Get Mystery Box with random crypto!

freedom

የቴሌግራም ቻናል አርማ my_oromia — freedom F
የቴሌግራም ቻናል አርማ my_oromia — freedom
የሰርጥ አድራሻ: @my_oromia
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 16.67K

Ratings & Reviews

1.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2023-06-10 23:18:18
" የጎጃም ሰርግ ላይ በባረቀ ጥይት ለሚሞቱ ጎጃሜዎች መታሰቢያ" ነበር ለካ ይሄን ሜካፕ የተሰራችው ሳናውቅ ወደ ፖለቲካ ለወጥነው እንጂ
@my_oromia
3.8K views20:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 20:21:43
የተቀላቀለ ስሜት !

ይህን ቪዲዮ ሳየው በጣም ተደሰትኩ ከዛም በጣም አዘንኩ

የኦሮሚያ ባንዲራ የለበሰ ሰው ልሙጡን የጨቋኝ ባንዲራ የለበሰች ሴትዮ ላይ እየሳቀ ፣ምላሱን እያወጣ ሲሳለቅባት እንዲሁም በመጨረሻ አይዞሽ ብሎ ሲያላግጥባት ፤ ግንባሯ በጥይት የተመታ ( በሌላ ትርጓሜ የሞተ የነፍጠኛ ስርዓት) ላይ ኦሮሞ የአሸናፊነት ስነልቦና ሲያሳይ ማየት በጣም አስደስቶኝ ፈገግ አልኩኝ።

ከዛም ከደቂቃዎች በኋላ ግን እውነታው የተገላቢጦሽ መሆኑ ፣ ኦሮሞ አሁንም ድረስ እየተገደለ ፣ ከዛፍ ጋር ታስሮ እየተሰቃየ ፣ የኦሮሞ አንገት በአማራ ሰዎች ተቆርጦ    ጭንቅላቱ ጦር ላይ ተሰክቶ እንደሚፎከርበት እንዲሁም አማራ የኦሮሞን ሞት ቀምቶ ምንም ሳይገደል በኦሮሞ ሬሳ ተገደልኩ ብሎ ፖለቲካ ሲሰራ ሳይ እንዲሁም ጥቂት ከተማ አካባቢ ያለ ኦሮሞ የምር ያሸነፈ እየመሰለው ሲደሰት ሳይ።

ትክክለኛው ምስል ኦሮሞ  ሜካፑን አድርጎ እሷ  ደግሞ እየሳቀች አብረው ፎቶ እንደተነሱ ገባኝ እና አዘንኩ።
@my_oromia
4.5K views17:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 07:57:44
ይህ አፅም ምስራቅ ወለጋ ኪረሙ ወረዳ በአ*ማ*ራ ታጣቂዎች የተጨ*ፈጨ*ፉና ለመቅበር እንኳን ሬ*ሳ ማንሳት ተከልክሎ በየጫካው የበሰበሰ የኦሮሞ አ*ፅም ነው ።

ይህ የሆነው በኦሮሞ በራሱ መንደር ነው።
2.0K views04:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-09 00:14:16 ሊታወቅ የሚገባው !

እንደሚታወቀው የሙስሊሙ ጥያቄ ዛሬ መልስ አግኝቷል ። ጥያቄዎቹ በመመለሳቸው ሀቀኛ ሙስሊሞች ደስተኛ ሆነዋል። ስለዚህ ነገ ጁምአ ላይ አመፅ የሚቀሰቅሱ እና የሚሳተፉ በሙሉ የአማራ የፖለቲካ አላማ ያላቸው መሆኑ ታውቆ መንግስት ጠንከር ያለ የማያዳግም እርምጃ ወስዶ የከተማዋን ሰላም ማስጠበቅ አለበት።
@my_oromia
4.9K viewsedited  21:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-09 00:08:09
ማስመሰል የሌለበት አንድነት
ጥላቻ እና ለሴራ የማይመች መልካምነት
3.5K views21:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-08 20:54:15 መሀል ፊንፊኔ ውስጥ አብዛኛው ቦታ መብራት የለም። በጭለማ ምን እየተዘጋጁ ይሆን ?
@my_oromia
5.4K views17:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-08 13:35:59 #Update

" ሕዝበ ሙስሊሙ ያቀረባቸውና የሚያቀርባቸው የመስጂድ ጥያቄዎች #በፕላኑ መሠረት ምላሽ ይሰጣል " - አቶ ሽመልስ አብዲሳ

ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጋር በተደረገው ውይይት በክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኩል የተጠቀሱት ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው ፦

1. ቀደም ብሎ በጉዳዩ ላይ ዉይይት አለመደረጉ ስህተት መሆኑን ገልጸዋል።

2. በተፈጠረው ሁኔታ ሕይወታቸውን ላጡት ሙስሊሞች ማዘናቸውን ገልጸዋል።

3. የሸገር ከተማ የሃይማኖትን እሴትን መሠረት አድረጎ እንደሚገነባ እና የእሰልምናን ጨምሮ የሌሎችም ቤተእምነቶችም ተቋማት በብዛት በሸገር ከተማ ፕላን ዉስጥ እንደተካተቱ።

4. አስፈላጊውን የቤተእምነት መሥሪያ መሬቶችን በፕላኑ መሠረት ለምዕመኑ እንደሚሰጥና በቆርቆሮ ሳይሆን የከተማዋን ፕላን የሚመጥን በርካታ ዘመናዊ መስጊዶች በከተማው እንዲሰሩ እንደሚፈልጉ።

5. በሸገር ከተማ ላይ በሀገር ደረጃ ሊጠቀስ የሚችል ትልቅና ዘመናዊ መስጂድና ለሌሎች እምነት ተቋማት መሥሪያ ቦታ እንደሚሰጥ።

6. በሸገር ከተማ ለኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ግንባታ የሚሆን መሬት እንደሚሰጥ።

7. ሸገር ከተማ ከ20 እስከ 30 ሚሊዮን ነዋሪዎች ያላት፥ ዘመናዊና በፕላን ብቻ ግንባታ የሚካድባት ከተማ ሆኖ ለመግንባት ሕግ ወጥ ግንባታን መከላከል፥ የተገነቡትን #ማፍረስ_እንደሚቀጥል ለዚህ ሂደት የእምነት ተቋማት ተባባሪ እንዲሆኑ እንፈልጋለን ብለዋል።

8. አዲሱ የሸገር ከተማ ፕላን ወደ ተግባር እስኪገባ ድረስ ሙሉ ለሙሉ መኖሪያ ቤቶች ባልፈረሱባቸው አከባቢዎች ለሚኖሩ ሙስሊሞች በጊዜያዊነት የሚሰግዱባቸው መስጊዶች የኦሮሚያ ክልል መጅሊስና የሸገር ከተማ አስተዳደር በጋራ በመጋገር መስጂድ መሥሪያ ቦታ እንዲያዘጋጁ።

9. የሸገር ከተማ ማስተር ፕላን በመጪው ሀምሌ ወር ወደ ተግባር ማዋል ከመጀመሩ በፊት በማስተር ፕላኑ ለእምነት ተቋማት የተዘጋጀውን ስፍራዎችን የሙስሊም ተወካዮች ከክልሉ መንግስት ጋር በጋራ ቀድመው ፕላኑን እንዲመለከቱና እንዲያረጋግጡ፡፡

10. በሸገር ከተማ ሕዝበ ሙስሊሙ ያቀረባቸውና የሚያቀርባቸው የመስጂድ ጥያቄዎች በፕላኑ መሠረት ምላሽ እንደሚሰጥ።

11. ሸገር ከተማን ጨምሮ በመላው ኦሮሚያ ክልል ከዚህ ቀደም ሲደረግ እንደነበረው የእምነት ተቋማት እና የመቃብር ሥፍራ መስጠት እንደሚቀጥል።

12. በሸገር ከተማ ዉስጥ ካሉት ስምንት መቶ (800) የሁሉም እምነት ተቋማት መካከል 656(ስድስት መቶ ሀምሳ ስድስት) የሚሆኑት ከፕላን ዉጭ የተሠሩ በመሆናቸው እነዚህን የሚገነባውን ከተማ ፕላን የማይመጡትን የተለያዩ ቤተእምነቶችን ወደ በሕጋዊና ከተማውን በሚመጥኑ ተቋማት ለመተካት የሚደረገውን ሂደት የኦሮሚያ ክልል መጅሊስም ባለበት የኦሮሚያ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አቅሙን በማጠናከር በዉይይት የእምነት ተቋማቱ ራሳቸው መፍረስ ያለባቸውን እንዲያፈርሱ እንጂ ከአሁን በኋላ መንግስት በራሱ ማፍረስ እንደሚያቆም ገልጸዋል።

ምንጭ፦ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት

@my_oromia
5.9K views10:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-07 21:00:18 ነገ 4 ሰዓት ላይ ሁሉም ነገር ያበቃለታል። ረጅም ሰዓት የፈጀው ውይይት መቋጫ አግኝቷል።

ነገ 4 ሰዓት የሚሰጠው የመጅሊሱን መግለጫ በቀጥታ በፅሁፍ እናቀርብላችኋለን ጠብቁን
@my_oromia
5.3K views18:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-07 20:51:13
በቪዲዮ ላይ የምትመለከቱት የጉራጌ ታጋይ ነው

ቃለመጠይቅ ላይ እየፎከረ ፖሊስ ሲመጣ ፈሱን እየፈሳ ሩጫውን
አይ ጉራጌ
@my_oromia
5.3K views17:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-07 20:46:49 ለሊቱን ሙሉ መሳቅ የሚፈልግ እጁን ያውጣ
የሆነች ቪዲዮ ይለቀቃል ተዘጋጁ
@my_oromia
5.1K viewsedited  17:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ