የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ስፖርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
13.60K
የሰርጥ መግለጫ
የሚዲያ ሽፋን የተነፈገውን የኢትዮጵያ ስፖርት ለማሳደግ ከሰፈር እስከ ጠፈር በትኩረት እንዘግባለን !!
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 19
2022-09-18 21:53:37
የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ !
የሙሉ ሰዓት ዉጤት
አል ሂላል 1 - 0 ቅ/ጊዮርጊስ
ውጤቱን ተከትሎ ከሜዳ ውጭ ባገባ በሚለው ህግ አልሂላል ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል።
@Amharasport
4.0K views18:53
2022-09-11 17:53:12
ፈረሰኞቹ ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል !
ሀገራችንን በመወከል ለአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ ለመሳተፈ በሚደረገው የቅድመ ማጣርያ ላይ ተሳታፊ የሆኑት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ተጋጣሚያቸው አል ሂላልን 2ለ1 ረተዋል።
√ ቸርነት ጉግሳ የፈረሰኞቹን ሁለቱንም የማሸነፊያ ግቦች ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
√ የሁለቱ ቡድኖች የመልስ ጨዋታ ከቀናት ቆይታ በኋላ መስከረም 8/2015 ዓ.ም በሱዳን የሚደረግ ይሆናል።
√ በደርሶ መልስ ውጤት አሸናፊ የሚሆነው ቡድን ከዛላን እና ያንጋ አፍሪካ አሸናፊ ጋር በቀጣይ ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል።
ቲክቫህ
@AmharaSport
588 views14:53
2022-09-09 18:07:47
አፄዎቹ ድል ቀንቷቸዋል!
በካፍ ኮንፌዴሬሽን የቅደመ ማጣርያ ጨዋታ የቡሩንዲውን ቡማሙራ እግር ኳስ ክለብ የገጠመው ፋሲል ከነማ 3ለ0 በሆነ ውጤት አሽንፈዋል።
√ አለምብርሀን ይግዛው ፣ ታፈሰ ሰለሞን እና ፍቃዱ ዓለም የአፄዎቹን የማሸነፊያ ግቦች ከመረብ አሳርፈዋል።
√ አፄዎቹ በደርሶ መልስ ጨዋታ ድል የሚቀናቸው ከሆነ በቀጣይ የቱኒያውን ሴፋክሲየንን የሚገጥሙ ይሆናል።
@Amharasport
3.1K views15:07
2022-09-09 17:42:31
ጎልልልል ፋሲል ከነማ
የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ
85'
ፋሲል ከነማ 3-0 ቡማሙሩ
አለምብርሀን
ፍቃዱ አለሙ
ታፈሰ ሰለሞን
https://t.me/+Tzw0up1zbYUolfG8
@AmharaSport
3.2K views14:42
2022-09-09 17:29:01
የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ
70'
ፋሲል ከነማ 2-0 ቡማሙሩ
አለምብርሀን
ፍቃዱ አለሙ
https://t.me/+Tzw0up1zbYUolfG8
@AmharaSport
2.9K views14:29
2022-09-09 16:55:41
የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ
እረፍት
ፋሲል ከነማ 1-0 ቡማሙሩ
አለምብርሀን
https://t.me/+Tzw0up1zbYUolfG8
@AmharaSport
2.9K viewsedited 13:55
2022-09-09 16:11:23
የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ
10' ፋሲል ከነማ 0-0 ቡማሙሩ
https://t.me/+Tzw0up1zbYUolfG8
@AmharaSport
2.9K views13:11
2022-09-09 16:02:52
የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ
ጨዋታው ተጀመረ
ፋሲል ከነማ 0-0 ቡማሙሩ
https://t.me/+Tzw0up1zbYUolfG8
@AmharaSport
2.9K viewsedited 13:02
2022-09-09 14:30:05
የአፄዎቹ አሰላለፍ !
መልካም ዕድል
@Amharasport
3.4K viewsedited 11:30
2022-09-09 11:09:59
አፄዎቹ ተጠባቂ ጨዋታቸውን ዛሬ ያደርጋሉ!
የካፍ የክለቦች ውድድር የቅድመ ማጣርያ መርሐ ግብሮች ከዛሬ ጀምሮ መካሄዳቸውን ይጀምራሉ።
በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሳታፊ የሆነው ፋሲል ከነማ በዛሬው ዕለት ከቀኑ 10:00 የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ከቡማሙሩ ጋር በባህርዳር አለም አቀፍ ስታዲየም ያካሂዳሉ።
ተጠባባቂዉ የአፄዎቹ ጨዋታም በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን እንደሚሰጠዉ ተገልጿል።
@Amharasport
3.6K viewsedited 08:09