Get Mystery Box with random crypto!

Ethio Students Books(Grade 9-12 )

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_students_only — Ethio Students Books(Grade 9-12 ) E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_students_only — Ethio Students Books(Grade 9-12 )
የሰርጥ አድራሻ: @ethio_students_only
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 282
የሰርጥ መግለጫ

በቻናላችን የሚገኙ ጠቃሚ ነገሮች
✅ entrance exam
✅extreme book & referance book
✅Textbook ( 9-12 )
✅Teachers Guide (9-12)
✅worksheet ( 9-12)
✅students info እና ለሎችን ለማግኘት
👇👇👇👇👇👇👇
@Ethio_Students_only
For comment @EthioStudentsOnly_bot

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-06-14 12:36:29 ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በሚስጥር የሚመራውን የተማሪዎች ቻናል እናስተዋውቃችሁ ::

በድጋሚ ፖስት ስለማይደረግ ሁላችሁም በፍጥነት join አድርጉ ::




https://t.me/+1h61dLhdAQBjYTE0
https://t.me/+1h61dLhdAQBjYTE0
252 views Elshio owner, edited  09:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-14 12:25:46
ለ6ኛ ለ8ኛ እና ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሞዴል ፈተና መሰጠት ጀምራል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮና በክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤቶች በጋራ የተዘጋጀ ሞዴል ፈተና በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ የ6ኛ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መሰጠት ጀምራል፡፡

ሞዴል ፈተናው ከሰኔ 7-9 /2015 ዓ.ም ድረስ በሁሉም ትምህርት ቤቶች የሚሰጥ መሆኑን የገለጹት የፈተና አስተዳደርና ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ተማሪዎች በሞዴል መልስ መስጫው ላይ በቂ ልምምድ እንዲያደርጉ እንደሚያግዝ ገልጸዋል፡፡

ዳይሬክተሩ አያይዘውም በዘንድሮው ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና በ8ኛ ክፍል 75̡100 ተማሪዎች በ766 ት/ቤቶች እንዲሁም በ6ኛ ክፍል 75̡090 ተማሪዎች በ788 ትምህርት ቤቶች በመደበኛ በማታና በግል እንዲሁም 53 535 የሚሆኑ የ12 ኛ ክፍል ተማሪዎች የሞዴል ፈተናውን የሚወስድ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_Academy
359 views Elshio owner, 09:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-14 12:14:06
በትግራይ ክልል የሚገኙ አራት ዩኒቨርሲቲዎች በመጪው ዓመት ሥራ ይጀምራሉ፡፡ -ትምህርት ሚኒስቴር

በሰሜኑ ጦርነቱ ምክንያት ሥራ አቁመው የነበሩ በትግራይ ክልል የሚገኙ አራት ዩኒቨርሲቲዎች በመጪው መስከረም ሥራ እንደሚጀምሩ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

በክልሉ የሚገኙ አራት ዩኒቨርሲቲዎችን ወደ መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደት ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝ በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሀ (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲዎቹ የመማር ማስተማር ሂደት ከመጀመራቸው በፊት የምግብ፣ የመኝታ እና የህክምና አገልግሎቶች ቅድሚያ የሚያሟሉበት ሁኔታ እየተመቻቸ መሆኑን መሪ ሥራ አስፈጻሚው ገልጸዋል፡፡

በዚህም ራያ ዩኒቨርሲቲ መሰረታዊ አገልግሎቶችን በማሟላት ትላንት ሰኔ 06/2015 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ መጀመሩን ጠቁመዋል፡፡

መቐለ እና አዲግራት ዩኒቨርሲቲዎች በቀጣይ ወራት ትምህርት መጀመር የሚያስችላቸውን ተግባር እንደሚጨርሱና ተማሪዎችን መቀበል እንደሚጀምሩ ይጠበቃል ያሉት ኃላፊው፤ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ከሌሎቹ ዩኒቨርሲቲዎች የበለጠ ጉዳት በማስተናገዱ የተወሰነ ጊዜ ሊዘገይ እንደሚችል ገልጸዋል።

ዩኒቨርሲቲዎቹ መሰረታዊ ነገሮችን አሟልተው በመጪው መስከረም ሥራ እንደሚጀምሩ ይጠበቃል ብለዋል። #ኢፕድ
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_Academy
323 views Elshio owner, 09:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-14 12:14:06 Civics powerPoint for your Final Exam.
Take it
#Share #Join_us
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_Academy
259 views Elshio owner, 09:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-14 12:02:35 ፈተና ከጀመርን በኋላ ማድረግ የሚገቡን ነገሮች (ፈተና ላይ እያለን)፤

ወደ ፈተና ከመሄዳችን ቀደም ብለን ለፈተና የሚረዱንን መሳሪያዎች እና የመፈተኛ ቁሶችን ማዘጋጀት።

አብዝተን ፈተናን እና የምናመጣውን ነጥብ ስሌት አለመገመት ።

ፈተና ስንጨርስ የተሳሳትነውን ጥያቄ አብዝቶ ማሰብ እና ሌላ ተማሪ መጠየቅ ጭንቀት ውስጥ ስለሚከተን ከዚህ ይልቅ ቤት ሄደን እረፍት ማድረግ እና ለቀጣይ ፈተና መዘጋጀት ።

በፈተና ጊዜ ድንገተኛ ጭንቀት እና ድንጋጤ ከገጠመን ወዲያው የምንሰራውን ገታ አድርገን በጥልቀት አየር በአፍንጫችን ስበን ወደ ሳንባ እያስገባን መልሰን ማስወጣት ይህንንም እስክንረጋጋ መደጋገም ። ከዚህ በመቀጠል የማረጋጊያ ቃላትን ለራስዎ መንገር::

ፈተና በምንሰራ ጊዜ ግራ ያጋባንን እና እርግጠኛ ያልሆንበትን ጥያቄ በይለፍ ማቆየት እና ወደ ቀጣዩ ጥያቄ መሄድ ይህም ጊዜያችንን በአግባቡ እንድንጠቀም ይረዳናል። ነገር ግን ምልክት አድርገን ማለፍ፤

በተመሳሳይ እርግጠኛ ያልሆልንበትን መልስ ላይ ተደናግጠን መሰረዝ እና መደለዝን መቀነስ ይህም ስንደነግጥ እና ስንጨነቅ የምናውቀውን መልስ ትተን ወደ ሌላ መልስ እንድሰጥ ስለሚያረግ መሰረዝና መደለዝን መቀነስ ።

ፈተናውን ወደ ማገባደድ ስንደርስ በይለፍ ያስቀመጥናቸውን ግራ ያጋቡንን ጥያቄዎች ጥቂት አስበንበት መልስ መስጠት ፤ ካልሆነም ደግሞ ብልሀት ተጠቅመን የግመታ መልስ ሰጥተን ወደ ቀጣዩ ጥያቄ መሄድ ።

በተደጋጋሚ ሰአትን አለመመልከት ወይም ሰአት በቃን አልበቃን እያልን አለመጨነቅ።

መጭው ወቅት የፈተና ወቅት ነውና ለተፈታኞች በሙሉ መልካም ፈተና ተመኘን

"ለሁሉም ተማሪ share ይደረግ "
#Share #Join_us
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_Academy
323 views Elshio owner, 09:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-14 06:38:56 ግን አልፈው ሲያዩአቸው ሁሉም ቀልዶች ናቸው።

በልጅነት ባልጠና አቅም ፣
ስንፈተን ስንጨነቅ ስንጠበብ።
የማያልፋ የመሠሉን ያሰገረፉ፣
ያሰደቡን ያሰደፈሩን ያስወቀሱን።
ግን ያልፉ ይሆን እያልናቸው፣
እጅግ በጣም ብዙ ናቸው።
በኛ ሳይሆን በፈጣሪ ተወጥነው የተቆጩ
ዛሬም ያው ነው እንዲሁ ያልፋል ፣
ከዚህ የከፋ ስንቱስ አልፏል ።
ለበጎ ነው ወዳጀ !
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_Academy
851 viewsE, 03:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-14 02:44:52
Dilla University #Revised Academic Calendar!!!
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_Academy
1.1K viewsE, 23:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-14 02:44:49
15 የውጭ ሀገር ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች በጊዜያዊነት ታገዱ

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር 15 የውጭ ሀገር ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች በጊዜያዊነት ማገዱን አሰታወቀ።

ከጥቅምት 14/2015 እስከ ታህሳስ 30/ 2015 ዓ.ም ድረስ 15 ኤጀንሲዎች ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ምንም አይነት ሪፖርት አለማድረጋቸውን ገልጿል።

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪቱ የሥራ ዕድል ከመፍጠሩ በላይ የዜጎችን መብትና ደህንነት እንዲጠበቅ በርካታ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል፡፡

በህግ በተሰጠው ስልጣንና ተግባር መሰረት የውጭ ሀገር ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ዜጎችን ለሥራ ስምምነት ወደተደረሰባቸው መዳረሻ ሀገራት ለመላክ ፍቃድ በመውሰድ ወደ ሥራ እንዲገቡ ያደርጋል፡፡

ፍቃድ ወስደው የሚሰሩ የውጭ ሀገር ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችም በአዋጅ ቁጥር 923/08 እና በማስፈፀሚያ መመሪያ መሰረት ሊያሟሉ የሚገባቸውን አጠቃላይ እንቅስቃሴያቸውን ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ማሳወቅ ይኖርባቸዋል፡፡

በአዋጅ ቁጥር 923/08 መሰረት ድርጊቱ የሥራ ፈቃድ ስረዛ የሚያስከትል መሆኑን ጠቅሶ ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡና የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያዎችን ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ አልቻሉም፡፡

ስለሆነም ስማቸው ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የውጭ ሀገር ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎ ከድርጊታቸው መማር እንዲችሉ ከግንቦት 11ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ለመጨረሻ ጊዜ ለሦስት ወራት ታግደዋል ብሏል።
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_Academy
913 viewsE, 23:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-14 02:37:15 #Update

በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተከስቶ የነበረዉ የፀጥታ ችግር ተቀርፎ ሰላማዊ የመማር ማስተማሩ ስራ ተጀመረ

በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጠውን የ2015 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና አንፈተንም በሚል  በዋናው ግቢ በዉስጥ ተከስቶ የነበረዉ የፀጥታ ችግር ተቀርፎ ሰላማዊ የመማር ማስተማሩ ስራ መጀመሩ ተገልጿል።

ከዩኒቨሲቲውም ሆነ የሚመለከታቸዉ የፀጥታ ተቋማት  እውቅና ውጪ ባልተፈቀደ ሁኔታ ሰኔ  03 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ የተደረገውን ሙከራ ተከትሎ በዩኒቨርሲቲዉ ሆነ በሰዉ ላይ ሊደርስ የሚችል ጉዳት ለማስቀረት የፀጥታ ኃይሉ ህግ የማስከበር ተግባሩን ማከናወኑን ገልጸዋል፡፡

ነገር ግን  በጥቂት የማህበራዊ ሚዲያዎች የፀጥታ ችግር እንዳለና መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራ ላይ መስተጓጎል እንዳለ በማስመሰል የሚሰራጩ መረጃዎች  ሀሰተኛና ተቀባይነት የሌላቸዉ ናቸው ተብሏል።በመሆኑም የተማሪ ወላጆችና መላው ህብረተሰብ  መረዳት ያለባቸው ከተፈጠረው አነስተኛ ግጭት ውጪ በተማሪዎች ላይ ምንም የደረሰ ጉዳት የሌለ መሆኑን የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የሚዲያ ክፍል ሀላፊ ምክትል ኮማንደር ታጁ ነጋሽ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
@Ethio_Students_only
@Ethio_Students_only
@Elshio_Academy
916 viewsE, 23:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 16:15:06 chatGPT ባሁኑ ሰአት አለማችን ካሉ እጅግ በጣም ከፍተኛ ጉልበትና አቅም ካላቸው የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዝርዝሮች ውስጥ ቀዳሚው ነው። ነገር ግን ብዙ limitation እንዳሉበት ይታወቃል።
ለማሳሌ
1. update አየሆነ መረጃ አይነግረንም፤ የGPT ሞዴሎች የተማሩት እስከ 2021 ድረስ ያለውን መረጃ ስለሆነ ከዛ በኋላ አለም ላይ የተፈጠረውን ነገር ከመገመት በስተቀር በትክክል አያውቁትም።
2. አካውንት ከፍቶ ለመጠቀም አስቸጋሪ መሆኑ፤  የchatGPT አካውንት ለመክፈት ስልክ ቁጥር ስለሚጠይቅና የተወሰኑ ሃገሮች ቁጥር ብቻ ስለተፈቀደላቸድው የትኛውም የአለማችን ከፍል ሆነን chatGPTን መጠቀም አስቸጋሪ ነው።
3. text based ብቻ ነው።

ዛሬ የማሳያችሁ AI
perplexity.ai ይባላል። chatGPT ሆኖ ነገር ግን ከላይ ያስቀመጥኋችውን የchatGPT limitations የሚያስቀር ነው።
1. አካውንት መክፈት በጣም ቀላል ነው።
2. በvoice access ማድረግ እንችላለን።
3. internet connected ስለሆነ update የሆነ መረጃ እናገኛለን።
4. ለመጠቀም ዌብሳይትም የስልክ አፕሊኬሽንም አለው።
Website
https://www.perplexity.ai/
Android app
https://play.google.com/store/apps/details?id=ai.perplexity.app.android&hl=en_US
IOS App
https://apps.apple.com/us/app/perplexity-ask-anything/id1668000334
Research paper ለምትሰሩ በተለይ በጣም ይጠቅማችኋል።
እንደዚህ አይነት Tips & Tricks እንዲደርሳቹህ ከታች ያሉትን ቻናሎች Join በሉ።

@Ethio_Students_only Join
@Ethio_Students_only Join
@Elshio_Academy Join
1.9K viewsE, 13:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ