የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች:
1.91K
የሰርጥ መግለጫ
Our Online Store in Addis Ababa Offers a Great Variety of Products. If You're Looking for Quality Grocery, Apparel and Other Products, You Should Visit Us!
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2
2022-02-12 14:10:38
JAGUAR
CLASSIC BLACK MEN'S PERFUME
Directly imported from Europe
Contact
@iamsomebody1
0942338313
1.8K viewsedited 11:10
2022-02-12 13:55:14
DAVIDOFF
COOL WATER MEN'S PERFUMEDirectly imported from Europe
Contact
@iamsomebody1
0942338313
1.8K views10:55
2022-02-09 20:57:10
New Job offer
We are looking for a Tutor for Grade one
Location: riche
Gender: Female
Price : negotiable
Requirements:
ability to handle kids with special need, creativity
Prior experience: 2 year in day care job
Contact us :
@Jehovaagape/ 0978601254
https://t.me/TutorMeet1
613 views17:57
2022-02-07 22:22:55
women's watch Directly imported from EUROPE
@iamsomebody1
0942338313
871 views19:22
2022-02-07 22:19:34
Women's wear
@iamsomebody1
0942338313
786 views19:19
2022-02-07 22:17:51
women pants TUR
@iamsomebody1
0942338313
771 views19:17
2021-02-02 11:26:46
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድን የሚደገፍ እና ኦነግ ሽኔን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በቡራዩ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
የቡራዩ ከተማ እና አካባቢዎች የሚኖሩ ነዋሪዎች በከተማዋ ጉጄ ሜዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድን የሚደገፉ እና ኦነግ ሽኔን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እያ እያደረጉ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
“ኦሮሙማ አቃፊነት ነው፤ ከዐቢይ ጋር መቆም ክብርን መጎናፀፍ ነው፤ ጽንፈኝነት የሰላም እና የአብሮነት ጸር ነው፤ በጁንታው መቃብር ላይ የብልጽግና ሰላምና አብሮነት ይለመልማል፤ አብቹን እንሰማዋለን፤ ተልዕኮዎቹን ሁሉ እንፈጽማለን” የሚሉ መፈክሮች በሰልፉ ለይ እየተስተጋቡ ነው፡፡
ሰልፉ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ መሆኑም ይታወቃል፡፡
41 views08:26
2021-02-02 09:08:37
#በአሰላ ከተማ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ እየተከናወነ ይገኛል!!
"ዶክተር አብይን ለመደገፍ የምንሳሳለት ነፍስም ሆነ ሀብት የለም!" የሚል መፈክር በሰልፉ ላይ ታይቷል።
አሰላ
332 views06:08
2021-02-01 18:53:15
ነገ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ሰላማዊ ሰልፍ ይካሄዳሉ
በነገው እለት በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች የዶክተር ዐቢይ መንግስትን የሚደግፍ እና ኦነግ ሼነን የሚቃወሙ ሰልፎች እንደሚካሄዱ ተገለጸ፡፡ ሰልፉ አሁን በመንግስት እየተካሄዱ የሚገኙ የልማት ስራዎችን እና አጠቃላይ የለውጥ እርምጃዎችን የሚደግፉ የድጋፍ እንዲሁም ፀረ ሰላም ቡድኖችን የሚያወግዝ የተቃውሞ ሰልፍ እንደሆነ ታውቋል፡፡
ሰልፉ ከሚካሄድባቸው አካባቢዎች የአሰላ ከተማ አንዱ ሲሆን፣ በሰልፉ ላይ በዞኑ ከሚገኙ 28 ወረዳዎች የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ ይሆናል ተብሎም ይጠበቃል። የድጋፍ ሰልፉ ከህዝብ የመጣ ጥያቄ እንደሆነ የተነገረለት ሲሆን፣ ከ100 ሺህ በላይ የሚሆን ተሳታፊ ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ የአሰላ ከተማ አስተዳደር መረጃ ያመለክታል።
814 views15:53
2021-01-30 23:48:26
Direct imported from USA Victoria's secret lotion
600br
Contact us via :
0937656015
telegram @yisacc
1.4K views20:48