Get Mystery Box with random crypto!

ሥርዓተ ቤተክርስቲያን Tube

የቴሌግራም ቻናል አርማ seratebtkrstian — ሥርዓተ ቤተክርስቲያን Tube
የቴሌግራም ቻናል አርማ seratebtkrstian — ሥርዓተ ቤተክርስቲያን Tube
የሰርጥ አድራሻ: @seratebtkrstian
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 36.08K
የሰርጥ መግለጫ

https://www.youtube.com/channel/UCyyw8be1uLS-PdwVLd-zyKw
#subscribe ያርጉ ይቀላቀሉ እና ይማሩ👆👆👆

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 8

2023-04-24 21:03:52 አንድ ጸሐፊ ምን ይላል መሰላችሁ

ከደመ ወዙ ላይ ለእግዚአብሔር የሚገባውን አስራት በኩራት ካላስገባ እርሱ የእግዚአብሔር ገንዘብ እዳ አለበት እራሱ የነጻ ይመስለዋል ግን ሌባ እንደሆነ አላወቀም!


ታዲያ  ካህኑ በቅዳሴ ላይ የበደላችሁትን ክሳችሁ የወሰዳችሁትን(የሰረቃችሁትን) መልሳችሁ ሲል የውጪ ገንዘብ ይመስልሃል? አንድም እርሱ ቢሆን የእግዚአብሔር ገንዘብም የወሰደም ሌባ ነው! ታዲያ በእጅህ የእግዚአብሔር ገንዘብ እዳ እያለብህ እንዴት ትቆርባለህ? እንዴት ታስቀድሳለህ? እንዴት ትጸልያለህ? መጀመሪያ በእጅህ ያለውን እዳ ክፈል!

መጀመሪያ እኛ የምንችለውን እናድርግ! የቀደልነውን እንካስ! የሠረቅነውን እንመልስ ንስሓ እንግባ ሥጋ ወደሙ እንቀበል!

መልካም ምሽት


አዘጋጅ ዲያቆን ፍቅረ አብ

ከሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን Tube ቻናል ተከታታዮች የተዘጋጀ!

https://www.youtube.com/channel/UCyyw8be1uLS-PdwVLd-zyKw

#subscribe ያርጉ ይቀላቀሉ እና ይማሩ

@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   


     join
810 viewsⒻⓔⓚⓡⓔ 🇦 🇧 🇪, edited  18:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-24 20:34:56 ተባብረን ለቤተ ክርስቲያኑ የሆነ ነገር ብናደርግ ደስ ይለኛል! ምን ታስባላችሁ? እስኪ እንወያይ?
1.0K viewsⒻⓔⓚⓡⓔ 🇦 🇧 🇪, 17:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-24 19:53:27 የጠፋሁበት ምክንያት

ምኞቴ ተሳክቶ ፍሬ አፍርቶ ላይ ነው....


ይሄ የምትመለከቱት ቤተ ክርስቲያን በሰሜን ሸዋ ሐገረ ስብከት በአማራ ክልል በምንጃር ሸንኮራ ወራዳ ሐብትዪ ቀበሌ የምትገኝ የቅድስት በዓታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን ነው!

ተአምረኛው የሸንኮራ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የምትገኝ ሲሆን መኪና ስለማይገባባት ብዙም ገቢም ሆነ ቱሪስት ማገኘት አልቻለችም ካህናቱም የሚተዳደሩት በግብርና ነው!(የተወሰነ ነው ሚከፈለው እሱም ከተገኘ በ6 ወር ካልተገኘ 1 አመት) ሆኖም እንዲህ ሆኖ ሳል ይቺን ቤተ ክርስቲያን የተከሏት መምሬ ሽመልስ ይባላሉ እና እሳቸው እርዳታህን እፈልጋለሁ ብለውኝ በዓልን አጣጥሜ ሳልበላ ተጠርቼ ሄድኩ ቦታውንም አየሁት ወደድኩት ከዛ ምን አስበው ነው ስላቸው አንድ ነገር አጫወቱኝ! አርጅተዋል እና ከመሞቴ በፊት ሁል ጊዜ አንድ ነገር እመኛለሁም እጸልያለሁም እና በዓታ ለማርያም ላይ ወደ ቤተ መቅደስ ስትገባ ቅዱስ ፋኑኤል ነው የመገባት እና በንግሥ ሰዓት ብቻዋን ከምትወጣ አብረው ቢሆኑ የእርሱን አዲስ ጽላት (ታቦት) አስገብቼ ባስገባሁም እለት ከነ ባለቤቴ ቆርቤ ብሞት ምንም አይቆጨኝ! እናም ምን ታስባለህ? ሲያወሩ ፊታቸው ላይ የነበረው ፈገግታ ፍጹም ከፊቴ አይጠፋም! ደስ ነው ሚለኝ አልኳቸው ከዛ ደብዳቤ ምናምን ተዘጋጀ ወዘተ.... ያለው ሁኔታ በሙሉ ከሰፈሩ ሰው ከካህናት ጋር ውይይት ተደረገ ተስማሙ ከዛ ለሊቀ ጳጳሱ ተላለፈ ፈቀዱ! እና የፊታችን ግንቦት 1 ቀን የቅዱስ ፋኑኤል ታቦት እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ይገባል ! ይከብራል እሳቸውም ይቆርባሉ!

እናም በዚህ ሁኔታ ውስጥ እነሱ ጋር ነበረ ያረፍኩት እና የተለያዩ የድሮ መጻህፍት አስነበቡኝ መጽሐፈ ብርሃን የሚባል ከየት እንዳመጡት አላውቅም አስነበቡኝ የሚገርም ነገር ምስጢርንም ነገሩኝ! ከዛ ከሆነች መጽሐፍ ላይ ስለ 8ተኛው ሺ ሲነግሩኝ እያነበቡ ሲያስረዱኝ በቃ ዛሬ ነው ዳግም ምጽአት ብዪ የወሰንኩት እናም ግን ገና ነው እያሉ እያንዳንዱን ነገር ነገሩኝ! ለህይወቴ የሚጠቅመኝን ምክር ማር በሚያፈልቀው አፋቸው እየነገሩኝ መገቡኝ!

በተረፈ አሁን ሁሉም ነገር ተጠናቆ ወደ ቀደመ ክብሬ ተመልሻለሁ!

ግንቦት አንድ ቀን ምንጃር ሸንኮራ በዓታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን እንገናኝ!

ለዚህ ቤተ ክርስቲያን ድጋፍ እገዛ ማድረግ የሚፈልግ ካለ በማንኛውም ሰዓት ሊያናግረኝ ይችላል! @fekrAbe @fekrAbe @fekrAbe


መልካም ምሽት


አዘጋጅ ዲያቆን ፍቅረ አብ

ከሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን Tube ቻናል ተከታታዮች የተዘጋጀ!

https://www.youtube.com/channel/UCyyw8be1uLS-PdwVLd-zyKw

#subscribe ያርጉ ይቀላቀሉ እና ይማሩ

@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   


     join
1.2K viewsⒻⓔⓚⓡⓔ 🇦 🇧 🇪, 16:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-24 19:53:18
አዘጋጅ ዲያቆን ፍቅረ አብ

ከሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን Tube ቻናል ተከታታዮች የተዘጋጀ!

https://www.youtube.com/channel/UCyyw8be1uLS-PdwVLd-zyKw

#subscribe ያርጉ ይቀላቀሉ እና ይማሩ

@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   


     join
1.1K viewsⒻⓔⓚⓡⓔ 🇦 🇧 🇪, 16:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 23:26:37
ሠላም እደሩ
2.2K viewsⒻⓔⓚⓡⓔ 🇦 🇧 🇪, edited  20:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-23 08:00:51
ዳግም ትንሣኤ
እንኳን አደረሳችሁ?
መልካም በዓል!
1.3K viewsⒻⓔⓚⓡⓔ 🇦 🇧 🇪, edited  05:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-22 03:02:25 ተወዳጆች እመጣለሁ ጠብቁኝ...
304 viewsⒻⓔⓚⓡⓔ 🇦 🇧 🇪, 00:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-21 21:23:42 የንስሐ ትምህርት ለ45 ቀናት በተከታታይ

  እሄን  ትምህርት በደንብ ተማሩት   ብዙ ለውጥ  እንደ እግዚአብሔር ፍቃዱ ታመጣላቹው በዚህ 45 ቀን  ውስጥ በደንብ ተምረን እራሳችንን መለወጥ አለብን  ከዛም መንፈሳዊ ጉዞ እናደርጋለን።  ለዛም ተዘጋጀው ዝም ብሎ ሰውን ሁሌም ከመጠየቅ  እራስን ማስተማር የተሻለ ነው።
የእኔን መንፈሳዊ ሕይወት የቀየረ ትምህርት እናተም የማትቀየሩበት  ምንም ምክንያት የለም።  ብቻ 45 ቀን ብቻ  ስጡኝ።

እግዚአብሔር ያክብረልኝ

፩  ንስሀ ምንድን ነው?

ንስሀ፦ነሰሐ ከሚል የግዕዝ ግስ የወጣ  ቃል ነው።የቃሉ ፍቺ ሐዘን፣ ፀፀት፣ ቁጭት፣ ምላሽ፣መቀጮ፣ቅጣት፣ቀኖና፣የኃጢያት ካሣ ማለት ነው።

(የአለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መዝገበ ቃላት)አንድ ሰው ንስሐ ገባ ሲባልም ዐዘነ፣ተፀፀተ፣ክፉ አመሉን ተወ፣ጠባዩን ለወጠ ማለት ነው...ሙሉውን ለማንበብ



https://t.me/+1LcnvYVTKTxhYjNk
https://t.me/+1LcnvYVTKTxhYjNk
1.1K viewsዲያቆን አቤንዔዘር ሙሉ, 18:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-19 10:20:15
ለንስሓ አባቴ ሕማማት የሚለውን መጽሐፍና አንድ ፎጣ ነገር ወሰድኩላቸው!

ደስስስስስስስ ነው ያላቸው! እኔም በሳቸው ደስታ ተደሰትኩ


ከንስሓ አባቴ ጋር ስንጫወት ቆየንና መአድ ቀረበ ባረኩ ቆረሱ ሰጡኝ ከዛም አብረን በላን (ሰው የጠገበ አይመስላቸው እሄ ጠግቤ ልፈነዳ እያቅማማሁ ብላ ይሉኛል!) እናም በልቼ ጠላዪን ጠጥቼ ከዛም ስብሐት በል ተባልኩና ልል ስል ነጠላ አለበስኩም የእራሳቸውን ነጠላ ባለቤታቸው አመጡልኝ ስብሐትን አበጠርኩላቸው ከዛ መረቁ እኔም ተመረኩ (ያማከራችሁኝ ሰዎች በኔ በኩል ምርቃቱ ይደርሳችኋል) እናም ከዛ እኔም እግዚአብሔር ይስጥልኝ ብዪ ያቅሜን መርቄ አብረን ወጣን ሸኙኝና መስቀል አሳልመውኝ ተለያየን እላችኋለሁ!


እኔ ደስ የሚል ጊዜ አሳልፌያለሁ! እናንተም እንደምታሳልፉ ተስፋ አደርጋለሁ!

ነፍስን የሚያነጻ መንግስተ ሰማይን የሚከፍት የገነት ቁልፍ በእጁ ያለ ካህንን ማክበር ግድ ይለናል

መልካም ቀን

አዘጋጅ ዲያቆን ፍቅረ አብ

ከሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን Tube ቻናል ተከታታዮች የተዘጋጀ!

https://www.youtube.com/channel/UCyyw8be1uLS-PdwVLd-zyKw

#subscribe ያርጉ ይቀላቀሉ እና ይማሩ

@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   
@seratebtkrstian   


     join
1.7K viewsⒻⓔⓚⓡⓔ 🇦 🇧 🇪, 07:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-19 09:57:21 ሐዋርያው ጳውሎስን ክፍ ባለጀርነት መልካሙን ያጠፍዋል ይለናል
ሔዋን የእባብን ጓደኝነት መርጣ ከእግዚአብሔር እቅፍ ከገነት ስትባረር አይተናል

መልካም ባለጀራ ጥበበኛው ሰሎሞን ብረት ብርሃን ይስላል ሰውም ባለጀራውን ይስላል እንዲል

የሰው ልጅ በዚህች ምድር ላይ ሲኖር ለቅጽበትም ቢሆን አእምሮው ሊረሳውና ሊያቋርጠው የማይችለው ነገር ምን እንደሆነ አስባችሁት ታውቃላችሁ? ሰውነቱ በእንቅልፍ ተሸንፎ እንኳን ቢተኛም እያንቀላፋ አስታውሶ የሚያደርገው ክንውን የትኛው እንደሆነ አስተውላችኋል? እንደው አይሆንም እንጂ ሆኖለት ለደቂቃዎች ሰውነቱ ይህንን ተግባር በመርሳት ባያከናውነው ሕልውናው አጠያያቂ ሁኔታ ውስጥ ይወድቃል፡፡ ይህ ሰውነታችን ልምድ ያደረገውና ለአፍታ እንኳን መቋረጥ የማይፈልገው ተግባር አየር ማስገባትና ማስወጣት ወይም መተንፈስ ነው፡፡

የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጸሎትን እንደ ነፍስ እስትንፋስ ይቆጥሯታል፡፡ አየር ያጠረው ወይም ወደ ሰውነቱ የማያስገባ ሰው በሕይወት የመቆየት ዕድሉ ጠባብ እንደሆነ ፤ እንዲሁ ከጸሎት የተለየች ነፍስም ወደ ሞት መንደር የመውረዷ ነገር የሚያጠራጥር አይደለም፡፡ ነፍሳችን ሕያዊት የምትሰኘው በአረጋዊ መንፈሳዊ መጽሐፍ ላይ  ‹የነፍሴ ነፍሷ› ተብሎ ከተጠራው መንፈስ ቅዱስ ጋር በጸሎት ትስስርን ስትመሰርት ነው፡፡ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናንዙም እንደሚያስተምረው ሰው ከእስትንፋሱ የበለጠ ዘወትር ፈጣሪውን በጸሎት ሊያስታውስ ይገባዋል፡፡

ሃይማኖታቸው የቀና ሦስት መቶ ዐሥራ ስምንቱ ሊቃውንት ‹ጸሎትስ ሰው ከልዑል እግዚአብሔር ጋር የሚነጋገራት ነገር ናት› ሲሉ የጸሎትን ትርጉም ይነግሩናል፡፡ እግዚአብሔር የሰው ልጆችን በልዩ ልዩ አይነት መንገድ ሊያናግራቸው ይችላል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ በራእይ በመገለጥ ወይም ቅዱስ ዳዊት ‹እግዚአብሔር ለሕዝቡ በመጽሐፍ ይነግራቸዋል› ሲል እንደ ዘመረው በመጽሐፍ በኩል ማናገር ተጠቃሾቹ ናቸው፡፡ የሰው ልጆች ደግሞ ከፈጣሪያቸው ጋር የሚነጋገሩት ጸሎት በተባለ ድልድይ አማካኝነት ያነጋግሩታል፡፡

መተንፈስ ለሥጋዊው አካላችን የዕለት ተዕለት የማይቋረጥ ሥራው እንደሆነ ሁሉ የነፍስ እስትንፋስ የተባለች ጸሎትም ለክርስቲያን የየዕለት መንፈሳዊ ተግባር ናት፡፡ ለዚህም ነው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ‹ሳታቋርጡ ጸልዩ› በማለት የሚመክረን (1ኛ ተሰ 5፡17)


አጠቃላይ አባታችን አባ ገብረ ኪዳን ስተምሩ አለመጸለይ ማለት እኔ እራሴ  በራሴ የመኖር ሀይል(ስልጣን) አለኝ የእግዚአብሔር ጥበቃ አያስፈልገኝም እንደ ማለት ነው ።



ከስህተቴ እማራለው
ወስብሐት ለእግዚአብሔር

አዘጋጅ ጸሐፊ ሜሮን

መጠየቂያ
@Men_Lerdawobot


ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን Tube Subscribe በማድረግ አዳዲስ መረጃ ይከታተሉ!

https://www.youtube.com/channel/UCyyw8be1uLS-PdwVLd-zyKw

@seratebtkrstian


አገልግሎቱን መደገፍ መርዳት ለምትፈልጉ ሃሳብ አስተያየት ጥያቄ ካላችሁ  በዚህ በኩል ያናግሩን!
@Men_Lerdawobot
1.5K viewsⒻⓔⓚⓡⓔ 🇦 🇧 🇪, edited  06:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ