Get Mystery Box with random crypto!

ብሒላተ አበው ወእመት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ

የቴሌግራም ቻናል አርማ behlateabew — ብሒላተ አበው ወእመት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
የቴሌግራም ቻናል አርማ behlateabew — ብሒላተ አበው ወእመት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
የሰርጥ አድራሻ: @behlateabew
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 13.08K
የሰርጥ መግለጫ

የቀድሞ አበው እና እመት የተናገሯቸው መንፈሳዊ ጥበብ
"የእግዚአብሔር ልጅ ሰው የሆነው እኛ አማልክት ዘበጸጋ እንሆን ዘንድ ነው።"
ቅዱስ አትናቴዎስ
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 @behlateabew 👈
👉 @behlateabew 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
https://t.me/joinchat/AAAAAESAiVPCib48ZxL1Pw

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2023-03-17 22:51:27 "ሰዎች የፈጸሙብንን ክፉ ነገር የምናስብ ከሆነ እግዚአብሔርን ለማሰብ የምንችልበትን ኃይል እናጣለን"
አባ መቃርዮስ
843 views19:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-17 13:52:32 "እግዚአብሔር ለኃጢአተኛ ያለው ፍቅር ጻድቅ ሰው ለእግዚአብሔር ካለው ፍቅር ይበልጣል።"

አባ አርሴኒ
1.0K views10:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-17 11:11:34
191 views08:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-17 06:42:04 "አብ እቅዱንና ትዕዛዙን ሰጠን፤ወልድም ሕጉን በመፈጸም ፈጠረን፤መንፈስ ቅዱስ አዲስ አደረገን አሳደገን።የሰው ልጅ በዚህም በየደረጃው ወደ አንድ ቅድስና ያድጋል።"
ቅዱስ ሄሬኔዎስ
401 views03:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-16 12:23:56 ከዚህ ዘመን ትውልድ ለ ቅድስት ቤተክርስቲያን የሚበረከት የ ወርቅ ወንጌል::

ከወርቅ ይልቅ እጅግ የከበረውን የ አራቱ ወንጌላውያን የ ብራና መፃፍ ወይም የወርቅ ወንጌል በጋራ ሆነን ለእናት ቤተክርስቲያን የ ዘመናችን የታሪክ ውለታ ስጦታ ልናበረክት ተነስተናል :: የወርቅ ወንጌል ማለት በቤተክርስቲያን ታሪክ ከጥንት ዘመን አንስቶ  የአድባራትና ገዳማት ርስት ፣ሀብትና ስጦታ በርስትነት የሚሰፍርበት ፣ በእረኝነት ያገለገሉ  አበው ዜና መዋዕላቸው የሚነገርበት እና መሰል የዘመኑ ታሪካዊ ኩነቶች ከወንጌሉ ተከትሎ የሚዘግብ ፣ በቅርስነትም የሚቀመጥ ልዩ  ወንጌል ነው ፤
በ ልዪ ክብረ በዓላት ላይ የሚነበብ ወንጌል ነው ::
ዛሬ በእኛ ዘመን ለ ታሪክ ከምናሻግራቸው እውነቶች መሀል 
፦ የፓትሪያርካችን  10ኛ አመት ዜና መዋል
፦ የቅዱስ ሜሮን መፍላት 
፦ ጾመ ነነዌ በስብኣ ኢትዮጵያ  ውስጥ ማለፍ ለመጪው ትውልድ የሚያኖር ወንጌሉ ዘወርቅ  በሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ስራ ድርጅት ተሰናድቶ ከትውልዱ ለቤተክርስቲያን ሊበረከት እየጠበቆት ነው ::
በዚህ ቅርስ ላይ የእርሶን እና የቤተሰቦዎን ስም እና ክርስትና ስም በማስቀመጥ የ ታሪክ አካል ይሁኑ ::

በመጀመሪያ ደረጃ 100,000 ብር የሚሰጡ 3 ሰዎች ብቻ እያንዳንዳቸው የራሳቸውን እና የቤተሰባቸውን አስር አስር ስም እና ስመ ክርስትና በፊት ገፅ ላይ ያስመዝግባሉ።

በሁለተኛ 50,000 ብር የሚሰጡ 7 ሰዎች ብቻ እያንዳንዳቸው ሰባት ሰባት ስም እና ስመ ክርስትና በቀጣዩ ገፅ ያስመዘግባሉ።

በሦስተኛ 25,000 ብር የሚሰጡ 12 ሰዎች ብቻ እያንዳንዳቸው አምስት አምስት ስም እና ስመ ክርስትና በቀጣዩ ገፅ ያስመዘግባሉ።

ዐራተኛ ደረጃ 10,000 ብር የሚሰጡ 24 ሰዎች ብቻ እያንዳንዳቸው ሦስት ሦስት ስም እና ስመ ክርስትና በቀጣዩ ገፅ ያስመዘግባሉ።

ይህ ለሚከብዳቸው ማንኛውም ሰው በጀርባ ያሉት ውስን ገፆች እስኪያልቁ ድረስ በ5,000 ብር የሁለት ሰው ወይም በ2,500 ብር የአንድ ሰውን ስምና ስመ ክርስትና አስመዝግቦ በጋራ ለአባቶች በማስረከብ ይህም ትውልድ የራሱን ታሪክ ማስቀመጥ ፦ ማስቀጠል እንዲችል ተጋብዘዋል ።

Bank of Abyssinian 131-44-09-44
THITNA AND OR YONAS "YE WORQWONGEL"

Commercial Bank of Ethiopia

1000532760457
Yonas mequanent and or Tinsae behailu

ክፍያውን በአቢሲንያ ባንክ ከፈፀሙ በኋላ የዝውውር ቁጥር (Transaction number) ፣ የዓለም ስም ፣ የክርስትና ስም እና የገንዘብ መጠን በ +251 99 200 9709
+251 94 753 2303
+251 97 949 1106
Telegram እና Whatsapp እንዲልኩልን እናሳስባለን:: ለተጨማሪ መረጃ ይደውሉልን።


+251 99 200 9709
+251 94 753 2303
+251 97 949 1106
235 views09:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-16 12:23:56
219 views09:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-12 19:53:11 https://www.youtube.com/live/Cgc_h5cshlQ?feature=share
346 views16:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-12 05:54:49
“እራሷን ባሪያ ብላ በትህትና ዝቅ ስላደረገች እንጂ ባሪያ ውስጥ ያደረ እንዳይመስልህ በእጅ ባልተሰራች እና በተቀደሰችው ድንኳን አደረ ይህችም ድንኳን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት።”

ቅዱስ ዲዮናስዮስ ዘአርዮስፋጎስ
485 views02:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-11 17:23:15
725 views14:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-10 19:40:08
ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ

መጽሐፍ ቅዱስ ከጽንሰቱ አገልግሎቱን ሞቱን መዝግቦታል። ቅዱስ ዮሐንስ ምንም ዓይነት ተአምር አላደረገም። አንዲት እንኳ ተአምር አላደረገም። ይኽ የሚያሳየን ተአምር የነቢያቱም የሐዋርያቱም ዋና ጥሪ አልነበረም።

“ብዙ ሰዎችም ወደ እርሱ መጥተው፦ ዮሐንስ አንድ ምልክት ስንኳ አላደረገም፥ ነገር ግን ዮሐንስ ስለዚህ ሰው የተናገረው ሁሉ እውነት ነበረ አሉ።” ዮሐንስ 10፥41

ብዙ ሰው ይከተለው ነበር። ነገር ግን አንዲት ምልክት አላደረገም።

ከሁሉም ታላቅ ነቢይ ያደረገው ምንድነው? እንዴትስ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል የተለየ ተባለ? አንድ ተአምር ሳያደርግ።

የእርሱ ዋና ሥራ የሰውን ሕይወት መቀየር ነበር። ብዙ የሰው ልብ ቀይሯል። እግዚአብሔርም ማለት ይኽው ነው። ልብን መቀየር። ከተአምር መከተል ወርደህ ራስህን ቀይር። ተአምር የእግዚአብሔርን ሥራ መገለጫ እንጂ ሌላ አይደሉም። እርሱም ለማያምኑ ነው።
በጌታ ተአምር የተደረገላቸው ሲደረግ ያዩ ሁሉ ይሰቀል ይሰቀል ብለው የጮኹበት እነርሱ ናቸው።

መ/ር ንዋይ ካሳሁን
942 views16:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ