2023-06-04 11:02:26
መስኪድ ያፈረሰው ብልፅግና ፓርቲ እስከሆነ ድረስ መሰማት የነበረባቸው ድምፆች " ብልፅግና ፓርቲ ከሀይማኖቴ አይበልጥብኝም ። ሀይማኖቴን የማያከብር የብልፅግና መንግስት ገደል ይግባ" ነበር መሆን የነበረበት።
ግን ከጀርባው የተጠነሰሰ ፖለቲካዊ አጀንዳ ስለነበር " ኦሮሞነቴ ከሀይማኖቴ አይበልጥብኝም። ኦሮሙማ ገደል ይግባ" ሲሉ ነው የሚሰሙት
ቆይ ኦሮሞ እንደ ህዝብ መስኪድ አፍርሱልኝ ብሎ ሰልፍ ወጥቷል ? ከ 50% በላይ ኦሮሞስ ሙስሊም አይደለም ? ሲጀመር ኦሮሞነት ሀይማኖት አይደለም ብሄር ነው እስልምና ደግሞ ሀይማኖት ነው። ለምን ሁለቱን አንድ ላይ ማንሳት ተፈለገ ?
ኦሮሞን በፖለቲካ መክፈል ካልቻልን በሀይማኖት መክፈል እንችላለን ብሎ የተናገረው ዘመድኩን በቀለ በአሁኑ ሰዓት ለሙስሊሙ ቀንደኛ ጠበቃ ነኝ እያለ ስታይቱ ከኋላ የነማን ሴራ እንዳለበትስ አስባችሁታል ?
ዘመድኩን አራዳ ሆኖ እንደ ፈረስ እየጋለበህ ነው ንቃ
@my_oromia
4.7K views08:02