ዲላ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተናን ለመተግበር የሚያስችል የ"ኦንላይን" ፈተና አስተዳደር ስርዓት አበለጽጓል። ስርዓቱ በዩኒቨርሲቲው የኮምፒውተር ሳይንስ መምህራን መበልጸጉ ተገልጿል። የ"ኦንላይን" ፈተና አሰተዳደር ስርአቱ ከበላይ አመራሮች ጀምሮ የኮሌጅ ዲኖች፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች፣ መምህራን እንዲሁም ተማሪዎች በተፈቀደላቸው ልክ እንዲከውኑበት ተደርጎ የበለጸገ ነው ተብሏል። @Ethio_Students_only @Ethio_Students_only @Elshio_ACADEMY 1.4K viewsElshio Owner,Ethio Students Admin, edited 12:29