Get Mystery Box with random crypto!

Addis Merkato

የቴሌግራም ቻናል አርማ corona_virus_updates — Addis Merkato A
የቴሌግራም ቻናል አርማ corona_virus_updates — Addis Merkato
የሰርጥ አድራሻ: @corona_virus_updates
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 1.91K
የሰርጥ መግለጫ

Our Online Store in Addis Ababa Offers a Great Variety of Products. If You're Looking for Quality Grocery, Apparel and Other Products, You Should Visit Us!

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2021-01-30 23:42:22
600 birr
phone 0937656015
telegram @yisacc
1.3K views20:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-30 15:48:44
Vans ..
Size ፡ 41
Price፡ 1500 ETB

Air Jordan
Size 41
Price ፡1600 ETB

Nike
Size፡41
Price፡1500
Phone: 0937656015
Telegram: @yisacc
1.4K views12:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-29 16:25:37 ሰበር መረጃ

ቆላ ተንቤን ላይ ተደብቆ የቆየው ዋናው የጁንታው ክፋይ እጅ እንዲሰጥ ቢጠየቅም አሻፈረኝ ብሎ በመከላከያ ላይ ጦርነት ከፍቶ ባለፉት አራት ቀናት ውጊያ ሲደረግ ነበር!

በመከላከያ በኩል የሰራዊቱ ምክትል ኢታማዦር ሹም የሆነው ጀግናው ሌቴናል ጀኔራል አበባው ከመቀሌ ወደ ግንባር በመሄድ ጦርነቱን መርተው ጁንታውን ሙሉ በሙሉ ደምስሰው ትናት ወደመቀሌ ተመልሰዋል።

በቆላ ተንቤን የመሸገው ጁንታ ላይ መከላከያ የወሰደው እርምጃ ለወሬ ነጋሪ የሚተርፍ እንደሌለ እርግጠኛ የሚያደርግ ነው ተብሏል።

በዚህ የጁንታው ክፋይ ውስጥ የነበረውን አንጻራዊ ጥንካሬ ሲታይ መሪው #ጌታቸው_አሰፋ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል። ለማንኛውም መከላከያ በዚህ የጁንታው ክፋይ ውስጥ እነማን እንደነበሩ ለማወቅ እስካሁን ድረስ የሟቾችን አስክሬን እየፈተሸ ነው።
Via natnael
#የዛሬ_መረጃ #አዲስመረጃ #ትኩስ_መረጃ
1.4K views13:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-29 16:25:18 የአማራ ክልል መንግስት ሰንደቅ አላማውን ሊቀይር ነው

የአማራ ክልል ብሄራዊ አስተዳደር፤ ከሁለት አስርት አመታት በላይ የተጠቀመበትን ሰንደቅ አላማ ሊቀይር መሆኑ ተገለፀ፡፡

የሚቀየረው የሰንደቃላማ አይነትና፤ የሚቀየርበት ጊዜ ከአማራ ህዝብ ጋር በሚደረግ ውይይት እንደሚወሰን የክልሉ የኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች አሳውቋል፡፡

የክልሉ የኮምዩኒኬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶግዛቸው ሙሉነህ፤ የአማራ ህዝብ በቀድሞው የህወሃት አገዛዝ ፖለቲካዊ፣ ማህበረሰባዊና፣ ኢኮኖሚያዊ ጫናዎች እንደነበሩበት ገልፀው፤ ለምሳሌነትም የተለያዩ ከህገ መንግስቱ ጀምሮ፤ በክልሉ የሚገኙ ሐውልቶችና ሰንደቃላማው የሚያመለክተው የታሪክ ትርክት፤ የአማራን ህዝብ ስነ ልቦና የሚገልፅ አይደለም ብለዋል፡፡

ዳይሬክተሩ ክልሉ የሃውልቶች ማስተካከያ እያደረገ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ሰንደቅ አላማውም ምንም አይነት ታሪካዊ ዳራ የሌለውና፤ ሆን ተብሎ ፖለቲካዊ ጫና ለማሳደር የተቀመጠ ነው የተባለ ሲሆን፤ ፖለቲከኞችም ከህዝቡ ጋር የሚያስማማ፤ የአንድነትና የመቻቻልን የሚያሳይ፤ እንዲሁም ለመጪው ትውልድ የሚጠቅም ስራ ሰርተው ማለፍ እንዳለባቸው ም ተመልክቷል፡፡

ህብረተሰቡ በተለያዩ መድረኮች ሰንደቅ አላማው እንዲቀየር፤ ሲያቀር የቆየ በመሆኑ፤ ከህዝቡ ጋርና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን፤ ለጊዜው የክልሉን ህገ መንግስት ሳይቀየር በአዋጅ የክልሉን ሰንደቅ አላማ መለወጥ ይቻላል ተብሏል፡፡

Via waltatv

#የዛሬ_መረጃ #አዲስመረጃ #ትኩስ_መረጃ
1.3K views13:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-29 09:12:39
Philips Electric Shaver, AT620 Electric Shaver Wet. & Dry. Aqua Touch. Wet&Dry. Trimmer. Great skin protection, smooth shave.


Price 2,800

Contact : @iamsomebody1
Phone : 0942338313
1.2K viewsedited  06:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-29 09:10:57
Bluetooth Glasses
ሙዚቃ ለማዳመጥ, ስልክ ለማውራት የሚያገለግል መነፀር

Works for Android and IOS
High quality sound
Bluetooth range: 10 meters
UV protection
Talk time: 12 hours
Charging time: 2 hrs

Price 1,800

Contact : @iamsomebody1
Phone : 0942338313
1.3K viewsedited  06:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-27 19:00:24 የወጋገን ባንክ የቀድሞፕሬዘዳንት አቶ አባይ መሀሪ መታሰራቸው ተሰማ።

የወጋገን ባንክ የቀድሞ ፕሬዘዳንት እና ምክትል ፕሬዘዳንት ጨምሮ 8 የባንኩ የስራ ሃላፊዎች የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው ነበር፡፡

የቀድሞ ወጋገን ባንክ ፕሬዘዳንት ግንባታ ባልተካሄደበት ይዞታ ከ 88 ሚሊየን ብር በላይ በማበደር ተጠርጥረው ነበር።

እሳቸውን ጨምሮ ሌሎች የባንኩ የስራ ሃላፊዎች ላይ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ክስ መስርቷል።

ዛሬ ጥር 19፣2013 ዓ/ም የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ፀረ ሙስና ችሎት የተከሳሾችን ጉዳይ ለማየት የተሰየመ ሲሆን የወጋገን ባንክ ፕሬዘዳንት አቶ አባይ መሃሪም በችሎቱን ተገኝተዋል።

1ኛ ተከሳሽ አቶ አባይ መሃሪ ቋሚ አደራሻ እያለን ፌደራል ፖሊስ ሳንጠራ እንደ ማንኛውም ሰው በመገናኛ ብዙሃን ሰምተን በፍቃደኝነት መጥተናል ሲሉ በጠበቃቸው በኩል ለችሎቱ ተናግረዋል፡፡

በጡረታ ነው የምተዳደረው ያሉት አቶ አባይ መሀሪ ጡረታዬም ታግዶብኛ ሲሉ ለችሎቱ ተናግረዋል። ዋስትናም ሊጠበቅልኝ ይገባል ሲሉ ተከርክረዋል።

ፍርድ ቤቱ በዚህ ጉዳይ ላይ ብይን ለመስጠት ለጥር 25፣2013 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቷል።

የቀድሞ የወጋገን ባንክ ፕሬዘዳንት አቶ አባይ መሃሪ ግን እስከዛው ባሉበት እንዲቆዩ ሲል አዟል፡፡

via Sheger

#የዛሬ_መረጃ #አዲስመረጃ #ትኩስ_መረጃ
1.6K views16:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-27 18:28:09 የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የአገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጄንሲ ገለጸ፡፡

ከትግራይና ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የ12ኛ ክፍል የማጠቃለያ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን ኤጀንሲው ገልጿል፡፡

ፈተናው በበይነ መረብ (በኦንላይን) እንደሚሰጥ የአገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጄንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ዲላሞ ኦቶሬ ገልጸዋል፡፡

ለፈተናው የሚያስፈልጉ የግብዓትና የስልጠና ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን ዳይሬክተሩ መግለፃቸውን አሃዱ ኤፍ ኤም 94.3 ሬድዮ ጣቢያ ዘግቧል።

#የዛሬ_መረጃ #አዲስመረጃ #ትኩስ_መረጃ
1.3K viewsedited  15:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-27 10:41:15 ጠ/ሚ ዐብይ በይፋ ለመጨረሻ ጊዜ የታዩት መቼ ነው

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ለሳምንታት በይፋ አለመታየታቸው በበርካቶች ዘንድ አነጋጋሪነቱን እየጨመረ የመጣ ክስተት ሆኖ ቀጥሏል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ለመጨረሻ ጊዜ ለሕዝብ የታዩት መቼ ነው የሚለው በራሱ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ሰዎችን እያነጋገሩ ካሉ ጉዳዮች አንዱ ነው።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለመጨረሻ ጊዜ ለሕዝብ የታዩት እና ንግግር ያደረጉት ወይም ደግሞ ንግግር ሲያደርጉ የታዩት ማክሰኞ ታሕሳስ 13፣ 2013 ዓ.ም በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ከነዋሪዎች ጋር በተወያዩበት ጊዜ ነበር።

በተመሳሳይ ቀን በጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ የተካሄደውን የሚኒስትሮች ስብሰባ መምራታቸውንም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እና በትዊትር ገጽ ላይ ሰፍሮ ይታያል።

ነገር ግን ጥር 4 2013 ዓ.ም የመንግሥት መገናኛ ብዙኀን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ደቡብ ክለል ተጉዘው የኮይሻን ፕሮጀክት ጎብኝተዋል የሚል በምስል የተደገፈ ዜና አቅርበዋል።

በዚህ ጊዜ የጠቅላይ ሚኒስትሩ በአደባባይ አለመታየት መነጋገሪያ መሆኑን ጨምሮ ስለነበር፣ መንግሥትን የሚደግፉ አክቲቪስቶች ይህንን እንደማስረጃ በመጥቀስ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቢሯቸው ስራ ላይ መሆናቸውን ጠቅሰው ጽፈዋል።

ይኹን እንጂ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተንቀሳቃሽ ምስል በመገናኛ ብዙኀን ላይ ቀርበው የታዩት በመተከል ዞን ከነዋሪዎች ጋር ሲወያዩ ቢሆንም በማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻቸው ማለትም፤ በትዊትር እና ፌስቡክ፣ በተለያዩ ጊዜ የተለያዩ መልዕክቶችን ሲያስተላልፉ ቆይተዋል።
1.5K views07:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-01-27 10:40:54 ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ ሀሰተኛ ደረሰኝ ተገኘ!

የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ባደረገው የኦዲት ምርመራ ግምታቸው ከ ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ ሀሰተኛ ደረሰኞች ማግኘቱን ለአዲስ ዘይቤ ገልጿል፡፡“የተጭበረበሩ ደረሰኞችን በማዘጋጀት፣የታክስ እዳውን ለመቀነስ ወይም ተመላሽ ለመጠየቅ ሆን ተብሎ እንደተደረገ በኦዲት ስራ ተጋልጧል።

እንዲህ አይነት ህገወጥ ተግባር ደግሞ የ100 ሺህ ብር የገንዘብ እና ከሰባት እስከ አስር አመት የሚደርስ ፅኑ እስራት ቅጣት እንደሚያደርሰ ህጉ ላይ በግልፅ ተቀምጧል።” በማለት የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ ተናግሯል።በመጨረሻም አሁን ላይ መስሪያቤቱ የህግ ማስከበር ስራን በስፋት አጠንክሮ እየሰራ እንደሚገኝ ዋና ዳይሬክተሩ ጠቅሶ የኦዲት ስራን የሚሰሩ ባለሞያዎች ትልቅ ኃላፊነት አለባቸው ብሏል፡፡
1.4K views07:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ