የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ስፖርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
16.27K
የሰርጥ መግለጫ
የሚዲያ ሽፋን የተነፈገውን የኢትዮጵያ ስፖርት ለማሳደግ ከሰፈር እስከ ጠፈር በትኩረት እንዘግባለን !!
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2023-04-22 07:26:46
በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን
372 views04:26
2022-12-25 20:56:31
የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ
- የሙሉ ሰዓት ዉጤት
አዳማ ከተማ 0 - 3 ኢትዮጵያ ቡና
01' ብሩክ በየነ
36' መሐመድኑር ናስር
75' መሐመድኑር ናስር
@AmharaSport
1.4K views17:56
2022-12-25 19:04:41
የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ
- የሙሉ ሰዓት ዉጤት
ሀዲያ ሆሳዕና 0 - 0 ፋሲል ከነማ
@AmharaSport
2.0K views16:04
2022-12-25 16:02:12
ፋሲል ከነማ ከአሰልጣኙ ጋር በስምምነት ሊለያይ ነዉ !!
ዘንድሮ በሊጉ ደካማ የሚባል ጉዞን እያደረገ የሚገኘዉ ፋሲል ከነማ በ12 የሊጉ ጨዋታዎች 16 ነጥቦችን በመያዝ 8ተኛ ደረጃ መቀመጥ ችሏል።
ከደቂቃዎች በኋላ የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐግብር ከሀዲያ ጋር በሚያደርገዉ ጨዋታም አሠልጣኙ ኃይሉ ነጋሽ እንደማይመሩት ሲታወቅ ፤ አሠልጣኙ ትላንት ወደ ጎንደር አምርተዉ የነበረ ሲሆን በስምምነት ከክለቡ ጋር ለመለያየት መስማማታቸዉ ተገልጿል። (ሶከር ኢትዮጵያ)
@amharasport
2.7K views13:02
2022-12-25 14:56:41
ፋሲል ከነማን የሚገጥመው የሀዲያ ሆሳዕና አሰላለፍ
@amharasport
2.7K views11:56
2022-12-25 14:56:08
ሀዲያ ሆሳዕናን የሚገጥመዉ የፋሲል ከነማ አሰላለፍ
@amharasport
2.7K views11:56
2022-12-25 13:58:13
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታዎች
በድሬደዋ አለም አቀፍ ስታዲየም
እሁድ ታህሳስ 16 2015
10:00 ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ
01:00 አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
@amharasport
2.7K views10:58
2022-12-22 22:03:16
የ13ተኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዉጤቶች
@amharasport
750 views19:03
2022-12-17 10:59:38
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 10ኛ ሳምንትና የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ!
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 12ኛ ሳምንት በተደረጉ ሰባት ጨዋታዎች ሁለት ጨዋታዎች በመሸናነፍ አምስት ጨዋታ በአቻ ሲጠናቀቁ 8 ጎሎች በ14 ተጫዋች ተቆጥረዋል። የጎሎቹ አገባብ አንድ በፍፁም ቅጣት ምት ቀሪዎቹ በጨዋታ የተቆጠሩ ናቸው። በሳምንቱ 25 ተጫዋቾችና የቡድን አመራሮች በቢጫ ካርድ ሲገሰፁ አንድ ተጫዋች በቀጥታ ቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቷል።
የኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ አርብ ታህሳስ 7 2015 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
በተጫዋቾች ምንይሉ ወንድሙ(መቻል) በ12ኛ ሳምንት ጨዋታ ከጨዋታ በኋላ ዳኛን አፀያፊ ስድብ በመሳድብ በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት የቀርበበት ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል ተወስኗል።
ባህርዳር ከተማ ክለቡ ከሲዳማ ቡና ጋር ባደረገው ጨዋታ የባህርዳር ከተማ ቡድን አምስት በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል ተወስኗል፡፡
በክለቦች ባህር ዳር ከተማ ከሲዳማ ቡና ጋር በነበረው የ 12ኛ ሳምንት ጨዋታ የባህር ዳር ከተማ ደጋፊዎች የዕለቱን ዋና ዳኛ አፀያፊ ስደብ ስለመሳደባቸው ሪፖርት በመቅረቡ ደጋፊዎቹ በዕለቱና ከዚህ በፊት ተሳድበው በተቀጡት ቅጣት ሊታረሙ ባለመቻላቸው ክለቡ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 75, 000 ብር እንዲከፍል ተወስኗል።
@amharasport
1.4K views07:59
2022-12-16 10:07:56
የ13ተኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ መርሃ-ግብር
@amharasport
804 views07:07