የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ዜና ,
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.35M
የሰርጥ መግለጫ
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
2
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 428
2021-10-05 00:52:54
22.8K viewsedited 21:52
2021-10-04 20:18:01
#Update
የተቋረጠው የፌስቡክ፣ ዋትስአፕ ፣ ኢንስታግራም እና ሜሴንጀር አገልግሎት ችግሩ በአገልግሎት ሰጪዎቹ በኩል እስኪስተካከል ድረስ ደንበኞቹ በትዕግስት እንዲጠባበቁ ኢትዮ ቴሌኮም መልእክት አስተላልፏል።
ፌስቡክ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ባሰራጨው መልዕክት በተቻለ ፍጥነት ነገሮችን ወደ መደበኛ ሁኔታ ለመመለስ እየሰራ መሆኑን አሳውቋል ፤ ለተፈጠረው ማንኛውም አይነት ችግርም ይቅርታ ጠይቋል።
@tikvahethiopia
205.6K viewsedited 17:18
2021-10-04 19:19:32
#Facebook
ፌስቡክ ፣ ዋትስአፕ ፣ ኢንስታግራም እና ሜሴንጀር በአሁኑ ወቅት በበርካታ አገሮች ውስጥ አገልግሎታቸው መቋረጡን ኔትብሎክስ አሳውቋል።
ክስተቱ በአገር ደረጃ ካለ የኢንተርኔት ግንኙነት ጋር ያልተገናኘ መሆኑንም ጠቁሟል።
እስካሁን በፌስቡክ በኩል ችግሩ በምን ምክንያት እንደተፈጠረ የተገለፀ ነገር የለም።
@tikvahethiopia
236.5K viewsedited 16:19
2021-10-04 19:10:48
217.8K views16:10
2021-10-04 19:07:24
#Facebook
ፌስቡክ፣ ዋትስአፕ ፣ ኢንስታግራም መተግበሪያዎች መስራት አቁመዋል።
በፌስቡክ ስር የሚገኙት እኚህ መተግበሪያዎች በተለያዩ የዓለም ሀገራት ሙሉ ለሙሉ መስራት አቁመዋል።
እዚሁ ሀገራችን ላይም ከ25 ደቂቃዎች በፊት አገልግሎታቸው ተቋርጧል።
እስካሁን መተግበሪያዎቹ መስራት ያቆሙበት ምክንያት አልታወቀም።
@tikvahethiopia
195.1K viewsedited 16:07
2021-10-04 19:01:48
191.6K views16:01
2021-10-04 18:27:58
197.1K viewsedited 15:27
2021-10-04 17:01:50
214.3K viewsedited 14:01
2021-10-04 15:51:03
EBC ሀክ ተደርጓል።
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ይፋዊ ፌስቡክ ገፅ #ሀክ መደረጉ /መጠለፉ/ ተገልጿል።
በገፁ ላይ የሚሰራጩት መረጃዎች ሆነ መልዕክቶች የተቋሙ አይደሉም ተብሏል።
@tikvahethiopia
229.2K viewsedited 12:51
2021-10-04 15:48:03
በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (EBC) የሚወጡት መልዕክቶች ?
ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በኩል የወጡት ፅሁፎች መነጋገሪያ እየሆኑ ነው።
ከፅሁፎቹ መካከል አንደኛው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ ተብሎ የወጣው ነው።
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ምንም እንኳን ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ንግግር ያላደረጉ ቢሆንም ኢብኮ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያደረጉት ንግግር ብሎ አንድ ፅሁፍ አሰራጭቷል።
በተጨማሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት በዝግ መምከሩን የሚገልፅ ሌላ ፅሁፍም አውጥቷል። ምክር ቤቱ ምንም አይነት ዝግ ስብሰባ አላደረገም ነበር።
ድርጅቱ እስካሁን ስለተፈጠረው ጉዳይ በግልፅ ማብራሪያ አልሰጠም።
@tikvahethiopia
221.7K viewsedited 12:48