Get Mystery Box with random crypto!

Yalelet Wondye

የቴሌግራም ቻናል አርማ yaleletwondy — Yalelet Wondye Y
የቴሌግራም ቻናል አርማ yaleletwondy — Yalelet Wondye
የሰርጥ አድራሻ: @yaleletwondy
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 7.44K

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2022-12-07 21:23:23 ፖለቲካል ኮሬክትነስ እያለ የሚልመጠመጠው የኛው ላንጌሳና አዛባ ስብስብ የማንም የጋማ ከብት መጫወቻ አደረገን። ከየትኛውም አማራ ጠል ጋ በደንብ እንተዋወቃለን!!! ምድረ ገተትና ላም በጅራፍ ነበር የምንነዳው እንኳን ታጥቀን!!!!
ወይኔ
3.8K views18:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-07 20:58:00 እንደኛ አይነቶች ከክልሉ ውጭ ተወልደን ያደግን አማራዎች የአማራ ክልልን ብንመራው የለቅሶና ዋይታ ድምፅ አትሰሙም ነበር ማርያምን
3.8K views17:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-07 16:35:50 ለማሳወቅ ያህል ፦
******
ከኦሮሞ አክቲቪስቶች መሀከል ለኦሮሞ ብልጽግና ያደሩ ብዙዎች በተለይም ለአቶ ሽመልስ አስተዳደር ቅርብ የሆኑት፣
በወለጋ ጉዳይ ታክቲካሊ የሚሰሩት ፕሮፓጋንዳ ዋነኛ መገለጫ ፦

1) Cover-up,
[ አንድም ግድያዎቹን እንዳይነገሩ ማፈን፣ አለያም
መካድ፣ ]

2) Chery-picking,
[ በጥቅል ሁነቱ ውስጥ መሠረታዊ ዋጋ የሌላቸው
አለያም ገዢ ማሳያ ያልሆኑ ጥቃቅን አለያም
ጠርዘኛ (Fringe/peripheral) ጉዳዮችን አጋኖ
እና ዋነኛ አድርጎ ማቅረብ፣ ]

3) blame shifting- victimization of the criminal,
[ ተጠያቂነትን ከወንጀሉ ፈጻሚ(ዎች) እና ተባባሪዎች በማንሳት በጉዳዩ ውስጥ እጁ ለሌለበት ምናባዊ ቡድን፣ አለያም የተጠላ እና እንዲጠላ የተፈለገ ሌላ አካል እንዲሁም የጥቃቱ ሰለባ የሆነን አካል መወንጀል እና ተጠያቂ ማድረግ፤ በዚህም አጥቂውን ሰለባ አድርጎ ማቅረብ ]

4) subversion of a reality,
[ በገሀድ የታወቀውን፣ ታውቆ በተደጋጋሚ የተነገረውን እና ብዙ ምስክሮች ያሉትን እውነታ መልክ ማሳጣት፤ ማለትም የታሪኩን የአፈጻጸም ሂደት መደበቅ- ዋና እና ጠርዘኛ ጉዳይ ማቀዳደም እና በማዛባት እንዲሁም ውሸቶችን መጨመር፣ ብዙ አላስፈላጊ ጉዳዮችን በማንሳት እና አማራጭ አተረጎጓሞችን በማቅረብ የጋራ ስምምነት እንዳይኖር ማወዛገብ እንዲሁም በጥንቃቄ የተፈበረኩ የግለሰብ(ቦች) ተረክ እና ለዚህ ተረክ በሚገጥም መልኩ የተቀናብሩ የምስል ማስረጃዎች በማቅረብ እውነታን ቀይሮ ማቅረብ ]

5) producing alternative story,
[ ከላይ የተጠቀሱትን ታክቲኮች ተጠቅመው በየጊዜው እውነታን የሚቃረኑ አለያም የሚተኩ የተለያዬ ተለዋጭ ትርክቶችን አቅርበዋል። ]

6) Making a hero out of Villains.
[ በዚህ ሂደት ውስጥ አንድም በቀጥታ በተሳታፊነት፣ አንድም በቸልተኝነት አለያም ችግሩን እንደ ዕድል በማየት ሀላፊነትን ባለመወጣት፣ በወንጀል ተጠያቂ ሊሆኑ የሚገባቸውን አካላት እንደ ጀግና እና ዋና የመፍትሔ ሰጪ አድርጎ ማቅረብ። ከላይ የተጠቀሱት ታክቲኮች በተደጋጋሚ የተደረጉ ሲሆን ይኼኛው ግን አሁን የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ከላይ ባሉት ላይ በተጨማሪነት የተደረገ እና እየተደረገ ያለ ነው። ]

7) Creating a story of triumph to outweigh a leadership failure and grand criminal scheme which resulted The Fst and foremost horrible humanitarian disastor in the country that continued for the last 5 years, Or More.
[ ይህ እስካሁን ያልተደረገ ሲሆን ታክቲኩ ስትራቴጂካዊ ግብን ያዘለ እና የጌም ፕላኑ የፍጻሜ መሳሪያ ሊሆን የሚችል ነው። የወለጋው ኦፕሬሽን አፈጻጸምን ተከትሎ የዚህ ታክቲክ ትገበራው ሊለያይ ይችላል። የታክቲኩ አላማ ለ5 እና ከዛ ያለፉ አመታት የዘለቀውን የወለጋን አስፈሪ ሰብአዊ ውድመት እንዲሁም ለዚህ መግፎኤ የሆነውን ከአመራር ክሽፈት ጋር የተዳበለ ግዙፍ የወንጀል ሴራ የሚሸፍን የድል አድራጊዎች ታሪክ መጻፍ ነው። ]

__

እነዚህን ተግባራት እያደረጉ ያሉት አካላት የትልቁ የወንጀል ሴራ አካል አለያም ተባባሪ ናቸው። ሆኖም አካሄዱ አሳች በመሆኑ ተታልተው በዚህ ወጥመድ የገቡም ሊኖሩ ይችላል።
በተረፈ ግን በወለጋ እየተፈጸመ ያለውን የዘር ማጥፋት ወንጀል እና በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸም ወንጀል የሚቃወሙ አካላት ከላይ የተጠቀሱትን ጉዳዮች በአንክሮ አጢነው ሊያዩ እና በጥንቃቄ ሊታገሉ ይገባል።

@ ዳዊት መሃሪ
4.4K views13:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-06 20:06:08 የማምሻ መረጃ ወለጋ
****
ምስራቅ ወለጋ በጊዳ አያና ወረዳ ኡኬ ቀርሳ ቀበሌ በአማራ ተወላጆች ላይ ወረራና ጥቃት እየተፈጸመባቸው መሆኑን ከስፍራው መረጃ ደርሶኛል።
4.1K views17:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-06 18:07:55
5.0K views15:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-06 16:15:06 ኦሮሚያ የምትባል ሉአላዊት አገር በኢትዮጵያ ፍርስራሽ ላይ ለመገንባት የኦሮሞ አመራሮች ምን አሉ?
********
ኦህዴዶች (የኦሮሞ ብልፅግና) በተለይ አማራውን "ጫጫታቸው ከሳምንት አያልፍም ሥራችንን አጠናክረን እንስራ" ይላሉ፡፡ እኛም በእነሱ ግምት ልክ ሆነን እንገኛለን፡፡ አሁንም የወለጋ ጉዳይ ነገ በሌላ አጀንዳ ይወረሳል፡፡ እስከነ አካቴው በሌላ ይተካል፡፡

የኦሮሞ ብልፅግና አመራሮች ከተናገሯቸው፣ ከሳምንት ጫጫታ በኋላ የተረሱ የተወሰኑ ንግግሮችን እናስታውስ

1
“ሰዎቹ (የአማራ ፖለቲከኞች) የሚችሉት ሶስት ነገር ብቻ ነው:- ጩኸት፣ ለቅሶና ስም ማጥፋት። ለአልቃሻ ብትችሉ መሀረብ (ሶፍት) ማቀበል እንጂ ምን አስጨነቃችሁ? ያልቅሱ ተዋቸው። እኔ የሚያስጨንቀኝ ዝም ሲሉ፣ ሳይነፋረቁ ሲቀሩ ነው። ዝም አሉ ማለት እኔ እነሱን እያስደሰትኩ እንደሆነ ይሰማኛል...!”
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ
=========•••••••=============

2
“የተሳፈርነው አንድ ላይ ነው ወራጅ የለም”
አዲሱ አረጋ ቄጢሳ፣ የጃዋርን እና የሽመልስን አብዲሳ ለጥፎ አንድነታቸውን የገለጸበት
=========•••••••=============

3
“ትናንትና ያዋረደንን፣ አዋርደነዋል፤ ትናንት የሰበረንን ሰብረነዋል። ትናንትና አትወጡም አትገቡም ብሎ አጥር ያጠረብን ዛሬ ወጥቶ መግባት ከእኛ ፍቃድ ውጭ አይችልም፡፡”
በወልመል የግድብ ፕሮጀክት ምረቃ ላይ ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ በኦሮምኛ ያደረጉት ንግግር
=========•••••••=============

4
“የኦሮሞ ሕዝብ እዚህ ነበር የተሰበረው፤ እዚህ ነበር መዋረድ የጀመረው፤ እዚህ ነበር ቅስሙ የተሰበረው፡፡ ቱፋ ሙናን ፣ የዚያን ዘመን ታጋዮች የነፍጠኛ ስርዓት እዚህ ነበር የሰበራቸው፡፡ ዛሬ የሰበረንን ሰብረን ፣ ከመሰረቱ ነቅለን፣ ኦሮሞ በተዋረደበት ቦታ ተከብሮ ይገኛል፡፡”
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ
=========•••••••=============

5
“…እኔ እና ኢ/ር ታከለ ኡማ ጠዋትም ማታም ሻይ አብረን ስንጠጣ፣ የኦሮሞን ጥቅም አዲስ አበባ ውስጥ ለማስጠበቅ፣ በተለይም ከአሁን ቀደም ተገፍቶ ከዐዲስ አበባ ሲወጣ የነበረውን አርሶ አደርና፣ ኦሮሞነት ከከተማ ውጭ እንዳይሆን ከፍተኛ ሥራ እየሠሩ ነው፡፡”
አቶ አዲሱ አረጋ ቂጢሳ
=========•••••••=============

6
“ከሶማሌ የተፈናቀሉትን አምስት መቶ ሺህ በላይ ሰዎችን፣ በአዲስ አበባ ዙሪያ እና አዲስ_አበባ ውስጥ አስፍረናል፡፡ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ስድስት ሺህ ሰዎችን አስገብተናል”
አቶ ለማ መገርሳ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት በነበሩበት ወቅት
=========•••••••=============

7
“አዲስ አበባ ላይ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጀምሮ ሠፋፊ ሥራዎች እየተሠሩ ነው። የዛሬ ሦስት ዓመት በዋቆ ጉቱ እና በታደሠ ብሩ ስም ትምህርት ቤቶች ከፍተን የሚማርልን ተማሪ አጣን። ስለዚህ ተማሪ ከቡራዩ እየጫንን እናመጣ ነበር። አምና የተከበሩ ጠቅላይ ሚንስትሩ ዶ/ር ዐብይ በሰጡት ውሳኔ መሠረት በሁሉም ትምህርት ቤቶች አስጀመርን፡፡ ከ5,700 በላይ መምህራን አዲስ አበባ ውስጥ አስገብተናል።
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ
=========•••••••=============

8
“የኦሮሞ ትግል ማዕከል አዲስ አበባ እና አዲስ አበባ ብቻ ናት”
የወቅቱ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ
=========•••••••=============
9
“ጠላት ነው ሰው እየሞተ ችግኝ አይተከልም የሚለን ፤ጠላት ነው እንዳትሰሙ፡፡ ሰው እየሞተ የሞተበት ቦታ ችግኝ እንተክላለን ቢያንስ አስከሬኑ ጥላ እንዲኖረው፡፡”
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ
=========•••••••=============

10
“አባይን ተሻግረን ባህርዳር ድረስ ሄደን ግማሹን Convince ገሚሱን Confuse አድረገን ቁማር ቆምረን ቁማሩን በልተን ተሳክቶልን ተመልሰናል፤ እንዴት አደናበራችኋችው ነው የምትሉን? ምን አገባችሁ?”
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ
=========•••••••=============

11
“ታስሮ ጀግና ለመሆን የሚሯሯጥ ጋዜጠኛ አለ…. ምርጫ ሳታሸንፍ ባለአደራ ምናምን የሚባል ጨዋታ ውስጥ የምትገባ ከሆነ ግልጽ ጦርነት ውስጥ እንገባለን፡፡ ይህ መታወቅ አለበት፡፡”
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ
=========•••••••=============

12
“ዐዲስ አበባን ብቻ ሳይሆን ህዳሴ ግድቡን ኦሮሞ መቆጣጠር እንዲችል ቤንሻንጉልጉምዝ ውስጥ ኦሮሞዎችን በማስፈር ዲሞግራፊውን እየቀየርነው ነው! ክልሉ ውስጥ ኦሮሞ 37% ደርሷል፡፡”
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ
=========•••••••=============

13
“ አዲስ አበባ የኦሮሚያ ዋና ከተማ ናት፡፡ አዲስ አበባ የኦሮሚያ ዋና ከተማ መሆኗን ተከትሎ የኦሮሚያ መዝሙር በት/ቤቶች መሰጠቱ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
=========•••••••=============

14
“ብልጽግናን የሠራነው ለእኛ እንዲመች አድርገን ነው። ብልፅግና የኦሮሞ ነው። ብልፅግናን ኦሮሞ ወይንም ኦሮሞ የፈቀደለት ብቻ ነው የሚመራው። ……አምስት ቋንቋ የመረጥነው ለእነሱ አስበን አይደለም። ለኦሮምኛ ብለን ነው። አማርኛ እየደከመ ነው፣ እየቀነሰ ነው። ኦሮምኛ ከአማርኛ በላይ እየተነገረ ነው።”
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ
=========•••••••=============

15
“ለዐዲስ አበባ ብዙ መፍትሔ አለ። አንደኛው በሕገወጥም ሆነ በህጋዊ መንገድ ሰው ማስገባት ነው። ሌላኛው አዲስ አበባን የማትጠቅም ከተማ ማድረግ ነው። አራት አምስት የፌደራል ከተማ እንመሰርታለን። ድንበር የመካለያ አዋጁ ወጥቷል። ለስሙ ነው እንጅ ይጸድቃል።”
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ
=========•••••••=============

16
“በቄሮ ትግል ፌስታሉን ይዞ ከእስር ወጥቶ ሲያበቃ ዛሬ 'ባለደራ መንግሥት' ብሎ ራሱን መሾም አልያም 'ባላተራ መንግሥት' ብሎ ለውጥን ማጣጣል በምንም ስሌት ተቀባይነት የለውም። መንግስታችንን ለመፈታቱን ባለተራ ባላደራ እያለ የሚያላዝነውን ወደ ትክክለኛ መስመር ለመመለስ እንሰራለን ።"
አቶ አዲሱ አረጋ ቂጢሳ
=========•••••••=============

17
ህወሓት ኢህአዴግን የፈጠረው ለራሱ ጥቅምና ፍላጎት ነው እኛም ብልፅግናን የመሰረትነው ለማንም ሳይሆን ለራሳችን እንዲመች አድርገን ነው። ከዚህ በኋላ እንደ ኦሮሞ እኛ ሳንፈቅድ እንኳን ፌደራል ላይ ክልል ላይ አንድ ሰው ወደ ስልጣን አይወጣም።
አቶ ሽመልስ አብዲሳ
=========•••••••=============
18
የአዲስ አበባ ጉዳይ የ20 ዓመታት የትግላችን ውጤት ነው። የባለቤትነት ጉዳይ መልስ እንዲያገኝ ነበር ትግላችን። ትልቁ ድላችን ይህ ነው የፊንፊኔን ጉዳይ መልሰናል።
ዐብይ አህመድ አሊ
=========•••••••========
4.5K views13:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-06 15:08:59 መረጃ ወለጋ
*****
ምስራቅ ወለጋ አንጋር ጉትን ከተማ
የኦሮሚያ ልዩ ሃይል በአማራ ተወላጆች ላይ ዛሬ ከሰዓት ከፍተኛ ተኩስ የከፈተ ሲሆን የመከላከያ ሰራዊት ለማረጋጋት እየጣረ መሆኑን ከስፍራው መረጃ ደርሶኛል።
3.8K views12:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-06 14:31:24
3.8K views11:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-06 13:22:25
3.8K views10:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-06 11:18:06 https://vm.tiktok.com/ZMFqPSU36/
3.8K views08:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ