Get Mystery Box with random crypto!

TIKVAH-ETHIOPIA

የቴሌግራም ቻናል አርማ tikvahethiopia — TIKVAH-ETHIOPIA
ርዕሶች ከሰርጥ:
Furtheraheadtogether
Mpesasafaricom
Addisababa
Genocide
Rwanda
Remembering
Kwibuka
Safaricomethiopia
Nevacomputer
Tikvahethiopiafamilyhawassa
All tags
የሰርጥ አድራሻ: @tikvahethiopia
ምድቦች: ዜና , ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.35M
የሰርጥ መግለጫ

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 429

2021-10-04 15:08:54
220.4K viewsedited  12:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-03 23:25:30
#Ethiopia ነገ ምን ይጠበቃል ?

• ነገ ጥዋት ከ2:30 ጀምሮ 6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የምስረታና የመክፈቻ ጉባኤ ይካሄዳል።

• በሁለቱም ምክር ቤቶች አፈ ጉባኤ እና ምክትል አፈ ጉባኤ ይሰየማሉ።

• የምርጫ 2013 አሸናፊው የሆነው " ብልፅግና ፓርቲ " እጩ አድርጎ የሚያቀርባቸው የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ይሾማሉ።

• የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአፈ ጉባኤ፣ ምክትል አፈ ጉባኤ እንዲሁም እጩ ሆነው የሚቀርቡትን ጠቅላይ ሚኒስትር ሹመት ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።

• ሹመቱ የሚፀድቅላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር በምክር ቤቱ ንግግር ያደርጋሉ።

• ምናልባትም ተደራራቢ ፕሮግራም ከሌለ የሚሾሙት ጠቅላይ ሚኒስትር ካቢኔያቸውን ያዋቅራሉ ፤ ይፋ ያደርጋሉ [ ይህ ፕሮግራም ምናልባት በቀጣይ ቀናት ሊሆን ይችላል ተብሏል ]

• በመስቀል አደባባይ ልዩ የመንግስት ምስረታ እና የተሿሚው ጠቅላይ ሚኒስትር በዓለ ሲመት ስነስርዓት ይካሄዳል።

ነገ ኢትዮጵያ ለምትመሰርተው አዲስ መንግስት ስነስርዓት ላይ ለመታደም የተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ባለስልጣናት አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን እስካሁን ባለው መረጃ ፦
- የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ሙሀመድ ቡሃሪ
- የሴኔጋል ፕሬዝዳንት ማኪ ሳል
- የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዜዳንት ኦሌሴንጎ ኦቦሳንጆ
- የአልጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራማታን ላማምራ አዲስ አበባ ገብተዋል።

@tikvahethiopia
48.3K viewsedited  20:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-03 21:56:00
110.1K viewsedited  18:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-03 21:42:23
112.0K viewsedited  18:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-03 21:41:37
' ጋዜጠኛው የት እንዳለ ማወቅ አልተቻለም '

የኢትዮጵያ ኢንሳይደር መስራች እና ጋዜጠኛ የሆነው ተስፋለም ወልደየስ ከትላንት ጀምሮ የት እንዳለ አይታወቅም።

ጓደኞቹ እና የስራ ባልደረቦቹ በአዲስ አበባ የነበረውን የሆራ ፊንፌኔ የኢሬቻ በዓል ከዘገበ በኃላ ሊያገኙት እንዳልቻሉ አሳውቀዋል።

ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ዛሬ በቢሾፍቱ የተከበረውን የሆራ ሀርሰዲ ኢሬቻ በዓል ለመዘገብ እቅድ እንደነበረውም ገልፀዋል።

Credit : Befekadu Z. H.T

@tikvahethiopia
107.4K viewsedited  18:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-03 21:34:26
#ETHIOPIA

ሀገራችን ኢትዮጵያ ተጨማሪ 47 ዜጎችን በኮቪድ-19 ሳቢያ አጥታለች።

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የጤና ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው ሪፖርት ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 47 ሰዎች ሲሞቱ ከተደረገው 6,025 የላብራቶሪ ምርመራ ደግሞ 697 ሰዎች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው ተገኝተዋል።

የዛሬው ሪፖርት እንደሚያሳየን 771 ሰዎች በፅኑ ታመዋል።

ውድ ቤተሰቦቻችን በየዕለቱ በበሽታው ሳቢያ የሚሞተው የሰው ቁጥር በእጅጉ እየጨመረ በመሆኑ ጥንቃቄያችሁን ከመቼውም ጊዜ በላይ #እንድታጠናክሩ አደራ እንላለን።

#ጥንቃቄ #TikvahFamily

@tikvahethiopia
115.5K views18:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-03 18:46:53
190.3K viewsedited  15:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-03 16:35:53
212.3K viewsedited  13:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-03 15:54:23 TIKVAH-ETHIOPIA pinned «ነገ የሚዘጉ መንገዶች ! ነገ የኢፌዲሪ የመንግስት ምስረታ ፕሮግራም ይካሄዳል። የመንግስት ምስረታው ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፡- 1. ከሚያዚያ 27 አደባባይ ወደ ውጪ ጉዳይ ሚ/ር 2. ከአዋሬ በአዋሬ ገበያ ወደ ፓርላማ 3. ከሴቶች አደባባይ ወደ ካሳንቺስ 4. ከሴቶች አደባባይ በእንድራሴ ሆቴል ወደ ካሳንቺስ ቶታል 5. ከ22 ወደ ቅዱስ ኡራኤል እንዲሁም ከኤድናሞል በአትላስ ሆቴል ወደ ቅዱስ ኡራኤል…»
12:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-10-03 15:53:47
#EZEMA : የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ጠቅላላ ጉባዔ የመጀመሪያ አስቸኳይ ስብሰባ ዛሬም ቀጥሎ እያካሄደ ይገኛል።

በዛሬው መርሃ ግብር ጉባኤው በፓርቲው መሪ [ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ] ሪፖርት እና ምክረ ሀሳብ ቀርቦለት ካዳመጠ በኋላ ከብልፅግና ፓርቲ የቀረበው «የአብረን እንሥራ» ጥያቄ ላይ ውይይት እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።

ውይይቱን ተከትሎ ፓርቲው የሚወስነው ውሳኔ እየተጠበቀ ነው።

@tikvahethiopia
201.7K views12:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ