የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
174.28K
የሰርጥ መግለጫ
በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7
Facebook.com/natnaelmekonnen.et
Instagram.com/natnaelmekonnen21
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
2
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 12
2024-04-04 10:13:44
በመዲናዋ በመፍረስ ላይ ያሉ ቤቶች "በቅርስነት ለመመዝገብ የሚያስችል መስፈርት ያላሟሉ" ናቸው - የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን
የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው #ከአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ጋር ተያይዞ የሚነሱ ጉዳዮችን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ በመዲናዋ በኮሪደር ልማት ስራ ምክንያት የሚፈርሱ ቤቶች "በቅርስነት ለመመዝገብ የሚያስችል መስፈርት የሚያሟሉ ባለመሆናቸው" ነው ብለዋል።
ከዚህ ቀደም በመዲናዋ የቅርስ መስፈርቶችን ያላሟሉ ሁሉ የተመዘገቡ መኖራቸውን አስታውሰው፤ በተዘጋጀው መስፈርት መሰረት በአዲስ መልክ የቅርስ ምዝገባ እየተካሄደ መሆኑን ተናግረዋል።
በዚሁ መሰረት ከዚህ በፊት የተመዘገቡ በቅርስነት የሚቀጥሉ ሲኖሩ በመመሪያው መሰረት መስፈርቱን የማያሟሉ ደግሞ የማይቀጥሉ መሆናቸውን ገልፀዋል። ከቀናት በፊት ባለስልጣኑ በአዲስ አበባ የመልሶ ግንባታና ኮሪደር ልማት የቅርስ መስፈርት የማያሟሉ ቤቶችንና አካባቢዎችን በመልሶ ማልማት የቀደመ ስያሜና አገልግሎታቸው እንዲቀጥል እንደሚደረግ ማስታወቁን ፕሬስ ድርጅት መዘገቡ ይታወሳል።
ቤቶቹን በቅርስነት ለመመዝገብ ያላቸው ታሪክ፣ አሁን ያሉበት ውጫዊ እና ውስጣዊ ገፅታ፣ እድሜያቸው፣ አርክቴክቸርን ጨምሮ በርካታ መስፈርቶች መቀመጣቸውን ገልጸዋል። በተቀመጡት መመዘኛዎች መሰረት ከ50 በመቶ በላይ ውጤት ያመጣ በቅርስነት እንደሚመዘገብ እና በአንጻሩ ከ50 በታች የሆነ ቤት ቅርስ ተብሎ ሊመዘገብ እንደማይችል ጠቁመዋል። ለየሀገር ከፍተኛ ትርጉም ያላቸውን ቅርሶችን መጠበቅና መንከባከብ ላይ በትኩረት ይሰራል ብለዋል። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን የባለሙያዎች ቡድን በማዋቀር በኮሪደር ልማቱ የሚፈርሱ ቤቶች ላይ የክትትልና የቁጥጥር ስራ እየሰራ ይገኛል ማለታቸውን ተገልጿል።
22.5K views07:13
2024-04-04 10:13:13
#4ኪሎ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገንዘብ አልመልስ ያሉትን ደንበኞቹን ምስል በየቅርንጫፍ በዚህ መልኩ መለጠፍ ጀምሯል።
20.0K views07:13
2024-04-04 10:12:07
ኤልናፍ ትሬዲንግ ኋ.የተ.የግ.ማህበር ELNAF TRADING PLCየቱርክ ብሎኬት ማምረቻ ድርጅታችን በኢትዮጵያ ተመዝግቦ የሚገኝና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማራ ሲሆን በአሁን ስዓትም በለገጣፎ አካባቢ በ15,000 ካ.ሜ ላይ በቀን ከ40,000 በላይ ብሎኬቶችን ማምረት የሚያስችል የቱርክ ማሽኖችን ተክሎ ወደስራ የገባ ሲሆን በዚህም ለ150 ሰዎች የስራ ዕድል የፈጠረ ና በኮንስትራክሽን ዘርፉም የራሱን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል።
ለየት የሚያደርገን
⨳ በቱርክ ማሽኖች ማምረታችን
⨳ የራሳችንን የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተን መጠቀማችን
⨳ በሰዓቱ ምርት ማቅረባችን
⨳ ያሉበት ድረስ በራሳችን ተሽከርካሪዎች ማድረሳችን
⨳ በሚፈልጉት size እናመርታለን
ባለ 10 cm
ባለ 15 cm
ባለ 20 cm
ባለ 24 cm (ሪብድ)
ይምጡ ይጎብኙን በምርታችንና ዘመናዊነትን በተከተለ አሰራራችን ይረካሉ።
ቤትና ህንፃዎችዎን በኤልናፍ ብሎኬት ይገንቡ ያትርፉ
አድራሻችን ቁ.1 ለገጣፎ አባ ኪሮስ ቤ/ያን እንዳለፉ
+251993999999
https://maps.app.goo.gl/kQ884KEndxzVxezaA
ቁ.2 ጀሞ 3 ሰይድ ያሲን አደባባይ አከባቢ
+251985888899
https://maps.app.goo.gl/djEzNajMtsvVA9JY9
18.4K views07:12
2024-04-04 10:11:57
የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል
በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል
የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል
የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው
ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው
ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ
ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም
40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ
አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ
ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
20.6K views07:11
2024-04-03 22:28:46
https://vm.tiktok.com/ZGem8P4Cr/
25.6K views19:28
2024-04-03 13:20:31
በመሬት አገልግሎት ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ ተነሳ!
ላለፉት ሦስት ወራት እግድ ተጥሎበት የነበረው የመሬት አገልግሎት ካለፈው ሰኞ መጋቢት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ መነሳቱ ተገለጸ።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በተጠናው የመዋቅር ጥናት መሠረት የሰራተኞች ድልድል ተካሂዶ ምደባ እስከሚካሄድ ድረስ ከጥር 21 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት ሦስት ወራት ታግዶ የቆየው የመሬት አገልግሎት፣ የዜጎችን መብት የጣሰ እንደነበር በመናገር ተገልጋዮች ሲያማርሩ ቆይተዋል።
አስተዳደሩ እንደገለጸው አጠቃላይ የሰራተኛ ድልድሉ በመጠናቀቁ ከቀን ከመጋቢት 23 ቀን2016 ዓ.ም ጀምሮ የመሬት አገልግሎት የተጀመረ መሆኑን አስታውቋል።
32.4K views10:20
2024-04-03 13:18:29
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጂንካ ኤርፖርት ያስገነባውን ዘመናዊ የመንገደኞች ማስተናገጃ እያስመረቀ ነው
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጂንካ ኤርፖርት ያስገነባውን ዘመናዊ የመንገደኞች ማስተናገጃ/ተርሚናል/ እያስመረቀ ይገኛል።
በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጌታቸው መንግስቴ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ አለማየሁ ባውዲና የአሪ ዞን ዋና አስተዳደር አቶ አብርሃም አታን ጨምሮ ሌሎችም የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
እንዲሁም የአሪ ዞን የአገር ሽማግሌዎች፣ የማህበረሰብ ተወካዮች እና የሀይማኖት አባቶችም በስነ-ስርዓቱ ላይ ታድመዋል።
29.1K views10:18
2024-04-03 13:18:02
የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ
በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል
በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል
የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል
የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው
ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው
ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ
ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም
40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ
አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ
ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
24.9K views10:18
2024-04-03 13:17:52
ኤልናፍ ትሬዲንግ ኋ.የተ.የግ.ማህበር ELNAF TRADING PLCየቱርክ ብሎኬት ማምረቻ ድርጅታችን በኢትዮጵያ ተመዝግቦ የሚገኝና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማራ ሲሆን በአሁን ስዓትም በለገጣፎ አካባቢ በ15,000 ካ.ሜ ላይ በቀን ከ40,000 በላይ ብሎኬቶችን ማምረት የሚያስችል የቱርክ ማሽኖችን ተክሎ ወደስራ የገባ ሲሆን በዚህም ለ150 ሰዎች የስራ ዕድል የፈጠረ ና በኮንስትራክሽን ዘርፉም የራሱን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል።
ለየት የሚያደርገን
⨳ በቱርክ ማሽኖች ማምረታችን
⨳ የራሳችንን የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተን መጠቀማችን
⨳ በሰዓቱ ምርት ማቅረባችን
⨳ ያሉበት ድረስ በራሳችን ተሽከርካሪዎች ማድረሳችን
⨳ በሚፈልጉት size እናመርታለን
ባለ 10 cm
ባለ 15 cm
ባለ 20 cm
ባለ 24 cm (ሪብድ)
ይምጡ ይጎብኙን በምርታችንና ዘመናዊነትን በተከተለ አሰራራችን ይረካሉ።
ቤትና ህንፃዎችዎን በኤልናፍ ብሎኬት ይገንቡ ያትርፉ
አድራሻችን ቁ.1 ለገጣፎ አባ ኪሮስ ቤ/ያን እንዳለፉ
+251993999999
https://maps.app.goo.gl/kQ884KEndxzVxezaA
ቁ.2 ጀሞ 3 ሰይድ ያሲን አደባባይ አከባቢ
+251985888899
https://maps.app.goo.gl/djEzNajMtsvVA9JY9
23.3K views10:17
2024-04-03 10:34:50
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ60 ሺህ መኖርያ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክትን የመሰረተ ድንጋይ አስቀመጡ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ60 ሺህ መኖርያ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክትን የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል።
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የሚገነባው እና "ኦቪድ ገላን ጉራ ከተማ" የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው ፕሮጀክቱ፤ ኦቪድ ግሩፕ በተሰኘ የግል ድርጅት የሚገነባ ነው።
ከንቲባ አዳነች የከተማዋን ነዋሪዎች የቤት ጥያቄ ለመቅረፍ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፤ ለዚህም በጋራ መስራት እንደሚያስፈልግ ነው የተናገሩት።
"ባለፉት ዓመታት ቃላችንን በተግባር ማሳየት ችለናል" ያሉት ከንቲባዋ "ዛሬም የገባነውን ቃል በተግባር አሳይተን እናረጋግጣለን" ሲሉ ገልጸዋል።
በ565 ሄክታር ላይ የሚያርፈው የመኖርያ ቤት ግንባታው፤ ከ 300 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል ያሉት ደግሞ የኦቪድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዮናስ ታደሰ ናቸው።
ፕሮጀክቱ የመኖርያ ቤት ልማት ብቻ ሳይሆን አዲስ ከተማ የመገንባት ሂደት ጭምር በመሆኑ በትኩረት እንደሚሰራም አረጋግጠዋል።
26.5K views07:34