዳቸው ወታደራዊ ስልጠና ወስደው ለሁለት ዓመት ብሔራዊ አገልግሎት ሊሰጡ እንደሚችሉ ተገለፀ፡፡

የሕዝብ ተወካዮቸ ምክር ቤት የመከላከያ ሠራዊት አዋጅን ለማሻሻል የቀረበን ረቂቅ አዋጅ ዛሬ ሚያዝያ 17/2015 ዓ.ም አጽድቋል፡፡

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዕድሜያቸው 18 ዓመት የሞላቸው እና የሁለተኛ ደረጃ ወይም የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎች በፈቃዳቸው ወታደራዊ ስልጠና ወስደው ለሁለት ዓመት ብሔራዊ አገልግሎት እንዲሰጡ ሊያደርግ እንደሚችል በምክር ቤቱ የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ኖጎ (ዶ/ር) በመድረኩ ተናግረዋል፡፡

በዚህም ተማሪዎች በፈቃዳቸው በመደበኛ የመከላከያ ሠራዊት ወይም የብሔራዊ ተጠባባቂ ኃይል አባላት የሚሆኑ ከሆነ፤ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተያያዥ መብቶችንና ጥቅሞች እንዲጠበቁላቸው ያደርጋል ብለዋል፡፡

ምንጭ፦ የሕ/ተ/ም/ቤት
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
930 viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, edited  14:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-26 16:59:53
ደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ "STEM Synergy ከተባለ" አለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመተባበር ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች በ "Coding and website development" ዙሪያ ስልጠና  በመሰጠት ላይ ነው።

ዩኒቨርስቲው ከSTEM Synergy ከተባለ አለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመተባበር ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ከሚያዚያ 04/2015 ጀምሮ ለተከታታይ አምስት (5) ሳምንታት በፕሮግራሚንግ እና ድህረ ገጽ አሰራር ዙሪያ  በደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ በሳይንስ፣ቴክኖሎጂ፣ምህንድስና እና ሒሳብ ማበልፀጊያ ማዕከል አስተባባሪነት ስልጠናው እየተሰጠ ይገኛል፡፡ስልጠናውን የሚሰጡት የማዕከሉ የቨርችዋል ላብራቶሪ ኤክስፐርት መ/ር አበበ ክንዴ እንዳሉት እንዲህ አይነት ስልጠናዎች መሰጠቱ ለተማሪዎቹ አሁን ባሉበት የክፍል ደረጃ ከወዲሁ ተሰጦዎቻቸውን እንዲለዩና እንዲያጎለብቱ እንደሚያግዝ ገልፀው ዩኒቨርሲቲው ተቋማዊ ዲጂታል አቅምን (Digital Capacity) የሚያሳድጉ መሰረተ ልማቶችን በመመስረት አበረታች ውጤት ማስመዝገቡን አስታውሰው በአገር አቀፍ ደረጃ ለመስኩ የተሰጠውን ትኩረት ታሳቢ በማድረግ ዩኒቨርሲቲው የሚገኝበትን የደቡብ ጎንደር ዞን የሁለተኛ ደረጃ ተማሪወችን የዲጂታል እውቀት እና ክህሎት የሚያሳድጉ በርካታ ስራወችን እያከናወነ እንደሆነ ገልፀዋል።                                                መረጃው የደብረ ታቦር ዩኒቨርስቲ  ነው
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
890 viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, 13:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-26 16:57:19
ራያ ፣ አክሱም እና መቀሌ ዩኒቨርስቲዎች ተማሪዎቻቸዉን መመዝገብ ጀመሩ

የሰሜን ኢትዮጵያዉ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ወዲህ የመማር ማስተማር ስራቸዉን አቋርጠዉ የነበሩ በትግራይ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ዳግም ትምህርት ለመጀመር በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን አስታዉቀዋል።ከነዚህም ዉስጥ የራያ ፣ አክሱም እና መቀሌ ዩኒቨርስቲዎች ለተማሪዎቻቸዉ ጥሪ ማቅረባቸዉን ብስራት ራዲዮ ሰምቷል።

በአክሱም ዩኒቨርስቲ የኤሌክትሪካል ምህንድስና 4ኛ አመት ተማሪ የሆነዉ በርናባስ የሺጥላ ለብስራት ራዲዮ እንደተናገረዉ ፤ ተማሪዎች ያሉበት ሁኔታ ለዩኒቨርስቲው መረጃ እንደሰጡ እና የኦንላይን ምዝግባ መከናወኑን ገልጿል። ዩኒቨርስቲው ባወጣዉ ማስታወቂያ በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተመድበዉ ትምህርታቸዉን ከሚከታተሉ ተማሪዎች ዉጭ ሁሉም ተማሪዎቹ ምዝገባዉን እንዲያከናዉኑ ጥሪ አድርጓል።

ከሁለት አመታት በላይ ከትምህርት የራቀዉ በርናባስ ፤ ያሳለፋቸዉ ግዚያት ተስፋ አስቆራጭ የነበሩ ቢሆንም ዳግም ትምህርት ለመጀመር ተስፋ ማድረጉን ተናግሯል። የቅርብ ጓደኞቹን ዋቢ አድርጎ እንደነገረን ከሆነም ተማሪዎች ትምህርት በተቋረጠባቸዉ ግዜያት በርካታ ተማሪዎች ወደ ሌላ የስራ መስክ የገቡ እና ሌላ ትምህርት የጀመሩ በመሆኑ ወደ ዩኒቨርስቲው የሚመለሱ ተማሪዎች ሊቀንስ እንደሚችል ጠቁሟል።

በተመሳሳይ የመቀሌ እና ራያ ዩኒቨርስቲዎችም ባስቀመጧቸዉ የስልክ ቁጥሮች ተማሪዎቻቸዉ እየደወሉ አልያም የጽሁፍ መልዕክት እየላኩ ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል። አክሱም ዩኒቨርስቲ ተማሪዎቹ እስከ ሚያዚያ 18 ድረስ እንዲመዘገቡ ቀነ ገደብ አስቀምጧል። ዩኒቨርስቲዎቹ ትምህርት የሚጀምሩባቸዉን ቀናት ወደፊት እንደሚያሳዉቁም አስታውቀዋል።
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
1.0K viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, 13:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 15:29:22
ዲላ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተናን ለመተግበር የሚያስችል የ"ኦንላይን" ፈተና አስተዳደር ስርዓት አበለጽጓል።

ስርዓቱ በዩኒቨርሲቲው የኮምፒውተር ሳይንስ መምህራን መበልጸጉ ተገልጿል።

የ"ኦንላይን" ፈተና አሰተዳደር ስርአቱ ከበላይ አመራሮች ጀምሮ የኮሌጅ ዲኖች፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች፣ መምህራን እንዲሁም ተማሪዎች በተፈቀደላቸው ልክ እንዲከውኑበት ተደርጎ የበለጸገ ነው ተብሏል።
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_ACADEMY
1.4K viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, edited  12:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ