Get Mystery Box with random crypto!

Free Education Ethiopia ✔️︎

የቴሌግራም ቻናል አርማ free_education_ethiopia — Free Education Ethiopia ✔️︎ F
የቴሌግራም ቻናል አርማ free_education_ethiopia — Free Education Ethiopia ✔️︎
የሰርጥ አድራሻ: @free_education_ethiopia
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 39.06K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopian Student’s Center
Our groups different grades
@EthioGrade6
@EthioGrade7
@EthioGrade8
@EthioGrade9
@EthioGrade10
@EthioGrade11
@EthioGrade12
Online school bot
@Education_Ethiopia_Bot
📮For paid promotion @Free_Education_Ethiopia_Bot

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 8

2022-09-25 20:43:04 You can find all books both in afaan oromoo and Amahric.

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
2.3K viewsRBST, 17:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-25 20:41:35 @Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
2.1K viewsRBST, 17:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-25 20:39:55 @Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
1.5K viewsRBST, 17:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-25 20:37:57 @Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
1.4K viewsRBST, 17:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-24 21:08:59
1.1K viewsRBST, 18:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-24 21:08:59
#AD
ለ12ተኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና መለማመጃ መተግበሪያ ለተፈታኞች

ስቴም ፓወር ከቪዛ እንዲሁም ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ሲሰጥ የቆየው የሥራ ፈጠራ ክህሎት እና መሰረታዊ የፋይናንስ ትምህርት ላይ ተሳታፊ በነበሩ ወጣቶች የተሰራ ሥራ እናስተዋውቃችሁ።

#ThinkHubInnovations ይሰኛሉ ለ12ተኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች የሚያገለግል "Exam Time" የተባለ መለማመጃ የሞባይል መተግበራያ በአገልግሎት ላይ አውለዋል።

ይህም መተግበሪያ ተፈታኞች ከጥናት ሳይዘናጉ ባላቸዉ ቀሪ ጊዜ ራሳቸዉን ለመመዘን የሚያስችል መተግበሪያ ነው። እናም ይህን መተግበሪያ በቀላሉ ከplaystore ላይ ተማሪዎች ማግኘት ይችላሉ።

https://play.google.com/store/apps/details?id=com.exam_time.exam
1.1K viewsRBST, edited  18:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-24 12:28:57
#በፕሮግራም_መደራረብ_ምክንያት_ያራዘምነውን_ስልጠና_የፊታችን_እሁድ_መስከረም_15_2015_ዓ.ም (25 Sep 2022) ከምሽቱ 4 ሰዓት ጀምሮ ላይቭ እንገናኝ::
መስከረም 15 II ለመመዝገብ ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ
በአሜሪካ ስለሚሰጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርቶች እንዴት እንዘጋጅ
Get prepared II September 25
Study in the USA II How to prepare for it.
Register on the link below
Registration link: https://docs.google.com/forms/d/1CfBk9_fXvcug7X_IWHiTEH2Lm5d97Taeyj2D74QpCHQ/edit

For more info:
TikTok: @estifanosalemayehu1
Telegram: @OHUB4AllET
#science #technology #scholarships #internships #mathematics #engineering #materials #engineering #Scholarships #SDG2030 #youthsummit #youthconference #conference

We highly recommend you to join this seminar because it's gone be useful for those of you who wanna apply.

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe
3.6K viewsRBST, edited  09:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-23 20:56:36
#AD

ለ12ተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ተፈታኞች መልካም ዜና

ባሎት አጭር ግዜ የተሳካ ጥናት
በፈተናው ከፍተኛ ዉጤት ለማስመዝገብ
ሁሉም የት/ት አይነቶች ከበቂ ማብራሪያ በ አንድ የያዘ
የረጅም ግዜ ልምድ ባላቸዉ ብቁ መምህራን የተዘጋጀ
መተግበሪያውን በስልኮ በቀላሉ ከ playstore ያዉርዱ
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.exam_time.exam

ቴሌ ግራም ቻናላችንን ይቀላቀላሉ https://t.me/+gHu0kXxt6MIwN2Vk

መተግበሪያውን ለመጠቀም የሚያስችል መመርያ ዩትዩብ ቻናላችን ላይ ያገኛሉ



Recommend by free education Ethiopia
3.2K viewsRBST, edited  17:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-23 11:37:33
#ብሔራዊ_ፈተና

ከመፈተኛ ዩኒቨርሲቲ ከ50 ኪሎ ሜትር በላይ ለሆኑ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች የትራንስፖርት ወጪን ትምህርት ቤቶቻቸው የሚገኙባቸው ወረዳዎች እንደሚሸፍኑ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል።

ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም በሁለት ዙር ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና በቂ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን አገልግሎቱ ገልጿል።

የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ ለ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት (ኤፍ ቢ ሲ) የሰጡት ቃል ፦

- ፈተና ማተም ጨምሮ ሌሎች አስፈላጊ ዝግጅቶች ከወዲሁ ተጠናቀዋል።

- ከመፈተኛ ዩኒቨርሲቲዎች በ50 ኪሎሜትር ርቀት ውስጥ ያሉ ተፈታኝ ተማሪዎች የትራንስፖርት ወጪን በራሳቸው ይሸፍናሉ፤ ከ50 ኪሎ ሜትር ርቀት #በላይ የሚገኙ ተማሪዎች ደግሞ ትምህርት ቤቶቻቸው የሚገኙባቸው ወረዳዎች ወጪያቸውን ይሸፍናሉ።

- ተፈታኝ ተማሪዎች መያዝ #የሚፈቀዱላቸው ፦

• መጽሐፍት፣
• ሲያጠኗቸው የነበሩ ማስታወሻወች፣
• የንጽህና መጠበቂያዎች
• የሌሊት ልብስ ከተፈቀዱት ቁሳቁስ መካከል ናቸው።

ተማሪዎች ማንነታቸውን የሚገልጽ የቀበሌ መታወቂያ ፣ የመፈተኛ ካርድ ወይም አድሚሽን ካርድ መያዝ ይኖርባቸዋል።

- ተፈታኝ ተማሪዎች መያዝ #የሚከለከሏቸው ቁሳቁስ፦

• ማንኛውንም የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣
• ከጋብቻ ቀለበት ውጪ የተለየ ፈርጥ ያላቸው ቀለበቶች፣
• ሀብሎች ፣
• የጸጉር ጌጦች
• ድምጽ የሚያወጡ ጃኬቶች መያዝ አይቻልም።

- የመፈተኛ ዩኒቨርሲቲዎች ለተፈታኝ ተማሪዎች የመኝታና የምግብ አገልግሎት ያመቻቻሉ።

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
5.6K viewsπ, 08:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-22 21:52:00
" የምንሄድበት የለም፤ መፍትሄ ይፈለግልን " - ተማሪዎች

የከፍተኛ ትምህርታቸውን ለመከታተል ከተለያዩ የፀጥታ ችግር ካለባቸው የሀገራችን ክፍሎች የመጡ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን ተከትሎ ጭንቀት ውስጥ እንዳሉ ገልፀዋል።

የ12ኛ ክፍል ፈተና በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ መሰጠቱን ተከትሎ ፈተና የሚሰጥባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ማንኛውም ተማሪ እንዳይገኝ ተብሏል።

ይህ ሁኔታ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚገኙ የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች የመጡ ተማሪዎችን ጭንቀት ውስጥ የከተተ ሲሆን ተማሪዎቹ መፍትሄ ይፈለግላቸው ዘንድ ጠይቀዋል።

አንድ የቲክቫህ ቤተሰብ አባልና ቤተሰቦቹ በሰሜን ኢትዮጵያ የጦርነት ቀጠና ውስጥ ያሉ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ፤ "ወደ መጡበት ቦታ መመለስ የማይችሉ ተማሪዎች ምን ሊደረጉ ነው ? ጦርነት ካለበት ቦታ የመጣን ተማሪዎች አለን ድምፃችን ተሰምቶ መፍትሄ ይፈለግልን፤ ወደ ቤታችን መሄድ አንችልም፤ መሄጃም የለንም" ብሏል።

ሌሎችም ተማሪዎች በተመሳሳይ መሄጃቸው እንደጨነቃቸው ገልፀዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በአንድ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ብቻ 50 የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች የመጡ ተማሪዎች መኖራቸው ለማወቅ የቻለ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው ለእነዚህ መሄጃ ለጠፋቸው ተማሪዎች ምን አሰቧል በሚል ለዩኒቨርሲቲው አስተዳደር የቅርብ ሰው ጥያቄ አቅርቦ ነበር።

እኚሁ ሰው ዩኒቨርሲቲው ለትምርህት ሚኒስቴር ጥያቄ አቅርቦ ከግቢ ይውጡ እንደተባለና ምናልባት ከፈተና መለስ እንደሚመለሱ አስረድተዋል።

መሄጃ የሌላቸው ተማሪዎች እስከዛ የት እንዲያርፉ ታስቧል ለሚለው ጥያቄ፤ ከግቢ ወጥተው ወደየ መጡበት/ቤተሰብ ጋር ይሂዱ መባሉን ገልፀዋል። በዚህ ጉዳይ ሚኒስቴሩ አቅጣጫ ቢያስቀምጡ ጥሩ እንደሆነ ጠቁመዋል።

ት/ት ሚኒስቴር ሚሰጠን ምላሽ ካለ እናሳውቃለን።
@Free_Education_Ethiopia
6.1K viewsπ, 18:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ