Get Mystery Box with random crypto!

ATC UEE PREPARATION

የቴሌግራም ቻናል አርማ atc_uee — ATC UEE PREPARATION A
የቴሌግራም ቻናል አርማ atc_uee — ATC UEE PREPARATION
የሰርጥ አድራሻ: @atc_uee
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 11.25K

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

3

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2023-03-15 21:57:38 ፨G-12Physics ቀጣይ የቱን #Topic ልስራላቹህ?
373 views18:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-15 21:53:49
#Remedial ለሆናቹህ ተማሪዎች




435 views18:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-15 20:42:04
Uploading...

Grade 12 Physics

UNIT 7: Electromagnetic induction and a.c. circuits

7.3 Alternating current (a.c.)
928 views17:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-15 19:46:25
የወንዶች ዶርም
1.5K views16:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-15 19:46:09
የሴቶች ዶርም
1.5K views16:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-15 15:01:56
#ጥሪ

መጀመሪያ መቅደላ አምባ ተመድበው ወደ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ጥሪ ተደርጓል።

በ2015 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሬግራም ለመከታተል ትምህርት ሚኒስቴር መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ቀድሞ መድቧቸው የነበሩና ወደ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ባድጋሜ የተመደቡ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ መጋቢት 07 እና 08 /2015 ዓ/ም መሆኑን የወልድያ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል።


፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
1.3K views12:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-15 14:50:16
#ማስታወቂያ

በአቅም ማሻሻያ (Remedial )ፕሮግራም መቅደላአምባ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች ብቻ

በ 2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል መቅደላአምባ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የተደረገ ማስተካከያ ስላለ ምደባችሁን እንደገና ገብታችሁ እንድታዩ እናሳስባለን፡፡

የትምህርት ሚኒስቴር!

፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
1.6K views11:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-15 12:54:41
ዩትዩብ ላይ ቀጣይ የምሰራላቹህ Part

Subscribe
https://youtube.com/@atc_tube
1.5K views09:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-15 11:53:03
በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ወስዳችሁ፣ በአቅም ማሻሻያ (remedial) ፕሮግራም ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎች ወደ ዲላ ዩኒቨርሲቲ የምትገቡበት ቀን ከመጋቢት 14-15/2015 ዓ.ም መሆኑን እንገልፃለን።

ስለሆነም በተጠቀሰው ጊዜ በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የተመደባችሁ #ሐሴዴላ ግቢ እና በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ የተመደባችሁ ደግሞ #ኦዳያአ ግቢ ሬጂስትራር ጽ/ቤት በአካል ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ትምህርት የሚጀመረው መጋቢት 18 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን።

የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራርና አሉምናይ ዳይሬክቶሬት ፅ/ቤት


፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
1.3K views08:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-15 07:16:58
ፈቃድ ያላቸው የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መረጃዎችን ለጠየቃችሁን ተማሪዎች ይጫኑት

በመረጃው እንደተመለከተው አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ቀለማት የእያንዳንዱን የትምህርት መስክ የፈቃድ እና የፈቃድ እድሳት የጊዜ ሰሌዳ ማለፉን እና አለማለፉን ፤ እንዲሁም በመጨረሻም በዲግሪ ደረጃ ተማሪ መቀበል ያቋረጡ ተቋማትን የሚያመላክት ነው።

ትክክለኛ መረጃዎችን በመከታተል እራስዎንና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችን ካላስፈላጊ ወጭዎች ይከላከላሉ ።

List of Higher Education Institutions with their License Click


፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
14.1K views04:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ