የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ዜና ,
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.35M
የሰርጥ መግለጫ
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
2
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 427
2021-10-05 17:26:38
#DStv
ቤልጅየም እና ፈረንሳይ -- የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ
ሀሙስ መስከረም 27 ከምሽቱ 3፡45 በሱፐር ስፖርት ፕሪምየር ሊግ ቻናል ቁጥር 223
ከሜዳ ፓኬጅ ጀምሮ ያገኙታል!
ፓኬጅዎን አፕግሬድ ለማድረግ ከታች ያለውን የMyDStv Telegram Bot ሊንክ ይጫኑ https://bit.ly/2WDuBLk
የዲኤስቲቪን ቤተሰብ ይቀላቀሉ! https://bit.ly/3D2O1t4
#ሁሉምያለውእኛጋርነው #DStvEthiopia #DStvየራሳችን #Unbeatablefootball #DStvSelfService
156.9K views14:26
2021-10-05 17:26:34
#ZH_AddisMarket
እጆላይ ያለው ካሜራ ጊዜ በሄደ ቁጥር የሚሰጠው ጥቅም ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ዝቅ እንደሚል ያቃሉ ከማይፈለግ እቃጋ ሳይመደብ አሁኑኑ እኛ ዘንድ ይዘው ይምጡ እንዳይቆጩ አርገን በጥሩ ዋጋ እንገዞታለን
ይደውሉልን 0911156257 ከታች ያለውንlink በመጫን የቴሌግራም አባል ይሁኑ https://t.me/joinchat/AAAAAEUTeB3LSYVFukiuQw
ቦሌ ወሎሰፈር HMM ህንፃ 2ኛ ፍቅ205
165.4K views14:26
2021-10-05 13:26:35
ጋዜጠኛ ተስፋዓለም ከእስር ተለቀቀ።
የ " ኢትዮጵያ ኢንሳይደር " ድረገጽ መስራችና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተስፋዓለም ወልደየስ ከእስር መለቀቁን ቢቢሲ ዘግቧል።
ቢቢሲ ጋዜጠኛ ተስፋዓለም ከእስር መለቀቁን ከጠበቃው ሽብሩ በለጠ እንዲሁም ከራሱ ከጋዜጠኛው እንዳረጋገጠ በድረገፁ አሳውቋል።
ጋዜጠኛ ተስፋዓለም ለ3 ቀናት ያህል በእስር ላይ ቆይቷል።
ቅዳሜ ረፋድ ላይ በቁጥጥር ስር የዋለው ጋዜጠኛ ተስፋዓለም ሜክሲኮ በሚገኘው የፌደራል ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ ዛሬ ቃሉን መስጠቱንም ለማወቅ ተችሏል።
@tikvahethiopia
215.5K viewsedited 10:26
2021-10-05 10:40:03
የካቢኔ ሹመት የማፅደቁ ስራ ለነገ ተላለፈ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ካቢኔ ሽመትን የማፀደቅ ሥራውን ለነገ ያስተላለፈ መሆኑን በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፁ ላይ አሳውቋል።
@tikvahethiopia
235.5K viewsedited 07:40
2021-10-05 09:53:06
232.9K views06:53
2021-10-05 09:49:32
#Facebook
ፌስቡክ ዛሬ በሰጠው መግለጫ ትላንት ከ6 ሰዓታት በላይ አገልግሎቶቹ የተቋረጡበት ምክንያት ከተሳሳተ የአወቃቀር ለውጥ ጋር የተያያዘ ነው ብሏል።
የተሳሳተ የአወቃቀር ለውጥ መከሰቱን ተከትሎ በአጠቃላይ የኩባንያውን ውስጣዊ መሳሪያዎች እና ስርዓቶች ላይ ተፅእኖ በማሳደሩ ችግሩን ለመፍታት አዳጋች አድርጎታልም ሲል ገልጿል።
መግለጫው አክሎም "ተቋርጠው በነበሩበት ሰዓታት የተጠቃሚዎች ግላዊ መረጃ ተጥሷል የሚል ማስረጃ የለም" ብሏል።
የፌስቡክ መስራች ማርክ ዙከርበርግ አገልግሎቶቹ በመቋረጣቸው ምክንያት ለተጎዱ ሰዎች ይቅርታ መጠየቃቸውን #BBC / ቢቢሲ በድረገፁ አስነብቧል።
@tikvahethiopia
210.4K viewsedited 06:49
2021-10-05 09:30:59
206.0K viewsedited 06:30
2021-10-05 09:10:58
#Update
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዛሬ የካቢኔ ሹመት ያፀድቃል።
ምክር ቤቱ ዛሬ ከሰዓት በሚኖረው መርሃ ግብር መሰረት የመንግስት የካቢኔ ሹመትን እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል።
@tikvahethiopia
200.7K viewsedited 06:10
2021-10-05 09:10:42
#GeezWatches
እንኳን ደስ አላችሁ
ለተመራቂ ተማሪዎች የምርቃት ፕራግራማችሁን ምክንያት በማድረግ 10% ቅናሽ ማደረጋችንን ስንገልፅ በደስታ ነው።
አድራሻ መገናኛ ዘፍመሽ ግራንድ ሞል 2ኛ ፎቅ ሱቅ ቁጥር 239፤ 0929157545 / 0946663939 ይደውሉልን በየአሉበት ቦታ እናደርሳለን, የቴሌግራም ገፃችን ይቀላቀላሉ https://t.me/geezwatches
ለበለጠ መረጃ በልዩ ሁኔታ ያዘጋጀነውን ቦት ይጠቀሙ : @GeezWatchesjewelryBot
195.1K views06:10
2021-10-05 09:10:14
#ስቴክ_ኮምፒዩተር
አዳዲስና በመጠኑ ያገለገሉ ላፕቶፕ በተመጣጣኝ ዋጋ ለተማሪዎች በቅናሽ አዘጋጅተናል : 0911280991/ 0919157192
አዳዲስና ዱባይ አውሮፓ ዩዝድ ላፕቶፖች፣ ጌሚንግ ላፕቶፖች፣ ሁሉም አይነት ሶፍትዌሮች ከአንድ አመት ዋስትና ጋር!
አድራሻ:- አዲስአበባ፣ መገናኛ ዘፍመሽ የገበያ ማእከል 3ኛ ፎቅ 326 ላይ እንገኛለን ስቴክ ኮምፒውትር የሁልጊዜ ምርጫ
ተጨማሪ ላፕቶፕችን ለማየት የቴሌግራም ቻናል https://t.me/joinchat/0ZLE0YHUboI3MzVk
#ናሽ_የጥርስና_የዐይን_ክሊኒክ
ናሽ የጥርስ እና የዓይን ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎች በመታገዝ ሙሉ የጥርስና የአይን ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል:፡ ለብሬስ ታካሚዎች ታላቅ ቅናሽ አድርገናል።
አድራሻ: ቁጥር 1 ሜክሲኮ ገነት ሆቴል ፊት ለፊት ካሳ ግራንድ ሞል 4ኛ ፎቅ
ቁጥር 2:ሰሚት ሳፋሪ ፍርድ ቤት ፊት ለፊት ገሊላ ፕላዛ
ስልክ ፦0905262626/ 0913858561
216.9K views06:10